
ከታች አለላችሁ አጭር እኮ ነች፡፡ ሁሉም አንብቦ ይረዳ፡፡ ሕግ ከአለ፡፡ ለመሆኑ የሕ ባለሙያዎች ዝምታ እንዴት ነው? አዲስ አበባ በሕግም በተፈጥሮም የአዲስ አበባ ነዋሪ ነች፡፡ ይሄ አዲስ አበባ የሁሉም ነች የሚል ማደንቆሪያ ይቁም፡፡ በዚህ አይነት ማደናገሪያ ነው ከሕግ ውጭ እየተፈነጨ ያለው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ራሱን በራሱ የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን አለው!!!!
እኔ ከጅምሩ ስናገር ነበር ችግሩ ያለው ወያኔ ጋር ሳይሆን የኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ ነው፡፡ ወያኔ ከጀምሩ የኦሮሞ ፖለቲካ ጥላቻና ዘረኝነት ላይ ያተኮረ እንደሆነ በደንብ ስለገባት ይሄንኑ በመጠቀም ነበር 27 ዓመት የኖረችው፡፡ አሁን ችግሩ አፍጦ ስለመጣ ሁሉም እየተረዳው መሠለኝ፡፡ገልጠን መናገር የማንፈልገው እውነት አለ፡፡ ይሄን ጉዳይ ብዙ ኦሮሞ ነን የሚሉትም ያውቁታል፡፡ ግን በኦሮሞነት ስለደነዘዙ በራሳቸው ጭምር በአንገታቸው ሲባጎ እየሳቡ ይመስላል፡፡ የኦሮሞ አክራሪዎች ኢትዮጵያን ለማፍረስ ያልፈነቀሉት ድንጋይ የለም፡፡ ዛሬ ቄሮ ባመጣው ለውጥ እየተባለ የሚፎከረው እውነቱ በጀዋር ሲመራ የነበረው ቄሮ ዓላማ አድርጎ ተነስቶ የነበረው አገርን ለማፍረስ ነበር፡፡ ይሄን ሴራ ለማ አመከነው እንጂ፡፡ በትግሉ ከሸዋ ኦሮሞ ውጭ ለለውጡ ሳይሆን ሲሰሩ የነበሩት አገር ለማፍረስ ነበር፡፡ እንደእውነቱ ለማን ዛሬ ተናገረ በተባለው ጉዳይ መመዘን አልፈልግም፡፡ ለማ አሁንም ቢሆን ተቸግሯል የሚለው እምነቴ እንዳለ ነው፡፡ ችግር አለ፡፡ የለማ ጥፋት ግን ቆፍጠን ያለ አቋም ላይ መቆም ቢችል አሸናፊ ይሆን ነበር፡፡ ችግሩ በኦሮሞነት ሲያባብለው የነበረ እባብ ዛሬ ጎልበት እንዲያገኝ እድል መክፈቱ ላይ ነው፡፡ ኦፒዲኦ ውስጥ እጅግ አደገኛና አረመኔ የኦነግ አባላት አሉ፡፡ ከዛም ከፍ ሲል፡፡ ችግር አለ! ግን ማንም ቢሆን ለእነዚህ ወሮበሎች ፊት መስጠት የለበትም፡፡ አገራችንን እናድን፡፡ ብዙ ኦሮሞ በአልገባው ነገር የዘረኝነትና ጥላቻ መርዝ ተግቶ በጥላቻ ወድቋል፡፡ ፍትህ ሥርዓት የሚባል ነገር አጥቷል፡፡ ከዚህ በኋላ በጉልበት እንጂ በመነጋገር የሚያምን አልሆነም፡፡ ብዙ ኦሮሞ ተለክፏል፡፡ የሰሞኑ የአዲስ አበባ ጎዳይ ብዙዎችን እንድታዘብ እድል ሰጥቶኛል፡፡ በጣም ሰለማዊ የሚባሉት ሁሉ ሳይቀሩ አዲስ አበባ የኦሮሞ ነች ወሮበላ አስተሳሰብ ተበክለዋል፡፡ የአዲስ አበባው ጉዳይ እነ አብይ ትልቅ ሸፍጥ እየሰሩ እንደሆነ እሰጋለሁ፡፡ ለመሆኑ ግን ያኔ በግርግር አዋጅ ተብሎ የተነገረንን አንድ ሕግ አዋቂ ጠፍቶ ነው? ይሄን ሰነድ ያዘጋጀው ማን ነው? ይሄን ጉዳይ የሚመለከታቸው የሕ ባለሙያዎች እንደገና አንብበው ቢያብራሩልን ጥሩ ነው፡፡
