ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚደረግ ደባ

ከፕሮ/ር አለማየሁ ገብረማርያም – ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ

ለአራት አስርት ዓመታት እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው እና በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከህዝብ ፍላጎት ውጭ በኃይል በስልጣን ወንበር ላይ ተፈናጥጦ የሚገኘው የወሮበላ የማፊያ ቡድን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቀጣይነት ያለው እና የማያቋርጥ የፖለቲካ፣ የማህበራዊ እና የባህል ጦርነት በመክፈት ዕቅድ አውጥቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡

የህወሀት ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮው እና ፍልስፍናው የተመሰረተው በተወሰኑ የአፈጻጸም ስልቶች፣ ፖሊሲዎች፣ የድርጊት መርሀ ግብሮች እና ተሞክሮዎች ላይ ሲሆን በዋናነት የሚከተሉትን የአፈጻጸም ስልቶች ያካትታል፣ 1ኛ) የኢትዮጵያውያንን/ትን ብሄራዊ ማንነት በጠባብ እና በጎሳዊ አመላካከት ተክቶ በመከፋፈል ኢትዮጵያውያን/ት ያሏቸውን የማህበራዊ የጋራ ልምዶች፣ የህዝቡን የተከበሩ እሴቶች፣ እምነቶች እና ልማዶች ፍጹም በሆነ መልኩ እንዲወገዱ አበርትቶ መስራት፣ 2ኛ) የተለያዩ ዕኩይ የተግባር ስልቶችን እና ዕቅዶችን በማዘጋጀት ሀገሪቱን መከፋፈል፣ መሸጥ፣ መገንጠል እና መገነጣጠል፣ የወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ፍልስፍና እና ዕቅዶች ዓላማ አድርገው የተነሱት ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራዋን የአንጸባራቂ ታሪክ ባለቤት የሆነች ሀገር በማስወገድ ጭራቃዊነት በሆነ መልኩ በተጸነሱ፣ ለእኩይ ምግባር ፍጻሜው በጥንቃቄ በታቀዱ እና እነዚህን መሰሪ ዕቅዶች ስልታዊ በሆነ መልኩ ተግባራዊ በማድረግ በመጨረሻ በወያኔ ምናብ የተፈበረከች በጎሳ ተበጣጥሳ እና ተጣማ በተሰራች ደካማ ሀገር ለመተካት ነው፡፡ ወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮውን እ.ኤ.አ ከ1991 ጀምሮ በይፋ እና ግልጽ በሆነ መልኩ መተግበር ጀመረ፡፡

የወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ፍልስፍና፣

ወያኔ “ኢትዮጵያን ለማጥፋት” የሚጠቀምበት ዋናው ፍልስፍናው ምንድን ነው?

ለዚህ ጥያቄ መልሱ ከቀድሞው የህወሀት የገንዘብ ኃላፊ እና ቁልፍ አመራር ሰጭ ከነበረው እና ድርጅቱን በመልቀቅ እራሱን በመለየት ከፍርሀት ነጻ ሆኖ ለድርድር የማይቀርበውን ኢትዮጵያዊ እውነት ተናጋሪ ከሆነው ገብረመድህን አርዓያ አንደበት ግልጽ በሆነ እና በማያሻማ መልኩ ቁልጭ ብሎ ይገኛል፡፡ በጣም ልዩ በሆነ የቪዲዮ ቃለመጠይቅ ተደርጎ እና በዩቱቤ ድረ ገጽ በተለቀቀው (ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ከአማርኛው ትርጉማቸው ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ የመለስኳቸውን) ጽሁፍ ላይ ገብረመድህን ህወሀት ስልታዊ በሆነ መልኩ የኢትዮጵያን የብሄራዊ ማንነት፣ ታሪክ እና እምነት ለማጥፋት የሚከተሉትን አራት የፍልስፍና ምሰሶዎች እየተቀመ እንዳለ ግልጽ አድርጓል፡፡ እነርሱም፣

1ኛ) ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት፡፡ ኤርትራ የበለጸገች ሀገር ናት፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ በፊት ቀድማ የነበረች ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ በንጉስ ምኒልክ የተፈጠረች ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ የሚለው ስም አይታወቅም፡፡ ኢትዮጵያ ታሪክ የላትም፣ ምንም፤

2ኛ) ትግራይ በዓጼ ምኒሊክ ተወርራ እና የአማራ ቅኝ ግዛት የነበረች እራሷን የቻለች ነጻ ሉዓላዊ ሀገር ናት፡፡ ትግራይ የአማራ ቅኝ ግዛት ናት፡፡ ይኸ ነው እንግዲህ በህወሀት መመሪያ በሆነው ማኒፌስቶ (ማኒፌስቶው በቪዲዮው እንደተመለከተው) በግልጽ ተቀምጦ የሚገኘው፡፡ (ዋናውን እና በፒዲኤፍ ፎርማት በእጅ የተጻፈውን የህወሀትን ማኒፌስቶ ለማንበብ እዚህ ጋ ይጫኑ፣ በመስመር ላይ ለማግኘት ደግሞ እዚህ ጋ ይጫኑ)፡፡ ስለሆነም ትግራይን ከአማራ ቅኝ ተገዥነት ነጻ ማውጣት አለብን፡፡ እናም የትግራይን ሬፐብሊክ መመስረት አለብን፡፡

3ኛ) አማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት ነው፡፡ አማራ አንድ ጠላት ብቻ አይደለም፣ ሆኖም ግን ድርብ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ አማራን መደምሰስ አለብን፡፡ አማሮችን ልናጠፋቸው ይገባል፡፡ አማራ እስካልጠፋ፣ እስካልተሸነፈ እና ከመሬት ላይ እንዲጸዳ (የዘር ማጥፋት እርምጃ እስካልተወሰደበት ድረስ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል) እስካልተወሰደበት ጊዜ ድረስ ትግራይ በነጻነት ልትኖር አትችልም፡፡ እኛ አሁን እንዲፈጠር ለምንፈልገው መንግስት አማራ ዋና መሰናክል ነው፡፡

4ኛ) ኢትዮጵያ በሚኒልክ የተፈጠረች ሀገር በመሆኗ እና የተፈጠረችውም በምኒልክ ወረራ በመሆኑ ከዚህም ጋር ተያይዞ በምኒልክ የተወረሩ ብዙ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ስላሉ እነዚህ ህዝቦች አሁን ኢትዮጵያ እየተባለች ከምትጠራዋ ሀገር ነጻነታቸውን ማግኘት አለባቸው፣ እናም የእራሳቸውን ነጻ ሉዓላዊ ሀገር መመስረት አለባቸው፡፡ (ጎሳዎችን ሁሉ ገነጣጥለው እራሳቸውን የቻሉ ነጻ ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ የሚያደርጉትን ጥረት ልብ ይሏል!) ኢትዮጵያ በመባል የምትታወቀው ሀገር አዲስ ናት፡፡ እንዲያውም ከ100 ዓመት በላይ እድሜ የላትም፡፡ ይህች ሀገር መደምሰስ አለባት፡፡ መጥፋት አለባት፡፡ ብሄሮች እና ብሄረሰቦች የእራሳችንን መንግስት ማቋቋም አለብን፡፡ ኤርትራ ነጻነቷን ማግኘት አለባት፡፡ የትግላችን ዋናው መሰረቱም ይኸው ነው ነው እያሉ ያሉት እነዚህ የዕኩይ ምግባር እና የሰይጣናዊ መንፈስ አራማጆች፡፡

ህወሀት እንደ ድርጅት ወይም ደግሞ በስልጣን ላይ ያሉት አመራሮቹ፣ ወይም ከስልጣናቸው ገለል የተደረጉት፣ ወይም ደግሞ ከስልጣናቸው በጡረታ ተገለሉት እስከ አሁን ድረስ ይህንን የህወሀት ማኒፌስቶ በመባል የሚታወቀውን ሰነድ በጋራ ወይም ደግሞ በተናጠል እየቀረቡ ስለሰነዱ ህጋዊነት ማስተባበያ ሳይሰጥ ወይም ደግሞ በይዘቱ ላይ ማሻሻያ ሳይደረግ ዝም ብሎ ተቀምጦ እንደሚገኝ ማስታወስ ተገቢ ነው፡፡ ማኒፌስቶው በአሁኑ ወቅትም የህወሀት መመሪያ እና የፍልስፍናው መሰረት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡

 ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮው እንዴት እንደሚሰራ፣

ለአስርት እና ከዚያ በላይ ዓመታት የዘለቀው የህወሀት ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ ዘርፈብዙ በሆኑ ስልታዊ ግንባሮች የተለያዩ አቀራረቦችን በመጠቀም በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያን የማጥፋት ስልቱ በጣም ውስብስብ የሆነ እና የፖለቲካዊ ጦርነቱ ከባህል፣ ከማህበራዊ እና ከስነልቦናዊ ጦርነት ጋር ታዋህዶ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ በአሁኑ ትችቴ ላይ ሶስቱን ዋና ዋና የማስፈጸሚያ ስልቶች ብቻ (ሌሎች ተመሳሳይ ስልቶች በሚቀጥሉት ትችቶቼ የሚቀርቡ ይሆናል) የምንዳስስ ይሆናል፡፡ እነዚህም ስልቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡ 1ኛ) የኢትዮጵያን ታሪክ እርባናየለሽ ማድረግ እና የኢትዮጵያን ባለታሪክ መሪዎች ስም ጥላሸት መቀባት፣ 2ኛ) “አማራን” እና “የአማራን” ህዝብ ስም ጥላሸት መቀባት፣ 3ኛ) ኢትዮጵያን መከፋፈል፣ መገነጣጠል እና መሸጥ እንዲሁም የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እና ሉዓላዊነት መከፋፈል እና ማዳከም ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ እነዚህን የማስፈጸሚያ ስልቶች ከዚህ ቀጥሎ በዝርዝር እንመለክታለን፡፡

 1ኛ) የኢትዮጵያን ታሪክ እርባና የለሽ ማድረግ እና የኢትዮጵያን ባለታሪክ መሪዎች ስም ጥላሸት መቀባት፣

ከወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ የመጀመሪያ መሳሪያ ማስፈጸሚያ ስልት ሆኖ የቀረበው ታሪካዊት ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር እንደሌለች ሽምጥጥ አድርገው መካድ እና የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎችን ስም ጥላሸት መቀባት እና የንቀት ትችትን ማቅረብ ነው፡፡ ለወያኔ ኢትዮጵያ ከመቶ ዓመታት የማይበልጥ ብቻ ታሪክ ያላት የፖለቲካ ህልው ናት፡፡ በወያኔ ተምኔታዊ ሀሳብ መሰረት ኢትዮጵያ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ አካባቢ በዓጼ ሚኒልክ ተጠፍጥፋ የተፈጠረች የፖለቲካ መልካምድራዊ ህልው ናት፡፡ የወያኔ ትረካ ምኒልክ ጨካኝ ጦረኛ የነበሩ እና ጎረቤት የሆኑ ብሄሮችን እና ብሄረሰቦችን በጦር ኃይል ድል በማድረግ ለማስገበር እና የአማራን ግዛት ለመፍጠር በመንገዳቸው ላይ ያገኙትን ሁሉንም ነገር በመምታት እና በማቃጠል ላይ ትኩረት አድርገው የሰሩ እደነበሩ አድርገው ያስቀምጣሉ፡፡ ለወያኔ እና አሁን በህይወት የሌለው የወያኔ የክርስትና አባት የሆነው መለስ ዜናዊ “የሀበሻ ህዝቦች ሀገር” እየተባለች የምትጠራው ኢትዮጵያ (ወይም ደግሞ የአቢሲኒያ ህዝብ) የምትባለው ሀገር ወይም በግዛት ስፋቷ ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራው ሀገር አሁን ከሚኖረው ህዝብ ጋር ትንሽ ወይም ደግሞ ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌላቸው ህዝቦች አድርጎ ያወራል፡፡

እንደዚህ ያለ የደናቁርት ታሪክን የመበረዝ እና የመከለስ እንዲሁም ታሪክን አዛብቶ የማቅረብ አባዜ የወያኔን ጭፍን አምባገነናዊነት ያመላክታል፡፡ እንደ ወያኔ ታሪክ ከሆነ በብሉይ ኪዳን በደርዘኖች የሚቆጠሩ እና በአዲስ ኪዳን ቢያንስ አንድ ዋቢ ማጣቀሻ ማስረጃዎች ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት መኖር አሁን በመኖር ላይ ላሉት ወይም ኢትዮጵያ ለምትባለው ምድር ምንም ነገር ማለት እንዳልሆነ ይገልጻል፡፡ በዘፍጥረት (2፡13) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል ተጽፎ ይገኛል፣ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ጊዮን ነው፡ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል፡፡“ በዘሁልቁ (12፡1) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል ተካትቶ ይገኛል፣ “ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቷልና፣ ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ፡፡” እንደዚሁም በመዝሙረ ዳዊት (68፡31) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል አለ፣ “ልዕልቶች ከግብጽ ይወጣሉ፣ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሄር ትዘረጋለች፡፡“ እንደ ወያኔ ከሆነ ሁሉም የብሉይ ኪዳን ማስረጃዎች ሁሉ ተምኔታዊ (በእውን ተፈጥራ ላለች ሳይሆን በሀሳብ ተፈጥራ ላለች) ለሆነች ሌላ ኢትዮጵያ ነው፡፡ ሁሉምበመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሱት ማስረጃዎች ሁሉ በወያኔ አመላካከት በአሁኑ ጊዜ ላለችው ኢትዮጵያእየተባለች ለምትጠራ ሀገር ወይንም ደግሞ አሁን ኢትዮጵያ እየተባለች በምትጠራ ሀገር ለሚኖሩህዝቦች ቀደምት ትውልድ ምንም ዓይነት አስፈላጊነት የሌለው ነገር ነው፡፡

በተመሳሳይ መልኩ ለወያኔ አሁን ያለችው ዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ከጥንታዊ የአክሱም ግዛት (ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ3ኛው-6ኛው ክፍለ ዘመን) ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እና መስተጋብር የላትም፡፡ አክሱም ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያውያን/ት ሁሉ ልዩ የሆነ ጠቃሚነት ያለው የታሪክ አሻራ ቦታ ነው፡፡ አክሱም አሁን ላለችው ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሰረት መሆኑ የሚያጠራጥር ጉዳይ አይደለም፡፡ አክሱም በብዙ ኢትዮያውያን/ት እና ኢትዮጵያዊ/ት ባልሆኑ ወገኖች በአፈታሪክ እንደሚነገረው ሁሉ የንግስተ ሳባ መናገሻ ከተማ ነበር ይባላል፡፡ የአክሱሙ ንጉስ ኢዛና ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የክርስትና ኃይማኖት የመንግስት ኃይማኖት እንዲሆን አድርገዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ የሚገኙ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን/ት የክርስትና ኃይማኖት እምነት ተከታዮች አክሱምን ሁለተኛው ቅዱስ እየሩሳሌም አድርገው ይቆጥራሉ ምክንያቱም አስርቱ ትዕዛዛት የተጻፉበት ጥርብ ድንጋይ ያለው በአክሱም ጽዮን ውስጥ ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ በወያኔ ታሪክ መሰረትይኸ ሁሉ በሙሉ ልብወለድ ታሪክ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ አሁን ካለችው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡፡

ከክርስቶስ ልደት ከ615 በፊት በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ይደርስ የነበረውን ማሰቃዬት ለመከላከል ሲባል በነብዩ መሀመድ ወደ አክሱም ጥገኝነትን እንዲያገኙ የተላኩትን የመጀመሪያውን የእስልምና ኃይማኖት እምነት ተከታይ ስደተኞች (የመጀመሪያ ስደት/First Hijira) ተቀብለው ያስተናገዱት እና ድጋፍም ያደረጉላቸው በወቅቱ የነበሩት የአክሱም ንጉስ ነበሩ፡፡ ነብዩ መሀመድ ያንን የጥሩ ተምሳሌት ጊዜ መዝግበው በመያዝ ለአክሱሙ ንጉስ እና ለሀበሻ ህዝቦች ከፍተኛ የሆነ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ይህንን በጎ ምግባር በአስተምህሮ ስብስባቸው ውስጥ በማስገባት ነብዩ መሀመድ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እራሳቸው ጥቃት እስካልሰነዘሩ ድረስ ሀበሾችን ተዋቸው፣ እዳትነኳቸው!“ እንደወያኔ የወሮበላ ማፊያ ቡድን ከሆነ ይህ ሁሉ ተጨባጭ ታሪክ ልብወለድ ድርሰት ነው፡፡ ለወያኔ ነብዩመሀመድ ስለሀበሻ ህዝቦች የተናገሩት ሁሉ አሁን ካለችው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት ጋርምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡፡

