1. ኢንጅነር ስመኘዉ ከመሞቱ አንድ ቀን በፊት ወይም አብይ ወደ አሜሪካ ከሚመጣበት አንድ ቀን በፊት ቤተመንግስት ከአብይ ጋር አንደነበር፡፡ በዚህም መቸም ሪፖርት ሲያቀርብ ያለበትን የደህንነት ወይም ከስራ ጋር በተያያዘ ከሰወች ጋር ያሉትን ግንኙነቶች አቅርቦ ይሆናል ተብሎ ይገመታል
2. አጠቃላይ ቤተሰቡ የደህንነት ችግር እንደነበረበት፡፡ ሚስቱ በደህንነቶች ግፊት እንደወጣች እና ልጆቹም በዛዉ ችግር ዉስጥ እንደነበሩ መረጃዉ ያሳያል፡፡ ሚስቱ አልደረሰችም ለማለት በነገዉ እንዲቀበር ተፈልጎ የነበረ ቢሆንም ቀብሩ ከተራዘመ በኋላ ካናዳ ያለዉ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዲስ ላይ እንድትገኝ ብዙ ሙከራወች አድርጎ እንዳልተሳካለት የሚሉ መረጃወች ደርሰዉኛል፡፡ ሰዉየዉ እና ቤተሰቡ ለምን በደህንነቱ ጫና ስር እንደወደቁም መጠየቅ አለበት፡፡ኢንጅነሩም ህይወቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል እና ልጆቹ ያለወላጅ ቢቀሩ ጠንካራ እንዲሆኑ እና ትምህርታቸዉ እንዳይስተጓጎል ይመክራቸዉ እንደነበር ተሰምቷል፡፡
3. ኢንጅነሩን ካስወገዱ በኋላ አባይ ላይ ያሉ ሰራተኞችን በገፍ እየቀነሱ ነዉ፡፡ ቅነሳዉ ደግሞ አማራ ላይ ያነጣጠረ ነዉ፡፡ በዚህ ሶስት ቀን ከ 50 በላይ አማራ በተለያዩ ዲፓርትመንቶች ከግድቡ ስራ እየተመረጡ ተቀንሰዋል፡፡ ለምሳሌ የሚከተሉት 10 የኮኮት ሹፌሮች ሰሞኑን ከስራ ተቀንሰዋል፡፡ የሚገርማዉ በትጉህ ሰራተኝነት በቅርቡ የተሸለሙ ነበሩ፡፡ ከስሚንቶ እና ሌሎች የሃብት አጠቃቀም እንዲሁም ሌሎች መረጃወችን ሊያወጡ ይችላሉ የተባሉ አማሮች እየተለቀሙ እየወጡ ነዉ፡፡
1 ደጀኔ ማሞ የእንጅባራ ልጅ
2ንጉሴ አበበ የቡሬ ልጅ
3 መሀሪ ወርቅነህ የቻግኒ ልጅ
4 ይደግ ፈንቴ የቻግኒ ልጅ
5 አምደ ወርቅ የባህር ዳር ልጅ
6 አናጋዉ ይታየዉ የደምበጫ ልጅ
7 ባበይ ዋለልኝ የማርቆስ ልጅ
8 አህመድ አደም. የማርቆስ ልጅ
9. ዮሴፍ ፈንታሁን የአዴት ልጅ
10. ደምሳቸዉ ዘዉዴ የባህር ዳር ልጅ
በሌላዉ የስራ ክፍል ዉስጥ ያሉትን ይዠ እመጣለዉ ሚኪ አምሐራ