ሕገመንግስት በተባለው የኦነግና-ወያኔ የሴራ ሰነድ ላይ ልዩ ጥቅም ተብሎ የተባለው ምንድነው፡፡ ይሄን ሰነድ ያዘጋጁት ኦነግና-ወያኔ ነበሩ፡፡ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምን አልባትም የወያኔ ባለስልጣናት ስላልፈለጉ ሊሆን ይችላል ይሄ ሰነድ ስለ አዲስ አበባ የሚለው የሚከተለውን ነው፡፡ እንግዲህ ሕገ መንግስት የሕጎች ሁሉ የበላይ እያሉ የሚጭፍሩትን ይሄንኑ ሰነድ መሠረት ባደረገ አዲስ አበባ በግልጽ ራሷን የቻለች ከተማ እንደሆነች እየታወቀ በጉልበት ከሕግ አግባብ ውጭ አዋጅ እስከማውጣት የተሄደበት ሂደት በምን ምክነያት ነው፡፡ የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 49 እንደሚከተለው ይነበባል፡፡ ይቅርታ አማርኛው ስላላገኘሁት ነው
ሕገመንግስቱ በግልጽ የሚለው ከላይ እንደምታነቡት ነው፡፡ ለመሆኑ
ልዩ ጥቅም ምንድነው? እንደምታነቡት ልዩ ጥቀም የተባለው የአዲስ አበባ ከተማና የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር ወሰን ስለሚጋሩና አዲስ አበባ ብዙ አገልግሎቶች ከኦሮሚያ ታገኛለች በሚል ተሳቢነት አዲስ አበባ ለሚቀርብላት አገልግሎት ተመጣጣኝ የሆነ የገንዘብ ሊሆን ይችላለ ወይም የልማት ሥራ ለኦሮሚያ ከምታገኘው ገቢ እንደምታስብ እንጂ የኦሮሞ ጥቅም ማለት አደለም፡፡ በደንብ ይነበብ
የሰሞኑ የኦሮሚየ መንግስት መግለጫ ከሕግ አንጻር፡ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የይገባኛል ይቅርና በሕግ የአዲስ አበባ አስተዳደር ካልፈለገ የክልሉን መቀመጫን ማንሳት ይችላል፡፡ ሕግ ስለጠፋ እንጂ፡፡ ሲጀምር የኦሮሚያ ክልል ጽ/ቤት አዲስ አበባ ውስጥ በልዩ ጥቅምነት ከሚታሰቡት የአዲስ አበባ አገልግሎት ነው፡፡
አዲስ አበባ የማን ናት? በተፈትሮም በሕግም አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ ነች፡፡ ይሄ አሻሚ ያልሆነ እውነት ነው፡፡ ይሄ አዲስ አበባ የሁሉም ነች የሚል ማደናገሪያ እንዲቆም፡፡ አሁን ወሮበሎቹ ከህግ ውጭ እንደፈለጋቸው እንዲፈነጩ ስለተደረጉ እንጂ እውነት ሕግ ቢኖር እየሆነ ያለውን ትልቅ ወንጀል ነው፡፡ አገር በወሮበላ አስተሳሰብ አትመራም፡፡ ሕገ-መንግስቱ እኮ በግልጽ የሚለው የአዲስ አበባ ከተማ ተጠሪነቱ ለፌደራለ መንግስቱ ነው ነው!! ሕዝቡም ራሱ በሚመርጠው ነው የሚወከለው፡፡ አስተዳደሩም እንደዛው፡፡ ይሄ ሁሉ ነው አሁን እየተጣሰ ያለው፡፡ ለአዲስ አበባ የወለጋ ኦነግ አይስንም፡፡