የ18ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዝ የታሪክ ምሁር የነበሩት ኤድዋርድ ጊቦን “የሮማውያን የግዛት ድክመት እና አወዳደቅ“ በሚል ርዕስ በጻፉት ታዋቂ የታሪክ ስራቸው እንዲህ ብለው ነበር፣ “በኃይማኖታቸው ምክንያት ኢትዮጵያውያን/ት በሁሉም አቅጣጫ በጠላት በመከበባቸው ለአንድ ሺህ ዓመታት ገደማ ያህል የረሳቸውን የዓለም ህዝብ እነርሱም እረስተውት ተኝተው ቆይተዋል፡፡“ እንደ ወያኔ ከሆነ ጊቦን ተራ አፈታሪክ ነው የጻፈው እና የተረከው፡፡ አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ በ1993 ኢትዮጵያ የ100 ዓመት እድሜ ነው ያላት ብሎ ተናግሮ ነበር ፡፡ ያለዚያ ከምንም ተነስተው ምንም ነገር ሳያገናዝቡ እራሳቸውን አዋቂ አድርገው የሚቆጥሩ ደናቁርት እብሪተኞች አፈታሪክ የሚያወሩ እንጅ የታሪክ ሰዎች አይደሉም፡፡

እ.ኤ.አ በ1896 ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ላይ በኢጣሊያን ወራሪ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው አንጸባራቂ ድል በአፍሪካ ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ጠቃሚ ወቅት ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የአድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ጥቁር ወታደር ኃያል የሆነውን የአውሮፓን ነጭ ኃይል አንጸባራቂ በሆነ መልኩ ድል አድርጎ ከግዛቱ ያስወጣበት ድል ነው፡፡ ከሁሉም በላይ በጣም የሚያስደንቀው ነገር ደግሞ የአውሮፓ ኃያላን አገሮች አፍሪካን እንደ ቅርጫ ስጋ ለመቀራመት እና በ10 ዓመታት ጊዜ ውስጥ ሁሉንም የአፍሪካ አገሮች ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ደባ ለመሸረብ የበርሊን ጉባኤን ባከሄዱ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያ ኃያሉን የኢጣሊያ ወራሪ ኃይል አሳፋሪ የሆነ ሽንፈት በማከናነብ ከግዛቷ ጠራርጋ ማስወጣት መቻሏ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የግዛት ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን አስከብራ የቆየች እና ማንኛውንም ሀገር ቅኝ ግዛት ለማድረግ ሙከራ ሲያደርግ የነበረውን ኃያል ሀገር ሁሉ በተሳካ ሁኔታ ስትከላከል የቆየች የጀግኖች ሀገር ናት፡፡ እንደ ወያኔ ታሪክ ከሆነ ይህ ሁሉ አንጸባራቂ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካውያንን/ትንሁሉ ያኮራ አንጸባራቂ ታሪክ ዝም ብሎ የተጻፈ ልብወለድ ድርሰት ነው፡፡ እንደ ወያኔ አስተሳሰብ እና እምነት በአውሮፓ ኃያላን ቅኝ ገዥዎች ላይ የተቀዳጀነው አንጸባራቂ ድል እና ታሪክ ሁሉ በአሁኑ ጊዜ ካለችው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡፡ እንደ ጎጠኛው የወያኔ ወሮበላ የማፊያ ቡድን እምነት ከሆነ የአድዋ አንጻባራቂ ድል የትግራውያን/ት ብቻ ነው፡፡ ወትሮስ “የአክሱም ሐውልት ለወላይታው ምኑ ነው “ከሚል ጎጠኛ የወሮበላ ስብስብ ምን ሊጠበቅ!?

ሁለተኛው የወያኔ የእርባና የለሽነት እና ጠላሸት የመቀባት ዘመቻ ሌላኛው ጫፍ ያነጣጠረው ለዘመናት እንደ ባህሉ እና ወጉ ሲያስተዳድሩ የኖሩትን የአትዮጵያን ነገስታት ስም እና ስብዕና ጥላሸት መቀባት ነው፡፡ ከዚህ አንጻር በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአድዋ ጦርነት ኃያሉን እና ወራሪውን የኢጣሊያ ኃይል ድባቅ በመምታት ድል የተቀዳጁትን እና እ.ኢ.አ አቆጣጠር በዚህ በያዝነው ዓመት 100ኛ ዓመት ክብረ በዓል የሚከበርለትን ድል በተቀዳጁት ዓጼ ምኒልክ ላይ የወያኔ ስም የማጥፋት እና የማጠልሸት ተግባር የበረታ ሆኗል፡፡ የወያኔው ቡድን ዓጼ ምኒልክን የዘር ማጥፋት የጅምላ ገዳይ እንደነበሩ አድርገው ይስሏቸዋል፡፡ እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 2014 “የኢትዮጵያን ታሪክ የማጠልሸት አባዜ“ በሚል ርዕስ ባወጣሁት ትችቴ ላይ ባቀረብኩት የመሞገቻ ጭብጥ መሰረት የወያኔው የወሮበላ ቡድን በዓጼ ሚኒልክ ላይ ከመጠን ያለፈ ግነትን በማራገብ፣ ክብርን በማሳነስ እና ስም የማጠልሸት ተግባራትን እንደ ዋና ስራው አድርጎ በመውሰድ ዕኩይ ምግባሩን ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ ዓጼ መኒሊክ ካረፉ ከ100 ዓመታት በኋላ የወያኔው የወሮበላ ቡድን ከመቃብር በመቀስቀስ ሰይጣናዊ ሰው ለማድረግ ሙከራ አድርጓል፡፡ መለስ ዜናዊ ካረፈ ከሁለት ዓመታት ገደማ በኋላ መለስን ከመቃብር በማስነሳት እና ከፍተኛ ዘመቻ በማድረግ የኢትዮጵያ ብቸኛው አዳኝ መሲህ አድርገው ለማቅረብ ሞክረዋል፡፡ የወያኔ የወሮበላ ቡድን ምኒልክ የኦሮሞ ህዝብ ጠላት እንደሆኑ አድርጎ ታሪክ እንደገና ለመጻፍ ይፈልጋል፡፡ እውነተኛው ነገር ግን መለስ በህይወት ቢቆይ ኖሮ እርሱ እና ግብረ አበሮቹ እብሪተኞቹ የወያኔ ባለስልጣናት እና አባላት ያልተነገሩ እና ለመግለጽ እጅግ የሚዘገንኑ ወንጀሎችን በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈጸሙ ስለመሆናቸው ለህግ ለማቅረብ ከበቂ በላይ መስረጃዎች አሉ፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ አሁን ምንም ዓይነት የአስተሳሰብ እና የድርጊት ለውጥ ሳይኖር ወደ የአፍሪካ ህብረትነት (ከአውሮፓ ህብረት ምግባር እና የአመራር ፍልስፍና ሳይሆን ስም ብቻ ተኮርጆ) የተለወጠውን እና ከዚያ በፊት ግን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ስላበረከቷቸው ጠቃሚ ነገሮች ሁሉ ሙልጭ አድርጎ በመካድ ጥላሸት በመቀባት ያለ የሌለ ጥረት ሲያደርግ ቆይቶ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት በጥላቻ የተሞላው መለስ ዜናዊ ግርማዊ ቀዳሚ ዓጼ ኃይለ ስላሴ እንደ ጋናው የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት እንደ ክዋሜ ንክሩማህ የፓን አፍሪካ አራማጅ አልነበሩም በማለት ተራ ቅጥፈትን በመከናነብ የድሁርነት አስተሳሰቡን ያለምንም ሀፍረት በማራመድ ለእነዚህ ባለውለታ ንጉሰ ነገስት በአፍሪካ ህብረት ቀጥር ግቢ ውስጥ ሀውልታቸው እንዳይቆም የሞት ሽረት ትገል አድርጎ ነበር፡፡ ታሪካዊ ማስረጃዎች ግን የተለዬ ታሪክ ይነግሩናል፡፡ የጋናው ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ግን ያለ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለስላሴ ጥረት እና ትግል የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እውን አይሆንም ነበር በማለት በተደጋጋሚ ይናገሩ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ በ1972 በተካሄደው 9ኛው የአፍሪካ ርዕሰ ብሄሮች እና የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መንግስታት እንዲሁም የመሪዎች ጉባኤ ላይ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለ ስላሴ በአቻዎቻቸው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት “የአፍሪካአባት” ተብለው ተመርጠው ነበር፡፡ እ.ኤ.አ በ1963 ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለ ስላሴ የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል፣ እንዲሁም እ.ኤ.አ በ1966 እንደገና ለሁለተኛ ዙር ያንኑ ተመሳሳይ የስልጣን ቦታ ማንም ሌላ የአፍሪካ መሪ ተመርጦ የማያውቀውን ድጋሜ ለሁለተኛ ጊዜ ተመርጠው አገልግለዋል፡፡

መለስ በህይወት ከተለዬ በኋላ አንድ የዜና ምንጭ ከድሮው “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለ”ጠቅላይ ሚኒስትር” ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ጽፈው እንደነበር ጠቁሟል፣ “ንጉሱን ለማስታወስ ሀውልት መገንባት አለበት… የአፍሪካ የመጀመሪያው መሪ ነበሩ፣ እናም ይህ ሀውልት የማቆም ሁኔታ ካበረከቱት አስተዋጽኦ አንጻር ይገባቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡“ ከመለስ አስመሳዮች እና አሽከሮች ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ጥቂት ነገሮች ብቻ ሊከናወኑ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል!

በግልጽ ለመናገር የኢትዮጵያን ታሪክ እርባናየለሽ የማድረግ እና በየዘመኑ የተነሱ ታሪካዊ መሪዎችን ስም ጥላሸት የመቀባት ሁኔታ አንድ ነገርን ለማሳካት የሚደረግ ግብ ነበር፡፡ ይኸውም የታሪክን ሰዓት ወደ መጀመሪያ ዓመት በመመለስ የሀገሪቱ አባት እና የወያኔ የሀገሪቱ የልምድ አዋላጅ በማድረግ የመለስ ዜናዊን ታሪክ አንድ ብሎ ለማስጀመር ነበር፡፡ ወያኔ እና የወያኔ አመራሮች ታሪካዊ መዛግብትን በማዛባት እና እውነተኛውን ታሪክ በመካድ ታሪክን እንደገና ለመጻፍ፣ አዛብቶ ለመጻፍ፣ አጋንኖ ለመጻፍ እና እውነተኛውን ታሪክ ያለመጻፍ እና በሌላ መልኩ በቅዱሱ የመለስ ዜናዊ ታሪክ ለመተካት የሚደረግ ከንቱ ሙከራ ነው፡፡ የዓጼ ምኒሊክ ታሪክ እንዲጻፍ አይፈልጉም፣ ይልቁንም የዘመናዊት አፍሪካ ታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ እንደሆነ ተደርጎ እንዲጻፍ ይፈልጋሉ፡፡ የዓጼ ምኒልክን ስም እና ክብር በማጠልሸት መለስን አዲሱ የአፍሪካ ዝርያ መሪ፣ የልማታዊ መንግስት ፈጣሪ እና አምጭ፣ የዴሞክራሲ አራማጅ፣ የዓለም አቀፍ አየር ሙቀት የአፍሪካ መሪ፣ የአየር ለውጥ ባለሙያ እና ጅሀዲስቶችን እና አሸባሪዎችን ደምሳሽ እና ወዘተ ተብሎ እንዲመለክበት ይፈልጋሉ፡፡

 2ኛ) አማራን እና የአማራን ህዝብ ጥለሸት መቀባት፣

የወያኔ ጸረ አማራ ፍልስፍና እና በአማራ ላይ የሚደረግ ጥላሸት የመቀባት ዘመቻ መሰረተ ቢስ እና ምክንያታዊነት የሌለው ኢሞራላዊ ድርጊት ነው፡፡ የወያኔው ማኒፌስቶ እንዲህ በማለት ያውጃል፣ “አማራዎች የትግሬዎች ጠላቶች ናቸው፡፡ የወያኔ የገንዘብ ኃላፊ የነበሩት ገብረመድህን ዓርዓያ እንደገለጹት የወያኔ ፍልስፍና የመሰረት ድንጋይ አማራ የትግራይ ህዝቦች ጠላት ነው የሚል ነው፡፡ አማራዎች አንድ ጠላት ብቻ አይደሉም ሆኖም ግን ድርብ ጠላቶች ናቸው፡፡ ስለሆነም አማራን መደምሰስ አለብን፡፡ አማራዎችን ልናጠፋቸው ይገባል፡፡ አማራዎች እስካልጠፉ እና እስካልተሸነፉ ድረስ፣ እንዲሁም የዘር ማጥፋት እርምጃ እስካልተወሰደባቸው ድረስ ትግራይ በነጻነት ልትኖር አትችልም፡፡ የምናስበውን መንግስት ለመፍጠር እንዳንችል አማራ ዋና መሰናክል ይሆናል፡፡” አሁን በህይወት የሌለው መለስ እና ህወሀት አንዴ ስልጣን ከያዙ በኋላ የጥላቻ ፍልስፍናቸውን በአማራ እና በአማራ ህዝብ ላይ ሙሉ በሙሉ መተግበር ነበር፡፡ እናም አማራን ለመደምሰስ ሁሉንም ነገር አደረጉ፣ ሆኖም ግን…

ወያኔ በእብሪተኝነት የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመበት ያለው አማራ እና የአማራ ህዝብ ለመሆኑ ማን ነው?

የወያኔ ወሮበላ የማፊያ ቡድን የአማራን ህዝብ ጭራቅ ነው በማለት ተከታታይነት ያለው የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ቢከፍትበትም እውነታው ግን አማራ የሚባለው ህዝብ ከዓለም የመጨረሻ ደኃ እንደሆነመረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የአልጃዚራ ዘገባ በቅርቡ እንዲህ የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል፣ “አማራ በኢትዮጵያ ብቻ አይደለም ደኃ ሆኖ የሚገኘው፣ ሆኖም ግን በአፍሪካም ጭምር እንጅ፡፡“

የአማራን ህዝብ ማሰቃዬት እና ማጥፋት የወያኔ ዋና ፍልስፍና እና ኃይል ሆኖ ቀጥሏል፡፡ አሁን በህይወት የሌለው መለስ በአማራ ህዝብ ላይ ጥልቅ የሆነ ጥላቻ የነበረው ሰው ነበር፡፡ ያለምንም ማጋነን የለየለት ጸረ አማራ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ለመለስ አማራን መጥላት አነደሚተነፍሰው አየር ለሂወቱ አስፈላጊው ነበር፡፡ መለስ በፖለቲካዊ ምክንያቱ አማራን አምርሮ ይጠላ ነበር! መለስም ሆነ ሌሎች የወያኔ መሪዎች አማራ የተባለውን ህዝብ ለምን እንደሚጠሉት ወይም ደግሞ ለምን የጥላቻ ስሜት እንደሚያንጸባርቁ በቂ የሆነ ምክንያት የላቸውም፡፡ የወያኔን እና አመራሮቹን በአማራ ህዝብ ላይ ያላቸውን ጥልቅ እና ስር የሰደደ ጥላቻ በማጥናት ምክንያቶቹን ለመገንዘብ የዓለም ታሪክን መመርመር የተሻለ ይሆናል፡፡

የመለስ እና የወያኔ በአማራ ላይ ያላቸው ፍጹም የሆነ ኢምክንያታዊ ጥላቻ እና የሂትለር እና የናዚ ሰው በላ ድርጅት በአይሁዶች ላይ የነበራቸው ጥላቻ ለንጽጽር በትይዩ የሚታይ ጉዳይ ነው፡፡ ሂትለር ለጀርመን ህዝብ ችግሮች እና ለሁሉም ሰይጣናዊ ድርጊቶች ተጠያቂዎቹ አይሁዶች ናቸው ብሎ ያምን ነበር፡፡ መለስም አሁን ላሉት እና ድሮ ለነበሩትም ለሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ችግሮች እና ሰይጣናዊ ድርጊቶቸ ሁሉ ተጠያቂው የአማራ ህዝብ ነው ብሎ ያምን ነበር፡፡

ሂትለር እና ናዚዎች ህዝብን በጎሳ በመከፋፈል ያምኑ ነበር፡፡ በእነዚህ በተከፋፈሉ የተለያዩ ጎሳዎች መካከል ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው ትግል መኖር አለበት ብለው ያምኑ ነበር፡፡ እነዚህ ናዚዎች “አሪአን ሬስ” የተባለው ጎሳ ምርጥ እና ጠንካራ እንዲሁም ሌሎችን ጎሳዎች ለመግዛት የታደለ ነው ብለው ያምኑ ነበር፡፡ አይሁዶች እና ሌሎች የአሪአን ሬስ ጎሳ አባላት ያልሆኑ ህዝቦች እና ጎሳዎች የበታች ጎሳዎች (ከሰውነት የወረዱ ፍጡሮች) ናቸው ብለው ያምኑ ነበር፡፡