አዲስ አበባን ፊንፊኔ ለማለት ያስቻላወ አዋጅ በምን ሥልጣን ነው? እነ ጀዋር በሰጡት ሰነድ ካልሆነ፡፡ የኦሮሞ ፖለቲካ አገርና ታሪክን ለማውደም ቆርጦ እየሰራ እያየንው ነው፡፡ ብዙ ሙከራ ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም ብዙ ተሴሯል፡፡ ከዝቋላ አቦና አሰቦትን ጋዳማቶችን ጨምሮ፡፡ ኤሬቻን ዝቋላ ላይ አከብራለሁ ብሎ ያወጀ መንግስት ነኝ የሚል ነው እኮ፡፡ ዝዋይን ባቱ ብሎ በጉልበት ቀይሯል፡፡
ሰሞኑን አንድ ባይሳ ወቅ ወያ ለተባሉ መልስ የሰጠሁበትን አንድ ዐለም ሰው ከቅንነት መሰለኝ በጽሁፌ አስተያየት ሰጥቷል/ለች፡፡ አስተያየት ሰጭው የባይሳ አመለካከት ትክል ነው ባይ ነው፡፡ አደለም፡፡ ባይሳ ሕገመንግስቱን የተረጎመው በኦሮሞነት እንጂ ስለሕሊናና እውነት አደለም፡፡ አዲስ አበባን የኦሮሚያ ዋና ከተማ ነችና ኦሮሚያ መብት አለው እያለን ነው፡፡ ኦሮሚያ አዲስ አበባን ለዋና ከተማነት መረጠ ከተማዋም ከኦሮሚያ ተጠቃሚ በመሆኗ የኦሮሚያን መንግስት ጽ/ቤቶች ለማስተናገድ ፍቃደኛ ሆነች እንጂ ኦሮሚያ በከተማዋ ላይ እንዲወስን አደለም፡፡ በግልጽ እኮ የኦሮሚያ መንግስት በአዲስ አበባ በጎ ፈቃድ ነው መቀመጫውን አዲስ አበባ ላይ ያደረገው፡፡ ሕጉ በግልፅ የሚተረጎመው እንደዚህ ነው፡፡ የአፍሪካ ሕብረት አዲስ አበባ ላይ ዋና ከተማውን ስላረገ የኢትዮጵያ አስተዳዳሪ አደለም፡፡ ነገሩ ባጎረስኩ እጄን ተነክስኩ አይነት ነው፡፡ ለመሆኑ ግን የኦሮሚያ መንግስት ነኝ ባዩ አዲስ አበባን ይቅርና ኦሮሚያን የማስተዳደር ሕጋዊነት አለው?ይሄ ለሁሉም ክልልች ተመሳሳይ፡፡ ዘሬ ኦሮሚያን የሚያስተዳድረው መንግስት ሳይሆን ኦዴፓ የተባለ የኦሮሞ ቡድን ነው፡፡ ሕግና ዲሞክራሲ ቢኖር የሚወሰነው በሕዝብ ድምጽ ነው፡፡ ቀጥሎ ራሱን የኦሮሞ ነኝ እያላና ስለሌሎች አያገባኝም እያለ መንግስት ሊሆን አይችልም፡፡ የብዙ ክልል ሕገ-መንግስ ሰነዶች በግልጽ ጽረ-ሕዝብ አንቀጾችን ነው የሚጠቀሙት፡፡ የኦሮሚያው ሕገመንግስት የክልሉ የበላይ ባለሥልጣን ኦሮሞ ነው ነው የሚለው፡፡ በክልሉ የሚኖሩ ሌሎች ሕዝቦች ሥልጣን የላቸውም፡፡ የሱማሌውም ሌላውም እንደዛ ነው ከአማራ ክልል ሕገ-መንግስት በቀር፡፡ የፌደራል መንግሰት ተብዬው እንዲህ ያለው ሕገ-ወጥ እንቀጽ በሕገ-መንግስታችን በአሉት አውጥተው ዝም ነው ያለው፡፡ እንደ እውነቱ አብዲ ኢሌ ኦሮሞን ከጂግጂጋ ሲያሶጣ ከክልሉ ሕገ-መንግስት አንጻር ትክክል ነው፡፡