ለመለስ እና ለወያኔ ትግራውያን/ት ሌሎችን ጎሳዎች ለመግዛት ምርጦቹ እና ጠንካራዎቹ ናቸው ብለው ያምናሉ፣ ምክንያቱም ወያኔ በሽምቅ ውጊያ ታንክ፣ አውሮፕላን እና ሌሎች የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ያከማቸውንጠንካራውን ወታደራዊ ኃይል ያሸነፈ ድርጅት ስለሆነ ነው ብለው ያምናሉ፡፡ በቀጣይነት የእድሜ ልክ ገዥዎች መሆን እንዳለባቸው እራሳቸውን አሳምነዋል፡፡ ወያኔ እና አመራሮቹ እራሳቸውን ከናዚዎች የአሪአን ሬስ አፋኝ ቡድን የዘር ጎሳ ጋር እኩል እድርገው ይቆጥራሉ፡፡ ሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሄሮች እና ጎሳዎች አማራን ጨምሮ ትንሽ የጎሳ ፍጡሮች ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ስለሆነም በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ የፖለቲካ አመራሩ፣ ቢሮክራሲው፣ የፖሊስ ኃይሉ፣ የደህንነት እና ወታደራዊ ተቋማት በሙሉ በወያኔ የበላይነት እና ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የወያኔ አገዛዝ እና ሆድ አደር ደጋፊዎቹ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዘርፎችን ባንኮችን፣ የግንባታ እና የስሚንቶ ምርቶችን፣ የማዕድን ዘርፉን፣ የትራንስፖርት፣ የኢንሹራንስ እና የአስመጭ እና ላኪ የስራ መስኮችን በሙሉ በእነርሱ ቁጥጥር ስር አውለዋል፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ኢትዮጵያውያን/ት ፍጹም በሆነ መልኩ በጎሳ ማንነታቸው፣ በቋንቋ እና በባህል መሰተጋብራቸው መከፋፈል አለባቸው ብሎ የሚያምን ነበር፡፡ ይህም በጎሳ ቡድኖች መካከል ውድድር ይኖራል የሚል መሰሪ አስተሳሰብ ነበረው፡፡ መለስ የእራሱን የሸፍጥ “ፌዴራሊዝም” መሰረተ እና ክልል እያለ የሚጠራውን የአገዛዝ ስርዓት በመፍጠር የሸፍጥ ዕኩይ ተግባሩን ተግባራዊ ማድረግ ጀመረ፡፡ በኢትዮጵያ ህገመንግስት አንቀጽ 39 መለስ እንዲህ የሚል ነገር ጽፎ አስቀምጧል፣ “ብሄር፣ ዜግነት ወይም ደግሞ ህዝቦች ለዚህ ህገመንግስት የሰዎች ስብስቦች ወይም ደግሞ የጋራ ባህል ያላቸው ትልልቅ ጎሳዎች ወይም ደግሞ ተመሳሳይ ልማዶች፣ የጋራ ቋንቋዎች፣ እምነቶች ወይም ተመሳሳይ ማንነቶች እና የሚታወቁ የተፋፈጉ ግዛቶች ላይ የሚኖሩ ህዝቦችን ያካትታል፡፡”

ናዚዎች ሀዝቦችን በገፍ የማባረር እርምጃዎችን ወስደዋል፣ እናም አይሁዶችን ናዚዎች ከያዟቸው ግዛቶች ሁሉ በግዳጅ እንዲባረሩ አድርገዋል፡፡ እ.ኤ.አ በኤፕሪል 2012 “አረንጓዴ ፍትህ ወይም ደግሞ የጎሳ ኢፍትሀዊነት “ በሚል ርዕስ ባወጣሁት ትችት አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ አማራዎችን ከደቡብ ኢትዮጵያ እንዲባረሩ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ያደረገውን ዕኩይ ምግባር ለማስተባበል በማሰብ የምስራቅ ጎጃም ሰፋሪዎች እና ደኖችን እየመነጠሩ ያሉ መሬትን የወረሩ እና የተቀራመቱ ወንጀለኞች ናቸው በማለት የሚከተለውን አንጃ ግራንጃ ንግግር አሰምቶ ነበር፡፡

“…በታሪክ አጋጣሚ ባለፉት አስር ዓመታት ብዙ ሰዎች –30 ሺህ የሚሆኑ ሰፋሪዎች ከምስራቅ ጎጃም ፈልሰው በመምጣት በህገወጥ መልክ በደቡብ ኢትዮጵያ በቤንች ማጅ ዞን ሰፍረው ነበር፡፡ በጉራ ፈርዳ ወደ 24 ሺ የሚሆኑ ሰፋሪዎች ሰፍረው ይገኛሉ፡፡ አካባቢው ደን ያለበት በመሆኑ ምክንያት በርካታ ህዝብ አይኖርበትም፡፡ በሁሉም ዓይነት መለኪያ ቢታይ ጉራ ፈርዳ ትንሿ ምስራቅ ጎጃም በመሆን ህገወጥ በሆነ አሰፋፈር እና አመራር ላይ ትገኛለች…ሰፋሪዎች ወደ ጫካው አካባቢ በመሄድ ጫካውን ለመኖሪያነት በሚል ሰበብ መመንጠር እና ማውደም የለባቸውም፡፡ ይህ ህገወጥ ድርጊት ነው፡፡ ስለሆነም መቆም አለበት…በአማሮች ላይ ማሰቃየት እና ከሰፈሩበት ቦታ ማፈናቀል እየተባለ የሚደረገው ውንጀላ እና የአመጽ ቅስቀሳ ኃላፊነት የጎደለው እና ለማንም የማይጠቅም ጉዳይ ነው…”

እ.ኤ.አ በ1991 የመንግስት ስልጣንን ከወታደራዊው መንግስት ለወያኔ የወሮበላ ቡድን በዕርቅ ሰበብ ያስረከቡት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ጸሀፊ የነበሩት ኸርማን ኮኸን እ.ኤ.አ ጃኗሪ 2012 በሰጡት ቃለ መጠይቅ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እናም እርሱን (መለስን መሆኑ ነው) ስለመሬት ይዞታ ጠይቄው ነበር፣ ገበሬዎች የመሬት ባለቤት እንዲሆኑ እንዲፈቀድላቸው የማግባባት ስራ ቅስቀሳ ሳደርግ ነበር፡፡ እርሱም ይህ ጥሩ አይደለም ምክንያቱም አማሮች መጥተውይወስዱባቸዋል፣ እናም ገበሬዎቹ በንጉሱ ዘመን እንደነበሩት ሁሉ ተመልሰው ወደ ጭሰኝነት ይገባሉ፡፡“

ናዚዎች አይሁዶችን በጥላቻ የተሞሉ የሚል ስም በመስጠት እና የወረደ አስተሳሰብ ያላቸው እያሉ በመሳደብ ስማቸውን ጥላሸት ይቀቡ ነበር፡፡ የወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድንም በተመሳሳይ መልኩ በአማራ ህዝብ ላይ የጥላቻ ሰይጣናዊ መንፈስን በማንገስ እና በጎሳዎች መካከል ጥላቻን እና ውጥረትን በመፍጠር ብሄርን ከብሄር በማጋጨት የአማራን ስም ጥላሸት በመቀባት ላይ ይገኛል፡፡ አማሮች ለወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድን አባላት አንድ ጠላት ብቻ አይደሉም ሆኖም ግን ድርብ ጠላት ናቸው፡፡ ለወያኔ የወሮበላ እና የማፊያ ቡድን አባላት አማሮች ቅኝ ገዥዎች፣ እብሪተኞች፣ ትምክህተኞች፣ ጨቋኞች፣ በህገወጥ መልክ የሚሰፍሩ ወንጀለኞች፣ ጦረኞች፣ ነፍጠኞች (ጠብመንጃ ያዥዎች፣ መሬት ነጣቂ ሰፋሪዎች)፣ የባርነት ጌቶች፣ ወዘተ ናቸው፡፡ ማቋረጫ በሌለው መልኩ አማራን ጥላሸት የመቀባት የፕሮፓጋንዳ ስራ የተፈጠረው አማራን ጥላሸት ለመቀባት ብቻ አይደለም ሆኖም ግን አማራን የስቃይ ሰለባ፣ ከህግ አግባብ ውጭ የመያዝ፣ ስልጣንን ከህግ አግባብ ውጭ መጠቀሚያ፣ የማታለል ስራ የመስራት፣ ይፋ የመተው እና ደንታቢስ የሆነ ዓላማን በአማሮች ላይ ለመተግበር ታስቦ ጭምር እንጅ፡፡

ቬይና ላይ አድጎ በህይወት ዘመኑ በአይሁዶች ላይ የተፈጠረውን የሂትለር ጭፍን ጥላቻ ለማወቅ እጅግ ከባድ እንደመሆኑ ሁሉ በተመሳሳይ መልኩ መለስ ይባል የነበረ ቀንዳም ሰይጣን፣ ስም እንኳ ሳይቀር የሰዎችን ስም ቀምቶ የእራሱ ያደረገ ቀማኛ በመናገሻ ከተማዋ በአዲስ አበባ አድጎ በህይወት ዘመኑ በአማሮች ላያ ሲያራምድ የነበረውን ጭፍን ጥላቻ መንስኤ ለማወቅ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነገር ነው፡፡ መለስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለው እዚሁ አዲስ አበባ ነው፣ እናም የዩኒቨርስቲ ትምህርት የመጀመር ዕድሉንም አግኝቶ የነበረው በዚህቸው ታሪካዊ ከተማ ነበር ማጠናቀቅ ባይችልም፡፡

 3ኛ) ኢትዮጵያን መከፋፈል፣ መገነጣጠል እና መሸጥ እንዲሁም የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እናሉዓላዊነት መከፋፈል እና ማዳከም

በአሁኑ ጊዜ መለስ እና የወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድን ኢትዮጵያን በመከፋፈል፣ በመገነጣጠል እና በመሸጥ እንዲሁም ከዕውቀት እጦት የተነሳ የሀገሪቱን ጥቅም እና ሉዓላዊነት አሳልፎ በመስጠት እጅግ በጣም ረዥም ርቀት ተጉዘዋል፡፡ እ.ኤ.አ ፌብሯሪ 2014 “ኢትዮጵያን ከቅርጫ ማዳን” በሚል ርዕስ የኃይለማርይም ደሳለኝ (በእራሱ ነጻነት ምንም ሀሳብ የሌለው እና ምንም ማድረግ የማይችል በወያኔ የሚጦዝ አሻንጉሊት) የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ግዛት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት ያደረገውን እኩይ ምግባር ህጋዊ መሰረት እንደሌለው እና የኢትዮጵያን አንጡራ ሉዓላዊ ግዛት በማንአለብኝነት መስጠት እንደማይችሉ እና ህገመንግስት እየተባለ ከሚጮሁለት ሰነድም በላይ እንደሆነ ሞግቼ ነበር፡፡ ይህ ትችት እ.ኤ.አ በ2008 “በምዕራቡ ግንባር ሁሉም ነገር ጸጥታ የሰፈነበት አይደለም” በሚል ርዕስ መለስ በሚስጥር የኢትዮጵያን የግዛት መሬት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት እያደረገ የነበረውን ሰይጣናዊ ተግባር በመሞገት አቅርቤው ለነበረው ትችቴ ተቀጥላ ነው፡፡

ኢትዮጵያን ማዳን በሚለው የክርክር ጭብጤ መለስ ወይም ማንም ቢሆን የኢትዮጵያን የግዛት መሬት ለሱዳን አሳልፎ ለመስጠት ምንም ዓይነት ህጋዊ ስልጣን የለውም የሚል ነበር፡፡ በአሁኑ ጊዜም ኃይለማርያም የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ግዛት በማንአለብኝነት በመድፈር አንጡራ መሬቷን ለሱዳንም ሆነ ለሌላ የመስጠት መብትም ሆነ ስልጣን የለውም፡፡ ያንን የክርክር ጭብጥ ባቅርብም ቅሉ መለስ በንቀት እና በእብሪት ልቡ ተደፍኖ ጉዳዩን ከምንም ሳይቆጥር ከአማራ ክልል ብዛት ያለውን መሬት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ኃይለማርያም እና አሻንጉሊት አለቆቹ በአሁኑ ጊዜ ይህንን ህገወጥ የመሬት ዝውውር “ስልታዊ የስምምነት ማዕቀፍ” በሚል ሌላ ማደናገሪያ በመሸንቀር እና በማታለል ነገሩን ውጠን ዝም እንድንል ለማድረግ ጥረት እያደረጉ ነው፡፡ እውነታው ግን በአሁኑ ጊዜ በስልጣን ላያ ያለው ገዥው አካል በኢትዮጵያ ህገመንግስት ወይም በዓለም አቀፍ ህግ ምንም ዓይነት ህጋዊ መሰረት ሳይኖረው ማንኛውንም የኢትዮጵያ የሆነውን የግዛት መሬት ለሱዳን ወይም ለሌላ ለማንኛውም ሀገር አሳልፎ መስጠት አይችልም፡፡

እ.ኤ.አ ማርች 2011 “ኢትዮጵያ፡ ለሽያጭ የቀረበች ሀገር” በሚል ርዕስ ሀገሪቱ ቀስ በቀስ በመዋለ ንዋይ አፍሳሽነት ስም ምንም ዓይነት የሞራል ስብዕና ለሌላቸው እምነተቢሶች በሚስጥር እየተሸጠች መሆኗን በመጥቀስ የተሰማኝን ቁጭት በመግለጽ ይህ እኩይ ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም የሚያሳስብ ትችት አቅርቤ ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ለሽያጭ ቀርባለች፡፡ እያንዳንዱ ሰው የእርሷን ቁርጥራጭ መሬት በእርካሽ ዋጋ እያገኘ ነው፡፡ የመሬት ተቀራማች ጆቢራዎች ከሁሉም የዓለም ክፍሎች በመምጣት ጋምቤላ ላይ እየወረዱ ነው፡፡ መለስ ዜናዊ ኩራት በተቀላቀለበት መልኩ ህንድን፣ ቻይናን፣ ፓኪስታንን እና ሳውዲ አረቢያን ጭምሮ 36 ሀገሮች የእርሻ መሬት በሊዝ እየወሰዱ መሆናቸውን ተናግሮ ነበር፡፡ በዚያው ወር (ማርች 2011) ስምምነቶች አደገኛ በሆነ ፍጥነት እየተደረጉ ትላልቅ ትራክተሮች እና ከባድ የዛፍ ማስወገጃ ማሽነሪዎችን በማሰማራት እረግረጋማ ቦታዎችን ማንጠፋጠፍ እና መሬቶችን ማረስ ተጀመረ…በዓለም ከሚገኙ 25 የእርሻ ስራን ከሚሰሩ ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው ካሩቱሪ የተባለው ድርጅት ፓልም ዘይት፣ ስኳር፣ ሩዝ እና ሌሎች ምግብ ነክ ነገሮችን በማምረት ከጋምቤላ ክልል ወደ ዓለም አቀፍ ገበያዎች በማቅረብ መስራት እንደሚችል ዕቅድ አወጣ፡፡

እ.ኤ.አ ማርች 2013 “መሬት እና የኢትዮጵያ የሙስና ዘረፋ” በሚል ርዕስ የዓለም ባንክ “ሙስናን በኢትዮጵያ መመርመር“ በሚል ርዕስ አጥንቶ ያቀረበውን ባለ550 ገጽ በዋቢነት በመጥቀስ በኢትዮጵያ የመሬት ዘርፉ ላይ ሙስና በብዙ መልኮች እየተገለጸ እና እየተፈጸመ እንደሆነ ለማሳየት ሞክሪያለሁ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ “የተማሩ እና ነባር ባለስልጣኖች” በሀገሪቱ ውስጥ በጣም ተፈላጊ ናቸው የተባሉትን መሬቶች በመንጠቅ ለእራሳቸው አድርገዋል፡፡ እነዚህ ወፍራም ድመቶች ደካማ ፖሊሲዎችን እና የህግ ማዕቀፎችን እንዲሁም ያለውን ደካማ ስርዓት እና ያሉትን ፖሊሲዎች እና ህጎች ለእራሳቸው ጥቅም እያወሉ ለእራሳቸው ጥቅም ከፍተኛ የሆነ ሙስና እየሰሩ እንደሆኑ ገልጨ ነበር፡፡ መሬትን ከተማም ሆነ በገጠር፣ እንደዚሁም ከቤት ስራ ማህበራት እና ከከተማ አልሚዎች ጋር በሚኖራቸው የስራ ግንኙት እራሳቸውን ከሙስና እና ከማታለል ስራዎች ጋር በማዛመድ ሙስናን ይሰራሉ፡፡ እነዚህ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና በጥሩ ሁኔታ ትስስር ያላቸው ግለሰቦች መሬት በሀገሪቱ ካለው ህግ እና ደንብ ውጭ ለእራሳቸው እንዲመደብላቸው ያደርጋሉ፡፡

ለሩብ ክፍለ ዘመን ያህል አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ እና ህወሀት የጎሳ ፌዴራሊዝም በሚል የጎሳ ፖሊተካ ዕቅድን ይዞ በማራመድ ላይ ይገኛል፡፡ የወያኔው ወሮበላ የማፊያ ቡድን የኢትዮጵያን ህዝብ በጎሳ ሸንሽኖ ክልል (በጥሬ ትርጉሙ የተገደበ፣ የጎሳ ቤቶች እንደዚሁም የእራስ የግል የሆነ ዞን ወይም አንድ የተወሰነ ቦታ የሚል ትርጉምን ይይዛል) እየተባሉ በሚጠሩ ትላልቅ የአካባቢ የፖለቲካ ተቋማት በማዋቀር ዜጎችን እንደ ከብት በአንድ አካባቢ ብቻ በማጎር ተግባራዊ በማድረግ ጥረት ላይ ይገኛል፡፡

በወያኔ እየተራመደ ያለው የክልልነት ፍልስፍና የአፓርታይድን የባንቱስታን (የጥቁር አፍሪካውያን/ት ክልል) ብዙ መገለጫዎች ይጋራል፡፡ አፓርታይድ በደቡብ አፍሪካ የባንቱስታንስ (የጥቁር ክልሎች) እንደፈጠረ ሁሉ በኢትዮጵያ ህገመንግስት አንቀጽ 39ን በማስገባት መለስም የጎሳ ክልሎችን ፈጥሯል፡፡ የአፓርታይድ አንቀጽ 51 ባንቱስታንስን ፈጥሯል፡፡ የመለስ አንቀጽ 39 ደግሞ ለብሄር ብሄረሰቦች ወይም ደግሞ ተመሳሳይ ልማድ፣ የመግባቢያ ቋንቋ፣ እምነት ወይም ተመሳሳይ ማንነት እና በከፍተኛ ብዛት በአካባቢው የሚኖሩትን ህዝቦች፣ እንዲሁም ጎረቤት የሆኑ ተዛማጅ ህዝቦችን በአንድ ላይ በማጀል ሰውን እንደ ከብት በመገደብ ክልል የሚል የመጠርነፊያ አካባቢዎችን አዋቅሯል፡፡ የአፓርታይድ እና የወያኔ ሁለቱም ፍልስፍናዎች ዓላማዎች ያነጣጠሩት የተወሰኑትን የጎሳ ቡድኖች በመንደር በማሰባሰብ እና ቋንቋን መሰረት ያደረጉ ግዛቶችን በመፍጠር በመጨረሻም ራስ ገዝ የሆኑ ሀገሮችን እንፈጥራለን በማለት የበሽታ ፈውስ መድሀኒት በማለት ለህዝቡ ለመስጠት የሚል ሲሆን በሌላ በኩል ግን ህዝብ ገዳይ የሆነ መድሀኒት ያዝዛሉ፡፡

ፕሮፌሰር ቴድ ቬስታል “የሰብአዊ መብት ድፍጠጣ በዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ፡ የመንግስት እገዛ የሚደረግለት የጎሳ ጥላቻ“ በሚል ርዕስ ባቀረቡት ጽሁፍ የህወሀትን የክልላዊ የጎሳ ምደባ ስልት ግልጽ ያደርጋል ብለው ነበር፡፡ እንደዚሁም ህወሀት የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) በሚል ሸፍጥ በሀገሪቱ ውስጥ የብዙሀን ፓርቲ ስርዓት ያለ ለማስመሰል እና በጎሳ ላይ የተመሰረተ እና በብሄር ብሄረሰቦች ላይ ትኩረት ያደረገ የጎሳ ፌዴራል መንግስት መመስረት እንደሆነ ግልጽ አድርገዋል፡፡ ይኸ በጉልህነት የሚታይ ከሌኒን የተኮረጀ የአገዛዝ መርህ ከዊልሶኒያን የበለጠ ከማቼቬሌን የሸፍጥ አካሄድ መሳ ለመሳ ነው፡፡ ኢህአዴግን/ኢፌዴሪን የሚያጦዙት እና የሚፐውዙት ብዛት ያላቸው ትግራውያን ስለሆኑ ሌሎች የጎሳ ቡድኖች እንዲለያዩ እና የእየራሳቸውን ጎሳ ብቻ እንዲይዙ በማድረግ አንዱ ጎሳ የሌላኛውን ባህል እና ቋንቋ አንዲሁም ልማድ እየፈራ በፍርሀት ቆፈን በእራሱ አካባቢ ብቻ ተሸብቦ ሲኖር ትላልቅ ጉዳዮች ግን በአንድ ፓርቲ ገዥው የወያኔ ወሮበላ ማፊያ ቡድን የሚፈጸሙ ይሆናል፡፡ ስለሆነም አህአዴግ በውሸት እና በሸፍጥ ፍልስፍና ብሄር ብሄረሰቦች ለአንዲት ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ የሚለው በእርሱ ቁጥጥር ስር እየዋለች ሌሎች እርሱን የሚቃወሙት የበለጠ እየተከፋፈሉ እና እየተሸነፉ ይሄዳሉ፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን የባህር መዉጫ በማሳጣት እና ሀገሪቱን ወደብ አልባ በማድረግ የሀገሪቱን ጥቅም በእጅጉ የጎዳ ዕኩይ ድርጊት ፈጽሟል፡፡ የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩት ጂሚ ካርተር እና የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ጸሐፊ ኸርማን ኮኾን መለስን በማስጠንቀቅ እና በመለመን ዓይነት አቀራረብ የአሰብን ወደብ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የባህር በር እንዲኖራት የጠየቁት እና ያሳሰቡት ተመዝግቦ ተቀምጧል፡፡ ሆኖም ግን የእነዚህ አንጋፋ የዲፕሎማት ሰዎች ልመና እና ጥያቄ መለስ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎት ቀርቷል፡፡

እ..ኤ.አ በ2000 ከኤርትራ የሁለት ዓመታት ጦርነት እና ወደ 80 ሺ የኢትዮጵያ ወታደሮች ካለቁ በኋላ አሁን በህይወት የሌለው መለስ የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ጦርነት ለማቆም የሚያስችለውን የአልጀርሱን ስምምነት ፈረመ፡፡ ያ ስምምነት በሁለቱ ሀገሮች መካከል የድንበር መስመሮችን የሚያካልል እና ሌሎች ጉዳዮችን የሚፈታ የድንበር ኮሚሽን እንዲቋቋም አደረገ፡፡ ስለስምምነቱ ሊታመን የማይችለው የሚያስገርመው ነገር እና ይቅርታ ሊደረግለት የማያገባው አሳዛኙ ነገር እ.ኤ.አ በ1998 ኤርትርራውያን/ት በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘውን ባድሜን ከወረሩ በኋላ እና ኤርትራውያን/ትም በዚያ ጦርነት በተሸነፉ ጊዜ መለስ ከመቅጽበት እንደ ባህር ዓሳ በመገለባበጥ የባድሜን አንጸባራቂ የኢትዮጵያውያንን/ትን ድል በመቀልበስ ባድሜን በእርቅ ሰበብ ለወራሪዎቹ የሚሰጥ ስምምነትን በመፈረም አጠቃላይ የዲፕሎማሲ ሽንፈትን የመከናነቡ ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ በዘመናዊው የዓለም ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ ሀገር እጅግ ግዙፍ የሆነ የሰው ህይወት ገብሮ እና ለቁጥር የሚያታክት ንብረት እንዲወድም አድርጎ በኃይል አሸንፎ ከግዛቱ ወራሪውን ኃይል ካባረረ በኋላ እንደገና እንደ መዳብ ብረት ተለምጦ ያንኑ በአሸናፊነት የተቆጣጠረውን የእራሱን ግዛት ለዓለም አቀፍ ዕርቅ ተገዥነት በሚል የደካሞች አስተሳሰብ ወይም ደግሞ ለዕኩይ ዓላማው ሽፋን በመስጠት አሳልፎ ለጠላት የሚሰጥ በዓለም ላይ የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም፡፡

(ይቀጥላል…)

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

Blue Party Ethiopia

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና የስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለሚያደርገው የመጀመሪያ ዙር መርሃ ግብር የአደባባይ ስብሰባ የተላከውን ደብዳቤ ተቀበለ፡፡ የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር በአንድ ወር ውስጥ ከሚያደርጋቸው መርሃ ግብሮች መካከል እሁድ ህዳር 72007 ዓ.ም አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ሜዳ ወይንም ቤልኤር ሜዳ ላይ የሚደረገውን የመጀመሪያውን የአደባባይ ስብሰባ ሰማያዊ ፓርቲ እንዲያስተባብር ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን የማሳወቂያ ክፍሉ ደብዳቤውን በዛሬው ዕለት ተቀብሏል፡፡ ትብብሩ እሁድ ህዳር 7 የሚያደርገው የአደባባይ ስብሰባ ፍትሃዊ ምርጫ ስለሚደረግበት ሁኔታ አባላቱንና ደጋፊዎቹን የሚያስተምርበት መሆኑን ለአስተዳደሩ ያስገባው ደብዳቤ ላይ ጠቅሷል፡፡ በስብሰባውም ከ3000 በላይ ህዝብ እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪዎች ገልጸዋል፡፡
የአደባባይ ስብሰባው አስተባባሪዎች ከአሁን ቀደም በተደጋጋሚ ወደ ሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍሉ ያቀኑ ቢሆንም የክፍሉ ሰራተኞች በተደጋጋሚ ‹‹የሉም›› እየተባሉ ሳያገኟቸው ይመለሱ እንደነበር ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ትብብሩ በአንድ ወር ውስጥ የሚያደርጋቸውን ሌሎች መርሃ ግብሮች ሰማያዊና ሌሎቹም ፓርቲዎች በየተራ እንደሚያስተባብሯቸው ይጠበቃል፡፡

ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚደረግ ደባ፣ ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም

ለአራት አስርት ዓመታት እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው እና በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከህዝብ ፍላጎት ውጭ በኃይል በስልጣን ወንበር ላይ ተፈናጥጦ የሚገኘው የወሮበላ የማፊያ ቡድን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቀጣይነት ያለው እና የማያቋርጥ የፖለቲካ፣ የማህበራዊ እና የባህል ጦርነት በመክፈት ዕቅድ አውጥቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ የህወሀት ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮው እና ፍልስፍናው የተመሰረተው በተወሰኑ የአፈጻጸም ስልቶች፣ ፖሊሲዎች፣ የድርጊት መርሀ ግብሮች እና ተሞክሮዎች ላይ ሲሆን በዋናነት የሚከተሉትን የአፈጻጸም ስልቶች ያካትታል፣ 1ኛ) የኢትዮጵያውያንን/ትን ብሄራዊ ማንነት በጠባብ እና በጎሳዊ አመላካከት ተክቶ በመከፋፈል ኢትዮጵያውያን/ት ያሏቸውን የማህበራዊ የጋራ ልምዶች፣ የህዝቡን የተከበሩ እሴቶች፣ እምነቶች እና ልማዶች ፍጹም በሆነ መልኩ እንዲወገዱ አበርትቶ መስራት፣ 2ኛ) የተለያዩ ዕኩይ የተግባር ስልቶችን እና ዕቅዶችን በማዘጋጀት ሀገሪቱን መከፋፈል፣ መሸጥ፣ መገንጠል እና መገነጣጠል፣ የወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ፍልስፍና እና ዕቅዶች ዓላማ አድርገው የተነሱት ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራዋን የአንጸባራቂ ታሪክ ባለቤት የሆነች ሀገር በማስወገድ ጭራቃዊነት በሆነ መልኩ በተጸነሱ፣ ለእኩይ ምግባር ፍጻሜው በጥንቃቄ በታቀዱ እና እነዚህን መሰሪ ዕቅዶች ስልታዊ በሆነ መልኩ ተግባራዊ በማድረግ በመጨረሻ በወያኔ ምናብ የተፈበረከች በጎሳ ተበጣጥሳ እና ተጣማ በተሰራች ደካማ ሀገር ለመተካት ነው፡፡ ወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮውን እ.ኤ.አ ከ1991 ጀምሮ በይፋ እና ግልጽ በሆነ መልኩ መተግበር ጀመረ፡፡   

የወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ፍልስፍና፣

ወያኔ ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚጠቀምበት ዋናው ፍልስፍናው ምንድን ነው?

ለዚህ ጥያቄ መልሱ ከቀድሞው የህወሀት የገንዘብ ኃላፊ እና ቁልፍ አመራር ሰጭ ከነበረው እና ድርጅቱን በመልቀቅ እራሱን በመለየት ከፍርሀት ነጻ ሆኖ ለድርድር የማይቀርበውን ኢትዮጵያዊ እውነት ተናጋሪ ከሆነው ገብረመድህን አርዓያ አንደበት ግልጽ በሆነ እና በማያሻማ መልኩ ቁልጭ ብሎ ይገኛል፡፡ በጣም ልዩ በሆነ የቪዲዮ ቃለመጠይቅ ተደርጎ እና በዩቱቤ ድረ ገጽ በተለቀቀው (ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ከአማርኛው ትርጉማቸው ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ የመለስኳቸውን) ጽሁፍ ላይ ገብረመድህን ህወሀት ስልታዊ በሆነ መልኩ የኢትዮጵያን የብሄራዊ ማንነት፣ ታሪክ እና እምነት ለማጥፋት የሚከተሉትን አራት የፍልስፍና ምሰሶዎች እየተቀመ እንዳለ ግልጽ አድርጓል፡፡ እነርሱም፣

1ኛ) ኤርትራ የኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ናት፡፡ ኤርትራ የበለጸገች ሀገር ናት፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ በፊት ቀድማ የነበረች ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ በንጉስ ምኒልክ የተፈጠረች ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ የሚለው ስም አይታወቅም፡፡ ኢትዮጵያ ታሪክ የላትም፣ ምንም፤

2ኛ) ትግራይ በዓጼ ምኒሊክ ተወርራ እና የአማራ ቅኝ ግዛት የነበረች እራሷን የቻለች ነጻ ሉዓላዊ ሀገር ናት፡፡ ትግራይ የአማራ ቅኝ ግዛት ናት፡፡ ይኸ ነው እንግዲህ በህወሀት መመሪያ በሆነው ማኒፌስቶ (ማኒፌስቶው በቪዲዮው እንደተመለከተው) በግልጽ ተቀምጦ የሚገኘው፡፡ (ዋናውን እና በፒዲኤፍ ፎርማት በእጅ የተጻፈውን የህወሀትን ማኒፌስቶ ለማንበብ እዚህ ጋ ይጫኑ፣ በመስመር ላይ ለማግኘት ደግሞ እዚህ ጋ ይጫኑ)፡፡ ስለሆነም ትግራይን ከአማራ ቅኝ ተገዥነት ነጻ ማውጣት አለብን፡፡ እናም የትግራይን ሬፐብሊክ መመስረት አለብን፡፡

3ኛ) አማራ የትግራይ ህዝብ ጠላት ነው፡፡ አማራ አንድ ጠላት ብቻ አይደለም፣ ሆኖም ግን ድርብ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ አማራን መደምሰስ አለብን፡፡ አማሮችን ልናጠፋቸው ይገባል፡፡ አማራ እስካልጠፋ፣ እስካልተሸነፈ እና ከመሬት ላይ እንዲጸዳ (የዘር ማጥፋት እርምጃ እስካልተወሰደበት ድረስ ለማለት መሆኑን ልብ ይሏል) እስካልተወሰደበት ጊዜ ድረስ ትግራይ በነጻነት ልትኖር አትችልም፡፡ እኛ አሁን እንዲፈጠር ለምንፈልገው መንግስት አማራ ዋና መሰናክል ነው፡፡

4ኛ) ኢትዮጵያ በሚኒልክ የተፈጠረች ሀገር በመሆኗ እና የተፈጠረችውም በምኒልክ ወረራ በመሆኑ ከዚህም ጋር ተያይዞ በምኒልክ የተወረሩ ብዙ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ስላሉ እነዚህ ህዝቦች አሁን ኢትዮጵያ እየተባለች ከምትጠራዋ ሀገር ነጻነታቸውን ማግኘት አለባቸው፣ እናም የእራሳቸውን ነጻ ሉዓላዊ ሀገር መመስረት አለባቸው፡፡ (ጎሳዎችን ሁሉ ገነጣጥለው እራሳቸውን የቻሉ ነጻ ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ የሚያደርጉትን ጥረት ልብ ይሏል!) ኢትዮጵያ በመባል የምትታወቀው ሀገር አዲስ ናት፡፡ እንዲያውም ከ100 ዓመት በላይ እድሜ የላትም፡፡ ይህች ሀገር መደምሰስ አለባት፡፡ መጥፋት አለባት፡፡ ብሄሮች እና ብሄረሰቦች የእራሳችንን መንግስት ማቋቋም አለብን፡፡ ኤርትራ ነጻነቷን ማግኘት አለባት፡፡ የትግላችን ዋናው መሰረቱም ይኸው ነው ነው እያሉ ያሉት እነዚህ የዕኩይ ምግባር እና የሰይጣናዊ መንፈስ አራማጆች፡፡

ህወሀት እንደ ድርጅት ወይም ደግሞ በስልጣን ላይ ያሉት አመራሮቹ፣ ወይም ከስልጣናቸው ገለል የተደረጉት፣ ወይም ደግሞ ከስልጣናቸው በጡረታ ተገለሉት እስከ አሁን ድረስ ይህንን የህወሀት ማኒፌስቶ በመባል የሚታወቀውን ሰነድ በጋራ ወይም ደግሞ በተናጠል እየቀረቡ ስለሰነዱ ህጋዊነት ማስተባበያ ሳይሰጥ ወይም ደግሞ በይዘቱ ላይ ማሻሻያ ሳይደረግ ዝም ብሎ ተቀምጦ እንደሚገኝ ማስታወስ ተገቢ ነው፡፡ ማኒፌስቶው በአሁኑ ወቅትም የህወሀት መመሪያ እና የፍልስፍናው መሰረት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡

ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮው እንዴት እንደሚሰራ፣

ለአስርት እና ከዚያ በላይ ዓመታት የዘለቀው የህወሀት ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ ዘርፈብዙ በሆኑ ስልታዊ ግንባሮች የተለያዩ አቀራረቦችን በመጠቀም በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያን የማጥፋት ስልቱ በጣም ውስብስብ የሆነ እና የፖለቲካዊ ጦርነቱ ከባህል፣ ከማህበራዊ እና ከስነልቦናዊ ጦርነት ጋር ታዋህዶ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ በአሁኑ ትችቴ ላይ ሶስቱን ዋና ዋና የማስፈጸሚያ ስልቶች ብቻ (ሌሎች ተመሳሳይ ስልቶች በሚቀጥሉት ትችቶቼ የሚቀርቡ ይሆናል) የምንዳስስ ይሆናል፡፡ እነዚህም ስልቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡ 1ኛ) የኢትዮጵያን ታሪክ እርባናየለሽ ማድረግ እና የኢትዮጵያን ባለታሪክ መሪዎች ስም ጥላሸት መቀባት፣ 2ኛ) “አማራን” እና “የአማራን” ህዝብ ስም ጥላሸት መቀባት፣ 3ኛ)  ኢትዮጵያን መከፋፈል፣ መገነጣጠል እና መሸጥ እንዲሁም የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት እና ሉዓላዊነት መከፋፈል እና ማዳከም ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ እነዚህን የማስፈጸሚያ ስልቶች ከዚህ ቀጥሎ በዝርዝር እንመለክታለን፡፡

1) የኢትዮጵያን ታሪክ እርባናየለሽ ማድረግ እና የኢትዮጵያን ባለታሪክ መሪዎች ስም ጥላሸትመቀባት፣

ከወያኔ ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ የመጀመሪያ መሳሪያ ማስፈጸሚያ ስልት ሆኖ የቀረበው ታሪካዊት ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር እንደሌለች ሽምጥጥ አድርገው መካድ እና የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎችን ስም ጥላሸት መቀባት እና የንቀት ትችትን ማቅረብ ነው፡፡ ለወያኔ ኢትዮጵያ ከመቶ ዓመታት የማይበልጥ ብቻ ታሪክ ያላት የፖለቲካ ህልው ናት፡፡ በወያኔ ተምኔታዊ ሀሳብ መሰረት ኢትዮጵያ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ አካባቢ በዓጼ ሚኒልክ ተጠፍጥፋ የተፈጠረች የፖለቲካ መልካምድራዊ ህልው ናት፡፡ የወያኔ ትረካ ምኒልክ ጨካኝ ጦረኛ የነበሩ እና ጎረቤት የሆኑ ብሄሮችን እና ብሄረሰቦችን በጦር ኃይል ድል በማድረግ ለማስገበር እና የአማራን ግዛት ለመፍጠር በመንገዳቸው ላይ ያገኙትን ሁሉንም ነገር በመምታት እና በማቃጠል ላይ ትኩረት አድርገው የሰሩ እደነበሩ አድርገው ያስቀምጣሉ፡፡ ለወያኔ እና አሁን በህይወት የሌለው የወያኔ የክርስትና አባት የሆነው መለስ ዜናዊ “የሀበሻ ህዝቦች ሀገር” እየተባለች የምትጠራው ኢትዮጵያ (ወይም ደግሞ የአቢሲኒያ ህዝብ) የምትባለው ሀገር ወይም በግዛት ስፋቷ ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራው ሀገር አሁን ከሚኖረው ህዝብ ጋር ትንሽ ወይም ደግሞ ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌላቸው ህዝቦች አድርጎ ያወራል፡፡

እንደዚህ ያለ የደናቁርት ታሪክን የመበረዝ እና የመከለስ እንዲሁም ታሪክን አዛብቶ የማቅረብ አባዜ የወያኔን ጭፍን አምባገነናዊነት ያመላክታል፡፡ እንደ ወያኔ ታሪክ ከሆነ በብሉይ ኪዳን በደርዘኖች የሚቆጠሩ እና በአዲስ ኪዳን ቢያንስ አንድ ዋቢ ማጣቀሻ ማስረጃዎች ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት መኖር አሁን በመኖር ላይ ላሉት ወይም ኢትዮጵያ ለምትባለው ምድር ምንም ነገር ማለት እንዳልሆነ ይገልጻል፡፡ በዘፍጥረት (2፡13) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል ተጽፎ ይገኛል፣ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ጊዮን ነው፡ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል፡፡“  በዘሁልቁ (12፡1) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል ተካትቶ ይገኛል፣ “ሙሴም ኢትዮጵያይቱን  አግብቷልና፣ ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ፡፡”  እንደዚሁም በመዝሙረ ዳዊት (68፡31) እንዲህ የሚል ቅዱስ ቃል አለ፣ “ልዕልቶች ከግብጽ ይወጣሉ፣ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሄር ትዘረጋለች፡፡“ እንደ ወያኔ ከሆነ ሁሉም የብሉይ ኪዳን ማስረጃዎች ሁሉ ተምኔታዊ (በእውን ተፈጥራ ላለች ሳይሆን በሀሳብ ተፈጥራ ላለች) ለሆነች ሌላ ኢትዮጵያ ነው፡፡ ሁሉምበመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሱት ማስረጃዎች ሁሉ በወያኔ አመላካከት በአሁኑ ጊዜ ላለችውኢትዮጵያእየተባለች ለምትጠራ ሀገር ወይንም ደግሞ አሁንኢትዮጵያ እየተባለች በምትጠራ ሀገርለሚኖሩህዝቦች ቀደምት ትውልድ ምንም ዓይነት አስፈላጊነት የሌለው ነገር ነው፡፡      

በተመሳሳይ መልኩ ለወያኔ አሁን ያለችው ዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ከጥንታዊ የአክሱም ግዛት (ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ3ኛው-6ኛው ክፍለ ዘመን) ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እና መስተጋብር የላትም፡፡ አክሱም ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያውያን/ት ሁሉ ልዩ የሆነ ጠቃሚነት ያለው የታሪክ አሻራ ቦታ ነው፡፡ አክሱም አሁን ላለችው ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሰረት መሆኑ የሚያጠራጥር ጉዳይ አይደለም፡፡ አክሱም በብዙ ኢትዮያውያን/ት እና ኢትዮጵያዊ/ት ባልሆኑ ወገኖች በአፈታሪክ እንደሚነገረው ሁሉ የንግስተ ሳባ መናገሻ ከተማ ነበር ይባላል፡፡ የአክሱሙ ንጉስ ኢዛና ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የክርስትና ኃይማኖት የመንግስት ኃይማኖት እንዲሆን አድርገዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ የሚገኙ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን/ት የክርስትና ኃይማኖት እምነት ተከታዮች አክሱምን ሁለተኛው ቅዱስ እየሩሳሌም አድርገው ይቆጥራሉ ምክንያቱም አስርቱ ትዕዛዛት የተጻፉበት ጥርብ ድንጋይ ያለው በአክሱም ጽዮን ውስጥ ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ በወያኔ ታሪክ መሰረትይኸ ሁሉ በሙሉ ልብወለድ ታሪክ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ አሁንካለችው ኢትዮጵያ እናኢትዮጵያውያን/ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡፡

ከክርስቶስ ልደት ከ615 በፊት በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ይደርስ የነበረውን ማሰቃዬት ለመከላከል ሲባል በነብዩ መሀመድ ወደ አክሱም ጥገኝነትን እንዲያገኙ የተላኩትን የመጀመሪያውን የእስልምና ኃይማኖት እምነት ተከታይ ስደተኞች (የመጀመሪያ ስደት/First Hijira) ተቀብለው ያስተናገዱት እና ድጋፍም ያደረጉላቸው በወቅቱ የነበሩት የአክሱም ንጉስ ነበሩ፡፡ ነብዩ መሀመድ ያንን የጥሩ ተምሳሌት ጊዜ መዝግበው በመያዝ ለአክሱሙ ንጉስ እና ለሀበሻ ህዝቦች ከፍተኛ የሆነ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ይህንን በጎ ምግባር በአስተምህሮ ስብስባቸው ውስጥ በማስገባት ነብዩ መሀመድ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እራሳቸው ጥቃት እስካልሰነዘሩ ድረስ ሀበሾችን ተዋቸው፣ እዳትነኳቸው!“ እንደወያኔ የወሮበላ ማፊያ ቡድን ከሆነ ይህ ሁሉ ተጨባጭ ታሪክ ልብወለድ ድርሰት ነው፡፡ ለወያኔ ነብዩመሀመድ ስለሀበሻ ህዝቦች የተናገሩት ሁሉ አሁን ካለችው ኢትዮጵያ እናኢትዮጵያውያን/ ጋርምንም ዓይነት ግንኙነትየለውም፡፡ 

የ18ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዝ የታሪክ ምሁር የነበሩት ኤድዋርድ ጊቦን “የሮማውያን የግዛት ድክመት እና አወዳደቅ“ በሚል ርዕስ በጻፉት ታዋቂ የታሪክ ስራቸው እንዲህ ብለው ነበር፣ “በኃይማኖታቸው ምክንያት ኢትዮጵያውያን/ት በሁሉም አቅጣጫ በጠላት በመከበባቸው ለአንድ ሺህ ዓመታት ገደማ ያህል የረሳቸውን የዓለም ህዝብ እነርሱም እረስተውት ተኝተው ቆይተዋል፡፡“ እንደ ወያኔ ከሆነ ጊቦን ተራ አፈታሪክ ነው የጻፈው እና የተረከው፡፡ አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ በ1993 ኢትዮጵያ የ100 ዓመት እድሜ ነው ያላት ብሎ ተናግሮ ነበር ፡፡ ያለዚያ ከምንም ተነስተው ምንም ነገር ሳያገናዝቡ እራሳቸውን አዋቂ አድርገው የሚቆጥሩ ደናቁርት እብሪተኞች አፈታሪክ የሚያወሩ እንጅ የታሪክ ሰዎች አይደሉም፡፡

እ.ኤ.አ በ1896 ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ላይ በኢጣሊያን ወራሪ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው አንጸባራቂ ድል በአፍሪካ ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ጠቃሚ ወቅት ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የአድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ጥቁር ወታደር ኃያል የሆነውን የአውሮፓን ነጭ ኃይል አንጸባራቂ በሆነ መልኩ ድል አድርጎ ከግዛቱ ያስወጣበት ድል ነው፡፡ ከሁሉም በላይ በጣም የሚያስደንቀው ነገር ደግሞ የአውሮፓ ኃያላን አገሮች አፍሪካን እንደ ቅርጫ ስጋ ለመቀራመት እና በ10 ዓመታት ጊዜ ውስጥ ሁሉንም የአፍሪካ አገሮች ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ደባ ለመሸረብ የበርሊን ጉባኤን ባከሄዱ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያ ኃያሉን የኢጣሊያ ወራሪ ኃይል አሳፋሪ የሆነ ሽንፈት በማከናነብ ከግዛቷ ጠራርጋ ማስወጣት መቻሏ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የግዛት ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን አስከብራ የቆየች እና ማንኛውንም ሀገር ቅኝ ግዛት ለማድረግ ሙከራ ሲያደርግ የነበረውን ኃያል ሀገር ሁሉ በተሳካ ሁኔታ ስትከላከል የቆየች የጀግኖች ሀገር ናት፡፡ እንደ ወያኔ ታሪክከሆነ ይህ ሁሉ አንጸባራቂ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካውያንን/ትንሁሉ ያኮራ አንጸባራቂ ታሪክ ዝም ብሎየተጻፈ ልብወለድ ድርሰት ነው፡፡ እንደ ወያኔ አስተሳሰብ እና እምነት በአውሮፓ ኃያላን ቅኝ ገዥዎች ላይ የተቀዳጀነው አንጸባራቂ ድል እና ታሪክ ሁሉ በአሁኑ ጊዜ ካለችው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/ት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡፡ እንደ ጎጠኛው የወያኔ ወሮበላ የማፊያ ቡድን እምነት ከሆነ የአድዋ አንጻባራቂ ድል የትግራውያን/ት ብቻ ነው፡፡ ወትሮስ “የአክሱም ሐውልት ለወላይታው ምኑ ነው “ከሚል ጎጠኛ የወሮበላ ስብስብ ምን ሊጠበቅ!?

ሁለተኛው የወያኔ የእርባና የለሽነት እና ጠላሸት የመቀባት ዘመቻ ሌላኛው ጫፍ ያነጣጠረው ለዘመናት እንደ ባህሉ እና ወጉ ሲያስተዳድሩ የኖሩትን የአትዮጵያን ነገስታት ስም እና ስብዕና ጥላሸት መቀባት ነው፡፡ ከዚህ አንጻር በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአድዋ ጦርነት ኃያሉን እና ወራሪውን የኢጣሊያ ኃይል ድባቅ በመምታት ድል የተቀዳጁትን እና እ.ኢ.አ አቆጣጠር በዚህ በያዝነው ዓመት 100ኛ ዓመት ክብረ በዓል የሚከበርለትን ድል በተቀዳጁት ዓጼ ምኒልክ ላይ የወያኔ ስም የማጥፋት እና የማጠልሸት ተግባር የበረታ ሆኗል፡፡ የወያኔው ቡድን ዓጼ ምኒልክን የዘር ማጥፋት የጅምላ ገዳይ እንደነበሩ አድርገው ይስሏቸዋል፡፡ እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 2014 “የኢትዮጵያን ታሪክ የማጠልሸት አባዜ“ በሚል ርዕስ ባወጣሁት ትችቴ ላይ ባቀረብኩት የመሞገቻ ጭብጥ መሰረት የወያኔው የወሮበላ ቡድን በዓጼ ሚኒልክ ላይ ከመጠን ያለፈ ግነትን በማራገብ፣ ክብርን በማሳነስ እና ስም የማጠልሸት ተግባራትን እንደ ዋና ስራው አድርጎ በመውሰድ ዕኩይ ምግባሩን ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ ዓጼ መኒሊክ ካረፉ ከ100 ዓመታት በኋላ የወያኔው የወሮበላ ቡድን ከመቃብር በመቀስቀስ ሰይጣናዊ ሰው ለማድረግ ሙከራ አድርጓል፡፡  መለስ ዜናዊ ካረፈ ከሁለት ዓመታት ገደማ በኋላ መለስን ከመቃብር በማስነሳት እና ከፍተኛ ዘመቻ በማድረግ የኢትዮጵያ ብቸኛው አዳኝ መሲህ አድርገው ለማቅረብ ሞክረዋል፡፡ የወያኔ የወሮበላ ቡድን ምኒልክ የኦሮሞ ህዝብ ጠላት እንደሆኑ አድርጎ ታሪክ እንደገና ለመጻፍ ይፈልጋል፡፡ እውነተኛው ነገር ግን መለስ በህይወት ቢቆይ ኖሮ እርሱ እና ግብረ አበሮቹ እብሪተኞቹ የወያኔ ባለስልጣናት እና አባላት ያልተነገሩ እና ለመግለጽ እጅግ የሚዘገንኑ ወንጀሎችን በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈጸሙ ስለመሆናቸው ለህግ ለማቅረብ ከበቂ በላይ መስረጃዎች አሉ፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ አሁን ምንም ዓይነት የአስተሳሰብ እና የድርጊት ለውጥ ሳይኖር ወደ የአፍሪካ ህብረትነት (ከአውሮፓ ህብረት ምግባር እና የአመራር ፍልስፍና ሳይሆን ስም ብቻ ተኮርጆ) የተለወጠውን እና ከዚያ በፊት ግን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ስላበረከቷቸው ጠቃሚ ነገሮች ሁሉ ሙልጭ አድርጎ በመካድ ጥላሸት በመቀባት ያለ የሌለ ጥረት ሲያደርግ ቆይቶ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት በጥላቻ የተሞላው መለስ ዜናዊ ግርማዊ ቀዳሚ ዓጼ ኃይለ ስላሴ እንደ ጋናው የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት እንደ ክዋሜ ንክሩማህ የፓን አፍሪካ አራማጅ አልነበሩም በማለት ተራ ቅጥፈትን በመከናነብ የድሁርነት አስተሳሰቡን ያለምንም ሀፍረት በማራመድ ለእነዚህ ባለውለታ ንጉሰ ነገስት በአፍሪካ ህብረት ቀጥር ግቢ ውስጥ ሀውልታቸው እንዳይቆም የሞት ሽረት ትገል አድርጎ ነበር፡፡ ታሪካዊ ማስረጃዎች ግን የተለዬ ታሪክ ይነግሩናል፡፡ የጋናው ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንክሩማህ ግን ያለ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለስላሴ ጥረት እና ትግል የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እውን አይሆንም ነበር በማለት በተደጋጋሚ ይናገሩ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ በ1972 በተካሄደው 9ኛው የአፍሪካ ርዕሰ ብሄሮች እና የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መንግስታት እንዲሁም የመሪዎች ጉባኤ ላይ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለ ስላሴ በአቻዎቻቸው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአፍሪካአባት ተብለው ተመርጠው ነበር፡፡ እ.ኤ.አ በ1963 ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኃይለ ስላሴ የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል፣ እንዲሁም እ.ኤ.አ በ1966 እንደገና ለሁለተኛ ዙር ያንኑ ተመሳሳይ የስልጣን ቦታ ማንም ሌላ የአፍሪካ መሪ ተመርጦ የማያውቀውን ድጋሜ ለሁለተኛ ጊዜ ተመርጠው አገልግለዋል፡፡

መለስ በህይወት ከተለዬ በኋላ አንድ የዜና ምንጭ ከድሮው “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለ”ጠቅላይ ሚኒስትር” ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ጽፈው እንደነበር ጠቁሟል፣ “ንጉሱን ለማስታወስ ሀውልት መገንባት አለበት… የአፍሪካ የመጀመሪያው መሪ ነበሩ፣ እናም ይህ ሀውልት የማቆም ሁኔታ ካበረከቱት አስተዋጽኦ አንጻር ይገባቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡“ ከመለስ አስመሳዮች እና አሽከሮች ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ጥቂት ነገሮች ብቻ ሊከናወኑ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል!