ለለማ አንድ ብርሀኑ ሌንጂሶ የተባለ አክራሪ ኦሮሞ የፌንፊኔን ጉዳይ በፍጥነት አንድታስበብት ብሎ የጻፈለትን አነበብኩት፡፡ እንግዲህ በሕግና ስርዓት እንጂ የማንም ወሮበላ በሚሰጠው ትዕዛዝ መንግስት መሆን አይቻልም፡፡ ለማ በዚህ ቁማር ውስጥ ገብቶ ከሆነ ይሞክረው፡፡ አዋጅ ሲያወጡ እነጀዋር ጽፈው ሰጥተዋቸው ነበር፡፡ አሁን አዋጁን ባለመተግበራቸው ችግር ነው፡፡ ይሄ አዋጅ ገና ብዙ ጥያቄ ማስነሳቱ አልቀረም፡፡ አሁን ሕዝብ ነቅቷል፡፡ በዱላና በገጀራ እንወጣዋለን በሚል አስተሳሰብ የት እንደሚደረስ እናያለን፡፡
ሰሞኑን ኢሳት የተሳሳተ ዜና አወጣ ተብሎ የኦሮሚያ መንግስት እከሳለሁ ፍቃዱም መነጠቅ አለበት አለ ተብሎ ፌስ ቡክ ላይ አይቻለሁ፡፡ ኢሳት ይሳሰታል፡፡ ውስጥም ችግር አለ፡፡ የኦሮሚያው መንግስት ግን የተባለውን ብሎ ከሆነ አላማው ኢሳትን ሕግ ስለተላለፍ ሳይሆን ለማጥፋት ነው፡፡ በይፋ አዲስ አበባን በቁጥጥር ስር ለማድረግ በሁሉም ተዘጋጅተናል፡፡ ቄሮን የጀመርከውን ጨርስ ብዬ መልዕክት ማስተላለፍ ብቻ ነው ለእኔም ሥራ ቀለለልኝ እየላ ሲደፋ የነበረው ወሮበላ ሲያስተላለፍበት የነበረውን ሚዲያ እየሰራ ኢሳት የተሳሳተ ዜና ዘግቧል ተብሎ ፍቃደ ለመንጠቅ፡፡ ይሄው ተመሳሳይ ሻጥር ግንቦት ሰባቶችን ለመክሰስ ሙከራ ታደርጉም እንደነበር አውቀናል፡፡ ለዛም ነበር ያ በዘረኝነት የተመረዘ ሰውዬ አብይ አንዳርጋቸውን ቤተመንግስት ለምን ጋበዘ ብሎ አብእ የሆነው፡፡ ግልጽ ነው የኦሮሞ ፖለቲካ የተመሠረተው ጥላቻና ዘረኝነት ላይ ነው!
አሳዛኙ ጉዳይ ሕዝቡ ተጨቁነሀል ምናምን እያሉት በደረቅ ውሸት የጥላቻና ዘረኝነት ትርክት እየሞሉት ባዶውን እያስቀሩት ይኖሩበታል፡፡ 50 ዓመት ስለኦሮሞ ጭቆና ተወራ፡፡ ኦሮሞ ከንግዱም፣ ከኢትዮጵያዊ ማንነቱም፣ ከወሳኝነቱም ወጥቶ ዛሬ የዎረበላ ፖለቲካ ተከታይ ሆኖ ማንም ወደፈለገው ይዘውረዋል፡፡ እንደነ ጂጂና ጀዋር ያሉ ተራ ወሮበሎች የኦሮሞን ቀልብ ለመሳብ እድል ያገኙትም በዚህ ምክነያት ነው፡፡ ዛሬም ላለፉት 150 ዓመት ከተጫነህ አገዛዝ ይሉታል፡፡ ቁማርተኞቹ፡፡ ቆም ብሎ ላስተዋለው ይገርማል፡፡ ከ150ው 50ው ዓመት ይሄው ነጻ እናወጣሀለን ብለው ስለመበደሉ ብቻ እያወሩ ይባስ የራሱን እሴቶች እርግፍ አድርጎ እየተወ የወሮበሎች አስተሳሰብ ባሪያ እየሆነ ነው፡፡
አሁንም እላለሁ ኦሮሞ ነን የምትሉና ጤነኛ አስተሳሰብ ያላችሁ ሕዝቡን ታደጉት፡፡ የሕዝቡን ስነልቦና ከተጨቋኝነት መንፍስ አውጡት፡፡ የኦሮሞ ፖለቲካ ኦሮሞን እያመከነ ነው፡፡ ይሄን የኦሮሞ ፖለቲካ መንገድ አማራ ክልል እየሞከሩ ያሉ አሉ፡፡ ከወዲሁ ይተሰብበት ሳይቃጠል በቅጠል ነው፡፡ አብን የተባለው አሁን መሻሻል እያመጣ ነው፡፡ ለሕዝብ የተገዥነትና