በግልጽ ለመናገር የኢትዮጵያን ታሪክ እርባናየለሽ የማድረግ እና በየዘመኑ የተነሱ ታሪካዊ መሪዎችን ስም ጥላሸት የመቀባት ሁኔታ አንድ ነገርን ለማሳካት የሚደረግ ግብ ነበር፡፡ ይኸውም የታሪክን ሰዓት ወደ መጀመሪያ ዓመት በመመለስ የሀገሪቱ አባት እና የወያኔ የሀገሪቱ የልምድ አዋላጅ በማድረግ የመለስ ዜናዊን ታሪክ አንድ ብሎ ለማስጀመር ነበር፡፡ ወያኔ እና የወያኔ አመራሮች ታሪካዊ መዛግብትን በማዛባት እና እውነተኛውን ታሪክ በመካድ ታሪክን እንደገና ለመጻፍ፣ አዛብቶ ለመጻፍ፣ አጋንኖ ለመጻፍ እና እውነተኛውን ታሪክ ያለመጻፍ እና በሌላ መልኩ በቅዱሱ የመለስ ዜናዊ ታሪክ ለመተካት የሚደረግ ከንቱ ሙከራ ነው፡፡ የዓጼ ምኒሊክ ታሪክ እንዲጻፍ አይፈልጉም፣ ይልቁንም የዘመናዊት አፍሪካ ታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ እንደሆነ ተደርጎ እንዲጻፍ ይፈልጋሉ፡፡ የዓጼ ምኒልክን ስም እና ክብር በማጠልሸት መለስን አዲሱ የአፍሪካ ዝርያ መሪ፣ የልማታዊ መንግስት ፈጣሪ እና አምጭ፣ የዴሞክራሲ አራማጅ፣ የዓለም አቀፍ አየር ሙቀት የአፍሪካ መሪ፣ የአየር ለውጥ ባለሙያ እና ጅሀዲስቶችን እና አሸባሪዎችን ደምሳሽ እና ወዘተ ተብሎ እንዲመለክበት ይፈልጋሉ፡፡

2) አማራን እና የአማራን ህዝብ ጥለሸት መቀባት፣

የወያኔ ጸረ አማራ ፍልስፍና እና በአማራ ላይ የሚደረግ ጥላሸት የመቀባት ዘመቻ መሰረተ ቢስ እና ምክንያታዊነት የሌለው ኢሞራላዊ ድርጊት ነው፡፡ የወያኔው ማኒፌስቶ እንዲህ በማለት ያውጃል፣ “አማራዎች የትግሬዎች ጠላቶች ናቸው፡፡ የወያኔ የገንዘብ ኃላፊ የነበሩት ገብረመድህን ዓርዓያ እንደገለጹት የወያኔ ፍልስፍና የመሰረት ድንጋይ አማራ የትግራይ ህዝቦች ጠላት ነው የሚል ነው፡፡ አማራዎች አንድ ጠላት ብቻ አይደሉም ሆኖም ግን ድርብ ጠላቶች ናቸው፡፡ ስለሆነም አማራን መደምሰስ አለብን፡፡ አማራዎችን ልናጠፋቸው ይገባል፡፡ አማራዎች እስካልጠፉ እና እስካልተሸነፉ ድረስ፣ እንዲሁም የዘር ማጥፋት እርምጃ እስካልተወሰደባቸው ድረስ ትግራይ በነጻነት ልትኖር አትችልም፡፡ የምናስበውን መንግስት ለመፍጠር እንዳንችል አማራ ዋና መሰናክል ይሆናል፡፡” አሁን በህይወት የሌለው መለስ እና ህወሀት አንዴ ስልጣን ከያዙ በኋላ የጥላቻ ፍልስፍናቸውን በአማራ እና በአማራ ህዝብ ላይ ሙሉ በሙሉ መተግበር ነበር፡፡ እናም አማራን ለመደምሰስ ሁሉንም ነገር አደረጉ፣ ሆኖም ግን…

ወያኔ በእብሪተኝነት የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመበት ያለው አማራ እና የአማራ ህዝብ ለመሆኑ ማን ነው?

የወያኔ ወሮበላ የማፊያ ቡድን የአማራን ህዝብ ጭራቅ ነው በማለት ተከታታይነት ያለው የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ቢከፍትበትም እውነታው ግን አማራየሚባለው ህዝብ ከዓለም የመጨረሻ ደኃ እንደሆነመረጃዎችይጠቁማሉ፡፡ የአልጃዚራ ዘገባ በቅርቡ እንዲህ የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል፣ “አማራ በኢትዮጵያ ብቻ አይደለም ደኃ ሆኖ የሚገኘው፣ ሆኖም ግን በአፍሪካም ጭምር እንጅ፡፡“

የአማራን ህዝብ ማሰቃዬት እና ማጥፋት የወያኔ ዋና ፍልስፍና እና ኃይል ሆኖ ቀጥሏል፡፡ አሁን በህይወት የሌለው መለስ በአማራ ህዝብ ላይ ጥልቅ የሆነ ጥላቻ የነበረው ሰው ነበር፡፡ ያለምንም ማጋነን የለየለት ጸረ አማራ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ለመለስ አማራን መጥላት አነደሚተነፍሰው አየር ለሂወቱ አስፈላጊው ነበር፡፡ መለስ በፖለቲካዊ ምክንያቱ አማራን አምርሮ ይጠላ ነበር! መለስም ሆነ ሌሎች የወያኔ መሪዎች አማራ የተባለውን ህዝብ ለምን እንደሚጠሉት ወይም ደግሞ ለምን የጥላቻ ስሜት እንደሚያንጸባርቁ በቂ የሆነ ምክንያት የላቸውም፡፡ የወያኔን እና አመራሮቹን በአማራ ህዝብ ላይ ያላቸውን ጥልቅ እና ስር የሰደደ ጥላቻ በማጥናት ምክንያቶቹን ለመገንዘብ የዓለም ታሪክን መመርመር የተሻለ ይሆናል፡፡

የመለስ እና የወያኔ በአማራ ላይ ያላቸው ፍጹም የሆነ ኢምክንያታዊ ጥላቻ እና የሂትለር እና የናዚ ሰው በላ ድርጅት በአይሁዶች ላይ የነበራቸው ጥላቻ ለንጽጽር በትይዩ የሚታይ ጉዳይ ነው፡፡ ሂትለር ለጀርመን ህዝብ ችግሮች እና ለሁሉም ሰይጣናዊ ድርጊቶች ተጠያቂዎቹ አይሁዶች ናቸው ብሎ ያምን ነበር፡፡ መለስም አሁን ላሉት እና ድሮ ለነበሩትም ለሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ችግሮች እና ሰይጣናዊ ድርጊቶቸ ሁሉ ተጠያቂው የአማራ ህዝብ ነው ብሎ ያምን ነበር፡፡

ሂትለር እና ናዚዎች ህዝብን በጎሳ በመከፋፈል ያምኑ ነበር፡፡ በእነዚህ በተከፋፈሉ የተለያዩ ጎሳዎች መካከል ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው ትግል መኖር አለበት ብለው ያምኑ ነበር፡፡ እነዚህ ናዚዎች “አሪአን ሬስ” የተባለው ጎሳ ምርጥ እና ጠንካራ እንዲሁም ሌሎችን ጎሳዎች ለመግዛት የታደለ ነው ብለው ያምኑ ነበር፡፡ አይሁዶች እና ሌሎች የአሪአን ሬስ ጎሳ አባላት ያልሆኑ ህዝቦች እና ጎሳዎች የበታች ጎሳዎች (ከሰውነት የወረዱ ፍጡሮች) ናቸው ብለው ያምኑ ነበር፡፡

ለመለስ እና ለወያኔ ትግራውያን/ት ሌሎችን ጎሳዎች ለመግዛት ምርጦቹ እና ጠንካራዎቹ ናቸው ብለው ያምናሉ፣ ምክንያቱም ወያኔ በሽምቅ ውጊያ ታንክ፣ አውሮፕላን እና ሌሎች የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ያከማቸውንጠንካራውን ወታደራዊ ኃይል ያሸነፈ ድርጅት ስለሆነ ነው ብለው ያምናሉ፡፡ በቀጣይነት የእድሜ ልክ ገዥዎች መሆን እንዳለባቸው እራሳቸውን አሳምነዋል፡፡ ወያኔ እና አመራሮቹ እራሳቸውን ከናዚዎች የአሪአን ሬስ አፋኝ ቡድን የዘር ጎሳ ጋር እኩል እድርገው ይቆጥራሉ፡፡ ሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሄሮች እና ጎሳዎች አማራን ጨምሮ ትንሽ የጎሳ ፍጡሮች ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ስለሆነም በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ የፖለቲካ አመራሩ፣ ቢሮክራሲው፣ የፖሊስ ኃይሉ፣ የደህንነት እና ወታደራዊ ተቋማት በሙሉ በወያኔ የበላይነት እና ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የወያኔ አገዛዝ እና ሆድ አደር ደጋፊዎቹ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዘርፎችን ባንኮችን፣ የግንባታ እና የስሚንቶ ምርቶችን፣ የማዕድን ዘርፉን፣ የትራንስፖርት፣ የኢንሹራንስ እና የአስመጭ እና ላኪ የስራ መስኮችን በሙሉ በእነርሱ ቁጥጥር ስር አውለዋል፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ኢትዮጵያውያን/ት ፍጹም በሆነ መልኩ በጎሳ ማንነታቸው፣ በቋንቋ እና በባህል መሰተጋብራቸው መከፋፈል አለባቸው ብሎ የሚያምን ነበር፡፡ ይህም በጎሳ ቡድኖች መካከል ውድድር ይኖራል የሚል መሰሪ አስተሳሰብ ነበረው፡፡ መለስ የእራሱን የሸፍጥ “ፌዴራሊዝም” መሰረተ እና ክልል እያለ የሚጠራውን የአገዛዝ ስርዓት በመፍጠር የሸፍጥ ዕኩይ ተግባሩን ተግባራዊ ማድረግ ጀመረ፡፡ በኢትዮጵያ ህገመንግስት አንቀጽ 39 መለስ እንዲህ የሚል ነገር ጽፎ አስቀምጧል፣ “ብሄር፣ ዜግነት ወይም ደግሞ ህዝቦች ለዚህ ህገመንግስት የሰዎች ስብስቦች ወይም ደግሞ የጋራ ባህል ያላቸው ትልልቅ ጎሳዎች ወይም ደግሞ ተመሳሳይ ልማዶች፣ የጋራ ቋንቋዎች፣ እምነቶች ወይም ተመሳሳይ ማንነቶች እና የሚታወቁ የተፋፈጉ ግዛቶች ላይ የሚኖሩ ህዝቦችን ያካትታል፡፡”

ናዚዎች ሀዝቦችን በገፍ የማባረር እርምጃዎችን ወስደዋል፣ እናም አይሁዶችን ናዚዎች ከያዟቸው ግዛቶች ሁሉ በግዳጅ እንዲባረሩ አድርገዋል፡፡ እ.ኤ.አ በኤፕሪል 2012 “አረንጓዴ ፍትህ ወይም ደግሞ  የጎሳ ኢፍትሀዊነት “ በሚል ርዕስ ባወጣሁት ትችት አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ  በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ አማራዎችን ከደቡብ ኢትዮጵያ እንዲባረሩ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ያደረገውን ዕኩይ ምግባር ለማስተባበል በማሰብ የምስራቅ ጎጃም ሰፋሪዎች እና ደኖችን እየመነጠሩ ያሉ መሬትን የወረሩ እና የተቀራመቱ ወንጀለኞች ናቸው በማለት የሚከተለውን አንጃ ግራንጃ ንግግር አሰምቶ ነበር፡፡

“…በታሪክ አጋጣሚ ባለፉት አስር ዓመታት ብዙ ሰዎች –30 ሺህ የሚሆኑ ሰፋሪዎች ከምስራቅ ጎጃም ፈልሰው በመምጣት በህገወጥ መልክ በደቡብ ኢትዮጵያ በቤንች ማጅ ዞን ሰፍረው ነበር፡፡ በጉራ ፈርዳ ወደ 24 ሺ የሚሆኑ ሰፋሪዎች ሰፍረው ይገኛሉ፡፡ አካባቢው ደን ያለበት በመሆኑ ምክንያት በርካታ ህዝብ አይኖርበትም፡፡ በሁሉም ዓይነት መለኪያ ቢታይ ጉራ ፈርዳ ትንሿ ምስራቅ ጎጃም በመሆን ህገወጥ በሆነ አሰፋፈር እና አመራር ላይ ትገኛለች…ሰፋሪዎች ወደ ጫካው አካባቢ በመሄድ ጫካውን ለመኖሪያነት በሚል ሰበብ መመንጠር እና ማውደም የለባቸውም፡፡ ይህ ህገወጥ ድርጊት ነው፡፡ ስለሆነም መቆም አለበት…በአማሮች ላይ ማሰቃየት እና ከሰፈሩበት ቦታ ማፈናቀል እየተባለ የሚደረገው ውንጀላ እና የአመጽ ቅስቀሳ ኃላፊነት የጎደለው እና ለማንም የማይጠቅም ጉዳይ ነው…”

እ.ኤ.አ በ1991 የመንግስት ስልጣንን ከወታደራዊው መንግስት ለወያኔ የወሮበላ ቡድን በዕርቅ ሰበብ ያስረከቡት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ጸሀፊ የነበሩት ኸርማን ኮኸን እ.ኤ.አ ጃኗሪ 2012 በሰጡት ቃለ መጠይቅ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እናም እርሱን (መለስን መሆኑ ነው) ስለመሬት ይዞታ ጠይቄው ነበር፣ ገበሬዎች የመሬት ባለቤት እንዲሆኑ እንዲፈቀድላቸው የማግባባት ስራ ቅስቀሳ ሳደርግ ነበር፡፡ እርሱም ይህጥሩ አይደለምምክንያቱም አማሮች መጥተውይወስዱባቸዋል፣ እናም ገበሬዎቹ በንጉሱ ዘመን እንደነበሩት ሁሉ ተመልሰው ወደ ጭሰኝነት ይገባሉ፡፡“

ናዚዎች አይሁዶችን በጥላቻ የተሞሉ የሚል ስም በመስጠት እና የወረደ አስተሳሰብ ያላቸው እያሉ በመሳደብ ስማቸውን ጥላሸት ይቀቡ ነበር፡፡ የወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድንም በተመሳሳይ መልኩ በአማራ ህዝብ ላይ የጥላቻ ሰይጣናዊ መንፈስን በማንገስ እና በጎሳዎች መካከል ጥላቻን እና ውጥረትን በመፍጠር ብሄርን ከብሄር በማጋጨት የአማራን ስም ጥላሸት በመቀባት ላይ ይገኛል፡፡ አማሮች ለወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድን አባላት አንድ ጠላት ብቻ አይደሉም ሆኖም ግን ድርብ ጠላት ናቸው፡፡ ለወያኔ የወሮበላ እና የማፊያ ቡድን አባላት አማሮች ቅኝ ገዥዎች፣ እብሪተኞች፣ ትምክህተኞች፣ ጨቋኞች፣ በህገወጥ መልክ የሚሰፍሩ ወንጀለኞች፣ ጦረኞች፣ ነፍጠኞች (ጠብመንጃ ያዥዎች፣ መሬት ነጣቂ ሰፋሪዎች)፣ የባርነት ጌቶች፣ ወዘተ ናቸው፡፡ ማቋረጫ በሌለው መልኩ አማራን ጥላሸት የመቀባት የፕሮፓጋንዳ ስራ የተፈጠረው አማራን ጥላሸት ለመቀባት ብቻ አይደለም ሆኖም ግን አማራን የስቃይ ሰለባ፣ ከህግ አግባብ ውጭ የመያዝ፣ ስልጣንን ከህግ አግባብ ውጭ መጠቀሚያ፣ የማታለል ስራ የመስራት፣ ይፋ የመተው እና ደንታቢስ የሆነ ዓላማን በአማሮች ላይ ለመተግበር ታስቦ ጭምር  እንጅ፡፡

ቬይና ላይ አድጎ በህይወት ዘመኑ በአይሁዶች ላይ የተፈጠረውን የሂትለር ጭፍን ጥላቻ ለማወቅ እጅግ ከባድ እንደመሆኑ ሁሉ በተመሳሳይ መልኩ መለስ ይባል የነበረ ቀንዳም ሰይጣን፣ ስም እንኳ ሳይቀር የሰዎችን ስም ቀምቶ የእራሱ ያደረገ ቀማኛ በመናገሻ ከተማዋ በአዲስ አበባ አድጎ በህይወት ዘመኑ በአማሮች ላያ ሲያራምድ የነበረውን ጭፍን ጥላቻ መንስኤ ለማወቅ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነገር ነው፡፡ መለስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለው እዚሁ አዲስ አበባ ነው፣ እናም የዩኒቨርስቲ ትምህርት የመጀመር ዕድሉንም አግኝቶ የነበረው በዚህቸው ታሪካዊ ከተማ ነበር ማጠናቀቅ ባይችልም፡፡