የተጨቋኝነት መንፈስ እየረጩ ሕዝብን የበታች አድርጎ ማኖር ከምንም የከፋ ወሮበላነት ነው፡፡ የኦሮሞ ፖለቲከኞች ኦሮሞን ያደረጉት እንደዛ ነው፡፡ ወያኔና ኦነግ በአማራ ላይ ዘመቻ የከፈቱ መስሏቸው ነፍጠኛ ምናምን ብለው ሊያሸማቅቁ ሞከሩ፡፡ የሚገርመው የነፍጠኝነት ስም ለአማራው ጥሩ መንፈስ ነው የሆነው፡፡ ተጨቆንክ ከመባል ጨኮንክ መባል የተሻለ ነው፡፡ እንጂመ ኦነግና-ወያኔ ብዙ ሞክረው ነበር፡፡ አሁን የሱማሌ ክልለ ፕሬዘዳንት የሆኑት ሙስጠፌ ተጨቁነናል ብሎ ሞቆዘመን ከመጠሉ፡፡ ተጨቁነናል የአስተሳሰብ ችግር እንጂ እውነት ላይ የተመሠረተ አለመሆኑን ከዚህ በፊት ሲናገሩ ነበር፡፡ ዛሬ የሱማሌን ሕዝብ እየታደጉት ነው፡፡ ተጨቁኜአለሁ ከሚለው አስተሳሰብ ለአገር ግንባታና ታሪክ ድርሻ አበርክቼአለሁ የሚሉ ብዙ የሚል ትርክቶችን ብዙ የሱማሌ ምሁራን አሁን እየተናገሩ ነው፡፡ የኦሮሞ ትልቁን ድረሻ ያበረከቱ አባቶችን ሁሉ እርግፍ አርጎ መተው ብቻም ሳይሆን ጭራሽ ከአማራ ጋር ተባብረዋል በሚል ከጠላቶች እንደ አንዱ ቆጥሮ ዛሬ ባዶውን እነጀዋር ይጫወቱበታል፡፡ ጎበና ደጬን ያለከበረ ኦሮሞ መቼም ቢሆን እራሱ ሊከብር አይችልም፡፡ ታላላቅ ጀግኖችን ስማቸውን እንኳን ለመጥራት ይቀፈዋል፡፡ ኦሮሞን በአገር አስተዳደርም ሆነ ልዕለና ከፍ ያደረገው ሚኒሊክ ዛሬ ኦሮሞን ስሙ ሲጠራ ያስደነብረዋል፡፡ በተሞላው የዘረኛና የጥላቻ ትርክት ከ150 ዓመት በፊት በስኬታማነቱና ለዓለም አዲስ ምዕራፍ ከፋች በሆነው ሚኒሊክን እጠላለሁ ብሎ ይሄው ዛሬ ዓለም ሚኒሊክን በክብር ባነሳ ቁጥር ይሄው እየባነነ ይኖራል፡፡ የኃይለስላሴ ሐውልት በአፈሪከ ዩኒየን ለመን ተሰራ ብሎ በጣላቻና ዘረኝነት ይቃጠላል፡፡ እንግዲህ ዘረኝነትና ጥላቻ እንዲህ ነው፡፡ እውነት፣ ፍቅርና ታላላቆች በተነሱ ቁጥር እየደነበሩ መኖር ነው፡፡ እንግዲህ አለም የሚያውቀው እውነተኛውን ታሪክ እንጂ እነተስፋዬ ገ/አብ የፃፉትን የጥላቻ ድግምት ወይም የኦነጋውያንን ስብከት አደለም፡፡ የእኔ የሚለው አንደም ነገር እንዳይኖረው አድርገው ይነግዱበታል፡፡ ኦሮሚያን ከንኦሮሞቲ፣ ፊንፊኔን ሀንዱራ ኦሮሞቲ፡፡ እያሉ እንደፈለጋቸው ይጋልቡታል፡፡ ኦሮሞን ለመምራት የጥላቻና ዘረኝነት ንግግሮች ወሳኝ ናቸው፡፡ ለዛም ይመስላል የሰሞኑ ብዙ የሕዝብ ድጋፍ የነበራቸው የኦዴፓ መሪዎች ንግግር ኦሮሞን ለማስደሰት በሚል፡፡ በኋላ እንዲህ በአለ ሁኔታ ከታሪክም ከድርሻም ባዶ አድርገው ለእነዙ መሣሪያነት ይጠቀሙበታል፡፡