3ኢትዮጵያን መከፋፈል፣ መገነጣጠል እና መሸጥ እንዲሁም የኢትዮጵያን የግዛት አንድነትእናሉዓላዊነት መከፋፈል እና ማዳከም

በአሁኑ ጊዜ መለስ እና የወያኔ የወሮበላ የማፊያ ቡድን ኢትዮጵያን በመከፋፈል፣ በመገነጣጠል እና በመሸጥ እንዲሁም ከዕውቀት እጦት የተነሳ የሀገሪቱን ጥቅም እና ሉዓላዊነት አሳልፎ በመስጠት እጅግ በጣም ረዥም ርቀት ተጉዘዋል፡፡ እ.ኤ.አ ፌብሯሪ 2014 “ኢትዮጵያን ከቅርጫ ማዳን” በሚል ርዕስ የኃይለማርይም ደሳለኝ (በእራሱ ነጻነት ምንም ሀሳብ የሌለው እና ምንም ማድረግ የማይችል በወያኔ የሚጦዝ አሻንጉሊት) የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ግዛት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት ያደረገውን እኩይ ምግባር ህጋዊ መሰረት እንደሌለው እና የኢትዮጵያን አንጡራ ሉዓላዊ ግዛት በማንአለብኝነት መስጠት እንደማይችሉ እና ህገመንግስት እየተባለ ከሚጮሁለት ሰነድም በላይ እንደሆነ ሞግቼ ነበር፡፡ ይህ ትችት እ.ኤ.አ በ2008 “በምዕራቡ ግንባር ሁሉም ነገር ጸጥታ የሰፈነበት አይደለም” በሚል ርዕስ መለስ በሚስጥር የኢትዮጵያን የግዛት መሬት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት እያደረገ የነበረውን ሰይጣናዊ ተግባር በመሞገት አቅርቤው ለነበረው ትችቴ ተቀጥላ ነው፡፡

ኢትዮጵያን ማዳን በሚለው የክርክር ጭብጤ መለስ ወይም ማንም ቢሆን የኢትዮጵያን የግዛት መሬት ለሱዳን አሳልፎ ለመስጠት ምንም ዓይነት ህጋዊ ስልጣን የለውም የሚል ነበር፡፡ በአሁኑ ጊዜም ኃይለማርያም የኢትዮጵያን ሉዓላዊ ግዛት በማንአለብኝነት በመድፈር አንጡራ መሬቷን ለሱዳንም ሆነ ለሌላ የመስጠት መብትም ሆነ ስልጣን የለውም፡፡ ያንን የክርክር ጭብጥ ባቅርብም ቅሉ መለስ በንቀት እና በእብሪት ልቡ ተደፍኖ ጉዳዩን ከምንም ሳይቆጥር ከአማራ ክልል ብዛት ያለውን መሬት ቆርሶ ለሱዳን ለመስጠት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ኃይለማርያም እና አሻንጉሊት አለቆቹ በአሁኑ ጊዜ ይህንን ህገወጥ የመሬት ዝውውር “ስልታዊ የስምምነት ማዕቀፍ” በሚል ሌላ ማደናገሪያ በመሸንቀር እና በማታለል ነገሩን ውጠን ዝም እንድንል ለማድረግ ጥረት እያደረጉ ነው፡፡ እውነታው ግን በአሁኑ ጊዜ በስልጣን ላያ ያለው ገዥው አካል በኢትዮጵያ ህገመንግስት ወይም በዓለም አቀፍ ህግ ምንም ዓይነት ህጋዊ መሰረት ሳይኖረው ማንኛውንም የኢትዮጵያ የሆነውን የግዛት መሬት ለሱዳን ወይም ለሌላ ለማንኛውም ሀገር አሳልፎ መስጠት አይችልም፡፡

እ.ኤ.አ ማርች 2011 “ኢትዮጵያ፡ ለሽያጭ የቀረበች ሀገር” በሚል ርዕስ ሀገሪቱ ቀስ በቀስ በመዋለ ንዋይ አፍሳሽነት ስም ምንም ዓይነት የሞራል ስብዕና ለሌላቸው እምነተቢሶች በሚስጥር እየተሸጠች መሆኗን በመጥቀስ የተሰማኝን ቁጭት በመግለጽ ይህ እኩይ ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም የሚያሳስብ ትችት አቅርቤ ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ለሽያጭ ቀርባለች፡፡ እያንዳንዱ ሰው የእርሷን ቁርጥራጭ መሬት በእርካሽ ዋጋ እያገኘ ነው፡፡ የመሬት ተቀራማች ጆቢራዎች ከሁሉም የዓለም ክፍሎች በመምጣት ጋምቤላ ላይ እየወረዱ ነው፡፡ መለስ ዜናዊ ኩራት በተቀላቀለበት መልኩ ህንድን፣ ቻይናን፣ ፓኪስታንን እና ሳውዲ አረቢያን ጭምሮ 36 ሀገሮች የእርሻ መሬት በሊዝ እየወሰዱ መሆናቸውን ተናግሮ ነበር፡፡ በዚያው ወር (ማርች 2011) ስምምነቶች አደገኛ በሆነ ፍጥነት እየተደረጉ ትላልቅ ትራክተሮች እና ከባድ የዛፍ ማስወገጃ ማሽነሪዎችን በማሰማራት እረግረጋማ ቦታዎችን ማንጠፋጠፍ እና መሬቶችን ማረስ ተጀመረ…በዓለም ከሚገኙ 25 የእርሻ ስራን ከሚሰሩ ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው ካሩቱሪ የተባለው ድርጅት ፓልም ዘይት፣ ስኳር፣ ሩዝ እና ሌሎች ምግብ ነክ ነገሮችን በማምረት ከጋምቤላ ክልል ወደ ዓለም አቀፍ ገበያዎች በማቅረብ መስራት እንደሚችል ዕቅድ አወጣ፡፡

እ.ኤ.አ ማርች 2013 “መሬት እና የኢትዮጵያ የሙስና ዘረፋ” በሚል ርዕስ የዓለም ባንክ “ሙስናን በኢትዮጵያ መመርመር“ በሚል ርዕስ አጥንቶ ያቀረበውን ባለ550 ገጽ በዋቢነት በመጥቀስ በኢትዮጵያ የመሬት ዘርፉ ላይ ሙስና በብዙ መልኮች እየተገለጸ እና እየተፈጸመ እንደሆነ ለማሳየት ሞክሪያለሁ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ “የተማሩ እና ነባር ባለስልጣኖች” በሀገሪቱ ውስጥ በጣም ተፈላጊ ናቸው የተባሉትን መሬቶች በመንጠቅ ለእራሳቸው አድርገዋል፡፡ እነዚህ ወፍራም ድመቶች ደካማ ፖሊሲዎችን እና የህግ ማዕቀፎችን እንዲሁም ያለውን ደካማ ስርዓት እና ያሉትን ፖሊሲዎች እና ህጎች ለእራሳቸው ጥቅም እያወሉ ለእራሳቸው ጥቅም ከፍተኛ የሆነ ሙስና እየሰሩ እንደሆኑ ገልጨ ነበር፡፡ መሬትን ከተማም ሆነ በገጠር፣ እንደዚሁም ከቤት ስራ ማህበራት እና ከከተማ አልሚዎች ጋር በሚኖራቸው የስራ ግንኙት እራሳቸውን ከሙስና እና ከማታለል ስራዎች ጋር በማዛመድ ሙስናን ይሰራሉ፡፡ እነዚህ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና በጥሩ ሁኔታ ትስስር ያላቸው ግለሰቦች መሬት በሀገሪቱ ካለው ህግ እና ደንብ ውጭ ለእራሳቸው እንዲመደብላቸው ያደርጋሉ፡፡

ለሩብ ክፍለ ዘመን ያህል አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ እና ህወሀት የጎሳ ፌዴራሊዝም በሚል የጎሳ ፖሊተካ ዕቅድን ይዞ በማራመድ ላይ ይገኛል፡፡ የወያኔው ወሮበላ የማፊያ ቡድን የኢትዮጵያን ህዝብ በጎሳ ሸንሽኖ ክልል (በጥሬ ትርጉሙ የተገደበ፣ የጎሳ ቤቶች እንደዚሁም የእራስ የግል የሆነ ዞን ወይም አንድ የተወሰነ ቦታ የሚል ትርጉምን ይይዛል)    እየተባሉ በሚጠሩ ትላልቅ የአካባቢ የፖለቲካ ተቋማት በማዋቀር ዜጎችን እንደ ከብት በአንድ አካባቢ ብቻ በማጎር ተግባራዊ በማድረግ ጥረት ላይ ይገኛል፡፡

በወያኔ እየተራመደ ያለው የክልልነት ፍልስፍና የአፓርታይድን የባንቱስታን (የጥቁር አፍሪካውያን/ት ክልል) ብዙ መገለጫዎች ይጋራል፡፡ አፓርታይድ በደቡብ አፍሪካ የባንቱስታንስ (የጥቁር ክልሎች) እንደፈጠረ ሁሉ በኢትዮጵያ ህገመንግስት አንቀጽ 39ን በማስገባት መለስም የጎሳ ክልሎችን ፈጥሯል፡፡ የአፓርታይድ አንቀጽ 51 ባንቱስታንስን ፈጥሯል፡፡ የመለስ አንቀጽ 39 ደግሞ ለብሄር ብሄረሰቦች ወይም ደግሞ ተመሳሳይ ልማድ፣ የመግባቢያ ቋንቋ፣ እምነት ወይም ተመሳሳይ ማንነት እና በከፍተኛ ብዛት በአካባቢው የሚኖሩትን ህዝቦች፣ እንዲሁም ጎረቤት የሆኑ ተዛማጅ ህዝቦችን በአንድ ላይ በማጀል ሰውን እንደ ከብት በመገደብ ክልል የሚል የመጠርነፊያ አካባቢዎችን አዋቅሯል፡፡ የአፓርታይድ እና የወያኔ ሁለቱም ፍልስፍናዎች ዓላማዎች ያነጣጠሩት የተወሰኑትን የጎሳ ቡድኖች በመንደር በማሰባሰብ እና ቋንቋን መሰረት ያደረጉ ግዛቶችን በመፍጠር በመጨረሻም ራስ ገዝ የሆኑ ሀገሮችን እንፈጥራለን በማለት የበሽታ ፈውስ መድሀኒት በማለት ለህዝቡ ለመስጠት የሚል ሲሆን በሌላ በኩል ግን ህዝብ ገዳይ የሆነ መድሀኒት ያዝዛሉ፡፡

ፕሮፌሰር ቴድ ቬስታል “የሰብአዊ መብት ድፍጠጣ በዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ፡ የመንግስት እገዛ የሚደረግለት የጎሳ ጥላቻ“ በሚል ርዕስ ባቀረቡት ጽሁፍ የህወሀትን የክልላዊ የጎሳ ምደባ ስልት ግልጽ ያደርጋል ብለው ነበር፡፡ እንደዚሁም ህወሀት የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) በሚል ሸፍጥ በሀገሪቱ ውስጥ የብዙሀን ፓርቲ ስርዓት ያለ ለማስመሰል እና በጎሳ ላይ የተመሰረተ እና በብሄር ብሄረሰቦች ላይ ትኩረት ያደረገ የጎሳ ፌዴራል መንግስት መመስረት እንደሆነ ግልጽ አድርገዋል፡፡ ይኸ በጉልህነት የሚታይ ከሌኒን የተኮረጀ የአገዛዝ መርህ ከዊልሶኒያን የበለጠ ከማቼቬሌን የሸፍጥ አካሄድ መሳ ለመሳ ነው፡፡ ኢህአዴግን/ኢፌዴሪን የሚያጦዙት እና የሚፐውዙት ብዛት ያላቸው ትግራውያን ስለሆኑ ሌሎች የጎሳ ቡድኖች እንዲለያዩ እና የእየራሳቸውን ጎሳ ብቻ እንዲይዙ በማድረግ አንዱ ጎሳ የሌላኛውን ባህል እና ቋንቋ አንዲሁም ልማድ እየፈራ በፍርሀት ቆፈን በእራሱ አካባቢ ብቻ ተሸብቦ ሲኖር ትላልቅ ጉዳዮች ግን በአንድ ፓርቲ ገዥው የወያኔ ወሮበላ ማፊያ ቡድን የሚፈጸሙ ይሆናል፡፡ ስለሆነም አህአዴግ በውሸት እና በሸፍጥ ፍልስፍና ብሄር ብሄረሰቦች ለአንዲት ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ የሚለው በእርሱ ቁጥጥር ስር እየዋለች ሌሎች እርሱን የሚቃወሙት የበለጠ እየተከፋፈሉ እና እየተሸነፉ ይሄዳሉ፡፡

አሁን በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን የባህር መዉጫ በማሳጣት እና ሀገሪቱን ወደብ አልባ በማድረግ የሀገሪቱን ጥቅም በእጅጉ የጎዳ ዕኩይ ድርጊት ፈጽሟል፡፡ የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩት ጂሚ ካርተር እና የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ጸሐፊ ኸርማን ኮኾን መለስን በማስጠንቀቅ እና በመለመን ዓይነት አቀራረብ የአሰብን ወደብ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የባህር በር እንዲኖራት የጠየቁት እና ያሳሰቡት ተመዝግቦ ተቀምጧል፡፡ ሆኖም ግን የእነዚህ አንጋፋ የዲፕሎማት ሰዎች ልመና እና ጥያቄ መለስ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎት ቀርቷል፡፡

እ..ኤ.አ በ2000 ከኤርትራ የሁለት ዓመታት ጦርነት እና ወደ 80 ሺ የኢትዮጵያ ወታደሮች ካለቁ በኋላ አሁን በህይወት የሌለው መለስ የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ጦርነት ለማቆም የሚያስችለውን የአልጀርሱን ስምምነት ፈረመ፡፡ ያ ስምምነት በሁለቱ ሀገሮች መካከል የድንበር መስመሮችን የሚያካልል እና ሌሎች ጉዳዮችን የሚፈታ የድንበር ኮሚሽን እንዲቋቋም አደረገ፡፡ ስለስምምነቱ ሊታመን የማይችለው የሚያስገርመው ነገር እና ይቅርታ ሊደረግለት የማያገባው አሳዛኙ ነገር እ.ኤ.አ በ1998 ኤርትርራውያን/ት በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘውን ባድሜን ከወረሩ በኋላ እና ኤርትራውያን/ትም በዚያ ጦርነት በተሸነፉ ጊዜ መለስ ከመቅጽበት እንደ ባህር ዓሳ በመገለባበጥ የባድሜን አንጸባራቂ የኢትዮጵያውያንን/ትን ድል በመቀልበስ ባድሜን በእርቅ ሰበብ ለወራሪዎቹ የሚሰጥ ስምምነትን በመፈረም አጠቃላይ የዲፕሎማሲ ሽንፈትን የመከናነቡ ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ በዘመናዊው የዓለም ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ ሀገር እጅግ ግዙፍ የሆነ የሰው ህይወት ገብሮ እና ለቁጥር የሚያታክት ንብረት እንዲወድም አድርጎ በኃይል አሸንፎ ከግዛቱ ወራሪውን ኃይል ካባረረ በኋላ እንደገና እንደ መዳብ ብረት ተለምጦ ያንኑ በአሸናፊነት የተቆጣጠረውን የእራሱን ግዛት ለዓለም አቀፍ ዕርቅ ተገዥነት በሚል የደካሞች አስተሳሰብ ወይም ደግሞ ለዕኩይ ዓላማው ሽፋን በመስጠት አሳልፎ ለጠላት የሚሰጥ በዓለም ላይ የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም፡፡

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

“የደም ከፈን!”