ዛሬ እነ አብይ በሰጧቸው አድል እንቅልፍ አጥተው ከኦሮሚያ አልፈው ሌሎችን ክልሎችንም ሠላም ለማሳጣት እየሰሩ ነው፡፡ የሲዳማው እንቅስቃሴ በኦሮሚያው አክራሪ ቡድን የሚታገዝ እንደሆነ እንረዳለን፡፡ አይጥ ላመሏ የድመት አፍንጫ ትልሳለች ሆነና ሲዳማም ውስጥም አሁን እየደነፋ ያለ ቡድን ተፈጥሯል፡፡ ሲዳማ ክልል አደለም አገር መሆን መብቱ ነው፡፡ አዋሳን ግን አያገኛትም፡፡ ይሄ የወሮበላነት አመለካከት ዛሬ የኦሮሞው ወሮበላ ቡድን ጃስ እንዳላቸው የሚቀጥል መሰሏቸዋል፡፡ እንደእውነቱ ኦሮሚያም ሲዳማም ከኢትዮጵያ ውጭ አንኳንስ ሁለቱ ውስጥ እርስ በእርስ ሳምንት መቆየት አይችሉም፡፡ ዛሬ ሌሎች ኃላፊነት የሚሰማቸው ጋር አብረው ስለሚኖሩ እንጂ ሕዝብና አገር ለመምራትማ ይሄው የምናየው ነው፡፡
አብይ አህመድና ለማ ምን አልባት ተቸግራችሁ ይሆናል ግን ብዙ ሰው አሁን ላይ ሊሰማችሁ በሚችልበት አደለም ድርጊታችሁ ሁሉ፡፡ እያሴራችሁ ከሆነ የትም አትደርሱ፡፡ እዚህ የደረሰችሁት በኢትዮጵያዊነት እንጂ በኦሮሞነት እንዳልሆነ ታውቁታላችሁ፡፡ ከኦሮሞ ይልቅ ትልቁ ደጋፊያችሁ ሌላው ነበር፡፡ አብዛኛው ኦሮሞ ሊደግፋችሁ የሚችለው ሌላውን መጥላታችሁን ሲያውቅ ነው፡፡ ይሄ አስተሳሰብ ነው ኦሮሚያ ውስጥ አጅግ ተንሰራፍቶ ያለው፡፡ አቋማችሁን ግልጽ አድርጉ፡፡
ሰሞኑን ጌታቸው ረዳ በዋልታ ቀርቦ ሲናገር ሰማሁት፡፡ ብዙ እውነቶች አሉት ሰውዬው፡፡ ለዛሬ ችግር የዳረገን የወያኔ-ኦነግ ጥምር ሴራ እንደሆነ አውቃለሁ፡፡ ጌታቸው ረዳ ሲናገር፡፡ ኦሮሚያ ውስጥ ትልቁን ዝርፊያ ሲፈጽም የነበረው የኦሮሚያ አስተዳደር ነው ሲል፡፡ ከእውነትነቱም በላይ በቁጭት ነው፡፡ እኔም እረዳለሁ፡፡ አሁን በወያኔ የምናመካኝበት ጊዜ አደለም፡፡ በግልጽ እየታየ ያለው የኦሮሞ የወሮበላ ፖለቲካ አስተሳሰብ አገርን እየተገዳደረ መሆኑ ነው፡፡ ለወያኔ ጥሩ አጋጣሚ ሊሆን ይችላል ግን ከኦነግ ወያኔ በብዙ እንደሚሻል አሳምሬ አውቃለሁ፡፡ ኦነግ ማለት ጫካ ውስጥ የነበረው እንደይመስላችሁ፡፡
ሰሞኑን ቴድሮስ ጸጋዬ ብዙ መረጃዎችን ለሕዝብ ይፋ እያደረገ መሆኑን ተከትሎ ብዙዎቻችን ልጁን ስናወግዘው ከነበረው ጊዜ አንጻር በራሳችን እያፈርን ነው፡፡ ቴድሮስ የራሱ ተልዕኮ ሊኖረው ይችላል፡፡ የሚያቀርባቸው መረጃዎች ግን ወሳኝ ናቸው፡፡ ሰሞኑን አብይ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ ጀግና የለም ብሎ የተናገረውን የተቸበት እይታውን አድንቄያለሁ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥማ ጀጋ ሞልቶ ነበር፡፡ ቢያንስ አገሪቱን እስከዚህ ያደረሱ ዛሬም ከወሮበላ ጋር ስልጣንና ሠራዊት ሳይኖራቸው አገራቸውን ለመታደግ ትንቅንቅ የየዙ አሉ፡፡
ቅዱስ አምላክ እግዚአብሔር አገራችንን ይጠብቅ! ለሁላችንም ማስተዋሉን ይስጥ! አሜን!
ሰርፀ ደስታ