ኦባንግ ለስዊድኑ ባለሃብት ማስጠንቀቂያ ላኩ

redclothing

የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተር ኦባንግ ሜቶ ለታዋቂው የስዊድን ጨርቃጨርቅ ዓለምአቀፍ ቸርቻሪ H&M Hennes & Mauritz AB (H&M) ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራአስኪያጅ ካርል ዮሐን ፔርሶን ከህወሃት/ኢህአዴግ ጋር ስለሚያደርገው የንግድ ውል ኩባንያቸው ሊገጥመው ስለሚችል አደጋ ማስጠንቀቂያ ልከዋል፡፡

ሰኞ በዋሽንግተን ዲሲ በተደረገ ሥነስርዓት ሚ/ር ፔርሶን የ2014 በንግድ የማያዳላ ተሸላሚ መሆናቸውን አስመልክተው በላኩት ደብዳቤ ላይ ኩባንያቸው በኢትዮጵያ ሊጀምር ያለው የንግድ ስምምነት ፍጹም አድሏዊነት የተሞላበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተለያዩ የዜና ማሰራጫዎች እንደተመለከተው H&M ኩባንያ ከኢህአዴግ ጋር ለሚያደርገው ውል ለሸሪክነት የተመረጡት አምስት የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ሶስቱ የህወሃት የግል ሃብት የሆነው የኤፈርት አባል ኩባንያዎች መሆናቸውን ኦባንግ በደብዳቤያቸው አሳውቀዋል፡፡ ሌላው ኩባንያ ደግሞ የህወሃት/ኢህአዴግ ቀኝ እጅ የሆኑትና በኢትዮጵያ ውስጥ የፈለጉትን ዓይነት ንግድ ያላንዳች የህግ ገደብ እንዲሁም ተገቢውን ግብር ሳይከፍሉ ንጹህ ትርፍ የሚያጋብሱት የሼኽ መሓመድ ሁሴን አላሙዲ ኩባንያ መሆኑን “ጥቁሩ ሰው” ኦባንግ ሜቶ አመልክተዋል፡፡ የአምስተኛው ሸሪክ ኩባንያ ማንነት እስካሁን አልታወቀም፡፡

የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) በመርህ ደረጃ ልማት፣ ዕድገት፣ የንግድ ሽርክና፣ ወዘተ የሚደግፍ መሆኑን በደብዳቤው ላይ የተመለከተ ሲሆን ችግር የሚሆነው ግን እንዲህ ያለው ሽርክና በሰብዓዊ መብትና ሌሎች የዜጎችን መብት በመርገጥ በአምባገነንነት ለተቀመጠው የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ ዕድሜ ማራዘሚያ የመሆኑ ጉዳይ እንደሆነ ኦባንግ አመልክተዋል፡፡

ለአንድ ወገን (ለአንድ ዘር/ጎሣ) ፍጹም አድሏዊ በሆነ መልኩ “የራሴ” የሚላቸውን እየጠቀመ በሥልጣን ከቆየው ህወሃት ጋር በንግድ ውል መተሳሰር በመልካም አሠራሩ ለታወቀው እንደ H&M ላለው ኩባንያ ስም ወደፊት ትልቅ ችግር እንደሚፈጥር በደብዳቤው በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ከዚያም ባሻገር በአፍሪካ በሴራሊዮን “የደም አልማዝ” በመውሰድ ራሳቸውን እያበለጸጉ እንዳሉት ሁሉ ከህወሃት ጋር በጨርቃጨርቅ ንግድ ሽርክና መጀመር “የደም ከፈን” እያመረቱ ማትረፍ እንደሆነ በማስጠንቀቅ ኩባንያቸው ሊደርስበት የሚችለውን አስቸጋሪ መዘዝ ኦባንግ በደብዳቤያቸው ላይ ጠቅሰው የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለባለሃብቱ ሰጥተዋል፡፡

ለሚገዛው ሕዝብ ቅንጣት ታህል ሐዘኔታ የማይሰማው ህወሃት/ኢህአዴግ በፖለቲካው መስክ ፓርላማ ብሎ ባስቀመጠው መሰብሰቢያ 99.6በመቶ መቀመጫውን መቆጣጠሩን፣ አፋኝ የመያድ፣ የጸረ ሽብርተኝነት ወዘተ ሕግጋትን በማውጣት ተቃዋሚዎቼ ናቸው የሚላቸውንን ሁሉ በአሸባሪነት እየከሰሰ ለእስር፣ ለግድያ እና ለስደት እንደሚዳርግ፤ በሰብዓዊ መብት ረገጣ በተደጋጋሚ የተወነጀለ መሆኑን፣ ወዘተ ማስረጃዎችን በመጥቀስ አቶ ኦባንግ አስረድተዋል፡፡ ለማስታወስም ያህልም በኦጋዴን ክልል በጋዜጠኛነት ተሰማርተው የነበሩት ሁለት የስዊድን ጋዜጠኞች 438 ቀናት ታስረው ቢፈቱም በጸረ አሸባሪነት ሕጉ 11ዓመት ተፈርዶባቸው እንደነበር በመግለጽ የጋራ ንቅናቄው ዋና ዳይሬክተር የኢህአዴግን የጭከና አገዛዝ ሊዘነጋ የማይገባ መሆኑን ለስዊድኑ ባለሃብት አስገንዝበዋል፡፡

ኩባንያቸው ሽርክና የሚያደርግባቸው ኤፈርትና የአላሙዲን ድርጅቶች የሰራተኛ መብቶችን በመርገጥ፣ የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቦታ በግዳጅ በመንጠቅ፣ የዜጎችን ጉልበት ያለ አግባብ በመበዝበዝ፣ በሙስና የተጨማለቀና አድሏዊ አሰራር በመከተል፣ ወዘተ ተነግሮ የማያልቅ ግፍ የፈጸሙና እስካሁንም እየፈጸሙ ያሉ በመሆናቸው በተለይ ለሴቶች “የሥራ ዕድል” ይከፍታል የተባለው የኩባንያቸው ኢንቨስትመንት በምስኪን እና ደጋፊ አልባ ኢትዮጵያውያን ደም የዓለምን ሕዝብ የዲዛይነር ጨርቃጨርቅ ሳይሆን “የደም ከፈን” ለማልበስ መዘጋጀቱ ሊያስቡበትና ሊጠነቀቁበት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን በጥብቅ በማሳሰብ የጋራ ንቅናቄው ዋና ዳይሬክተር ኦባንግ ሜቶ ደብዳቤያቸውን አጠናቀዋል፡፡

የደብዳቤው ሙሉ ቃል ከዚህ በታች ይነበባል፡፡


 Open Letter to Mr. Karl Johan Persson, Winner of 2014 Fairness Award Faces Significant Challenges in Partnering with Autocratic and Corrupt Ethiopian Government-Controlled Businesses

Head Office
H & M Hennes & Mauritz AB
Mäster Samuelsgatan 46A
SE-106 38 Stockholm
SWEDEN

Dear Mr. Karl Johan Persson,

On behalf of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) and the Ethiopian people we represent, I extend my warmest congratulations regarding the upcoming event at the Historic Howard Theatre in Washington D.C. on November 24, 2014 when you will receive the 2014 Fairness Award given by the Global Fairness Initiative (GFI) along with Mr. Robert B. Zoellick, former president of the World Bank Group (2007-2012) and Ms. Nani Zulminarni, Founder of Perempuan Kepala Keluarga (PEKKA), Indonesia.

This is no small accomplishment. According to the Fairness Award website, this award honors “exceptional leaders whose work and life have opened opportunity and access for poor and marginalized communities. By honoring these outstanding individuals, GFI hopes to inspire a new generation of leaders to dedicate themselves to economic justice, fairness, and equality.”[i] As a Swedish businessman, and President and CEO of one of the largest global fashion retailers, H&M Hennes & Mauritz AB, we can see how you have combined value-based business practices with great success.

The reason for this letter is to express our deep concerns regarding a recentlyannounced business venture H&M is planning in Ethiopia. H&M, with venture capital provided through a Swedish State-run group, Swedfund[ii], has announced a decision to invest in cotton projects within Ethiopia. Reportedly, it will involve partnering with five different companies in Ethiopia, three of which are members of the business conglomerate, EFFORT, which is essentially owned by the Tigrayan Peoples’ Liberation Front (TPLF), the controlling party of the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF). Although the EPRDF is said to be a coalition government representing four of the nine ethnic-based regions of Ethiopia, the TPLF is recognized to be in charge. In other words, Ethiopia, with 86 different ethnic groups, is ruled by an ethnic-based minority party making up only 6% of the population. This has been the case since 1991.

The fourth company is owned by Saudi Arabian-Ethiopian businessman and billionaire, Sheik Mohammed al Amoudi, who is known as the right hand of the TPLF/EPRDF government. He has profited immensely from that association and in doing so, has been complicit in violating the rights of other Ethiopians. The identity of the fifth company is not yet known.

For your information, I am the Executive Director of the SMNE, a non-violent, non-political, grassroots social justice movement of diverse Ethiopians; committed to bringing truth, justice, freedom, equality, reconciliation, accountability and respect for human and civil rights to the people of Ethiopia and beyond. The SMNE was founded to build a better future for the people and is based on the belief that the future well being of our global society rests in the hands of those among us who can put “humanity before ethnicity,” or any other distinctions that divide and dehumanize other human beings from ourselves; inspiring us to care about these “others;” not only because of the intrinsic God-given value of each life, but also because “none of us will be free until all are free.”

In regards to H&M’s business interests in Ethiopia, we want to make it clear that the SMNE strongly supports business development, partnerships, and private and foreign investment in the country, believing that if Ethiopians are going to more widely prosper and increase food security to its growing population, a strong, market-driven economy is essential; however, what exists today is crony capitalism, the exploitation of the land, national assets, and resources of Ethiopians, and a brutal crackdown on the human and civil rights of the majority.

After reviewing the stated values and goals of H&M and Swedfund, which strongly affirm economic justice, fairness, respect, ethical behavior, inclusion, embracing diversity, a commitment to the protection of human rights, a zero tolerance policy on corruption—including bribery, gifts, and favors, integrity, transparency, honesty, equality, avoidance of conflicts of interest, following the law at all times, and striving for sustainability, we are in full agreement with them.

We believe H&M and Swedfund can provide an excellent model for doing mutually beneficial business in Ethiopia. However, we want to strongly caution H&M and Swedfund that the business climate is inseparable from the complete domination of the current corrupt regime and their friends and cronies. As the winner of the Fairness Award and as a business with high ethical standards, you will face significant challenges in partnering with Ethiopian government-controlled businesses. We believe it is critically important to your long-term success to know this in advance. Companies of high repute can unwittingly damage their reputations by acts of their partners. 

For example, in December 2003, Ethiopian National Defense Forces, along with militia’s they equipped, targeted my own indigenous ethnic group, the Anuak, massacring 424 of the most educated leaders within three days. Over the next several years, nearly two thousand others were killed, many others were beaten, arrested and tortured, thousands more fled to other countries. Much of the limited infrastructure in this marginalized Gambella region of southwestern Ethiopia was destroyed. The goal was to eliminate resistance to the extraction of possible oil reserves in the region. None was found, but companies involved in that effort were complicit in turning a blind eye to what was going on.

In Sierra Leone, the same thing happened in the extraction of diamonds, creating the name, blood diamonds. We seek to warn you of the risk of association with the TPLF/EPRDF regime, known for its ruthless treatment of its people so the legacy of H&M will not be associated with the blood and suffering of the Ethiopian people as these examples point out. This is a ethnic apartheid regime that does not care about the well being of all its own people. As a result, your goal of creating a business that benefits both the people of Ethiopia and H&M; that reduces poverty, enfranchises informal communities and advances human rights and livelihoods, as stated as GFI’s mission goal, will be challenged at every juncture for those doing business in Ethiopia under the egocentric control of this regime. This will be keenly felt by those, like yourself, who has a proven track-record of high standards in regards to business practice.

The only access into the economic structures of Ethiopia comes through close association and loyalty to the TPLF/EPRDF. All others are excluded, including the majority of people of Ethiopia. The impressive double-digit economic growth figures claimed by the Ethiopian government are not only questionable, but to the degree there is growth, that growth has gone into the pockets of the TPLF/EPRDF elite. Additionally, massive amounts of illicit capital leakage have ensured little improvement in the quality of life for the people.

Working in Ethiopia will present enormous challenges to H&M. I am not simply talking about the lack of infrastructure—roads, transportation, electricity, communication technology and even running water; neither are we talking about the challenges of undeveloped land, the abundance or lack of water, navigating through a maze of unfamiliar bureaucracy, or adjusting to working in a country of many different cultures, languages and geographical differences. Instead, I am talking about a conflict of values when H&M attempts to work with a regime whose goals, objectives and practices are in complete contradiction to most every ideal espoused by H&M—despite any deceptive rhetoric you might hear to the contrary.

The Public Image of Ethiopia versus the Ethiopia known by Ethiopians:

As a social justice organization that cares for the well being of the Ethiopian people, our concern is that the partners H&M has chosen are part of an autocratic regime representing the interests of a small minority at the top, most all coming from one ethnicity which does not even represent many of their own people. In the last flawed election, the highly unpopular TPLF/EPRDF party claimed to capture 99.6% of the total vote. Only one of the 547 seats in Parliament was taken by an opposition member. That member is allowed only 3 minutes of debate on any issue. As the next national election in May of 2015 looms ahead, the ruling regime has eliminated any political space. People are denied freedom of expression, freedom of association, and freedom of assembly.

Civil society has been decimated by using a law, the Charities and Societies Proclamation[iii] (CSO) which has closed over 2,600 civic organizations within Ethiopia. Those that currently exist are arms of the regime. The CSO law includes serious criminal consequences for any who advance human rights or rights for children, for women, or for the disabled if the organization has received over 10% of its funding from foreign sources. Similarly, it outlaws conflict resolution between ethnicities or religious groups or democratic advancement under the same criteria.

All sectors of society are controlled by the ruling party. (Please see link for examples.)This includes the media, public and private institutions, the military, federal and local security and police, the justice system, the educational system, the financial system—including access to loans, access to business opportunities, customs, taxes, and government jobs. Entry into any opportunity is blocked unless the doors are opened based on ethnicity (TPLF-Tigre), party membership (EPRDF) and loyalty to the ruling party. Human rights organizations have documented the politicization of humanitarian aid and services. This all has caused significant resentment and increasing tensions between the majority and the TPLF/EPRDF. Access to the Internet is controlled and websites are blocked. Landline phones and mobile phone usage is among the lowest in all of Africa due to a fear of what communication and technology might incite within its disenfranchised and repressed population.

Ethiopian laws are used to repress resistance rather than to protect the people. For example an anti-terrorism law, enacted in 2009, has been used to criminalize dissent, leading to Ethiopia being the second highest jailer of journalists in Africa, only topped by its neighbor, Eritrea. Numbers of Ethiopia’s most courageous voices of freedom languish behind bars, many victims of torture. Think of the arrest and long detention (438 days) oftwo Swedish journalists, Martin Schibbye and Johan Persson who were sentenced under the anti-terrorism law to 11 years in prison for documenting human rights abuses.

We realize you understand the repression of information and criminalization of journalists who report the truth due to H&M’s substantial donations to Civil Rights Defenders, a non-profit to uphold the human rights of people across the world. This organization wrote a letter to Prime Minister Hailemariam Desalegn regarding the recent jailing of Zone9 bloggers. One of those bloggers, Soleyana Shimeles, who was charged in absentia, was recently a guest of the SMNE at a forum we held in Washington D.C., Breaking the Cycle of Dysfunction in Ethiopian Institutions.

The ethnic apartheid regime of TPLF/EPRDF is also well known for its widespread, serial human rights abuses, its displacement of indigenous people from their land without consultation or compensation, and their absolute impunity from the courts they control for crimes committed. For example, Ethiopia has become a destination for those wanting to lease cheap agricultural land with access to water under long-term contracts. The people who live on the land are described in some of those contracts as impedimentsto be removed. Large scale land grabs have forced hundreds of thousands of small-scale farmers, pastoralists and villagers from land occupied by their families for centuries.

Similar evictions have been forced on city-dwellers throughout the country. When they resist, people have been intimidated, harassed, beaten, raped, arrested, disappeared or killed. Many have fled to refugee camps outside the country.

The TPLF/EPRDF government promised to resettle the displaced people in a villagization project where improved services would be available, but in reality this usually meant the people would have to build their own shelters, find new sources of water—often further away, clear land and replant crops on less fertile land and not find any new or improved services. Poverty and insecurity has increased and many of these people, who used to be self-sufficient, now must depend on food aid.

H&M has made it clear you will do everything possible to ensure that cotton will not come from appropriated land. We commend you for this stance, but you will have to be careful.

Our concerns:

  1. Doing business with members of the oppressive TPLF/EPRDF party will further empower and legitimize them, undermining the struggle of the people for freedom, justice and equality.
  2. No safeguards exist, other than empty rhetoric, which will protect the people, many of the most vulnerable; neither are there safeguards in place to protect the environment, already seriously affected, from the TPLF/EPRDF’s abuses, especially in regions where the people have no voice.
  3. This is a country where there is no transparency or accountability. The justice system is controlled from the federal level to the local level by the TPLF/EPRDF. It is used to reward friends of the regime and to fine, charge or impose difficult regulations or corruption charges on individuals and businesses that do not comply or who speak unfavorably towards the regime.
  4. EFFORT businesses account for some 90% of all businesses in Ethiopia.
  5. Sheik Mohammed al Amoudi, owner of Saudi Star Farm in Gambella, is leasing indigenous land to grow rice, most of it for export to Saudi Arabia.  Heavy use of water for irrigation is having an impact down river. Human rights abuses were inflicted in order to force the local people from the land.  Much of the land was forested, leading to clearing it of valuable Shea trees and much more. An incident of violence did erupt on the farm in 2013 between workers and the local people.
  6. A new anti-corruption law is being proposed that may act similarly to the anti-terrorism law in criminalizing any behavior by officials and companies, Ethiopian or foreign, who do not conform to TPLF/EPRDF expectations. This is a regime prone to changing the rules according to their self-serving needs. There is little recourse for outside companies and investors who are in conflict with the TPLF/EPRDF. It is to the regime’s advantage to engage a major company like H&M so they may lay out the red carpet; however, you may also be expected to conform to business practices that are unacceptable to you. Doing business with members of EFFORT is comparable to doing business with an unpredictable authoritarian regime where non-compliance may bring unfair charges or decisions. You are a company with strong values and an excellent reputation. Even though H&M may be willing to risk your capital, you may need to think twice before working with the TPLF/EPRDF, which may put your good reputation at risk.

We in the SMNE, with the help of the people, hope to correct these unfavorable business conditions through meaningful reforms, the restoration of justice and through reconciliation in order to build a more inclusive society for the people of Ethiopia.

If you want to invest in Ethiopia, we would welcome you, but urge you to look for long-term, sustainable partnerships where the rights and livelihoods of the people are upheld and where H&M can bring an outstanding model of how to do ethical, inclusive and profitable business in Ethiopia. This would be a real win-win solution for all of us!

If you do choose to go forward with your present plans, we genuinely hope that honorable companies like H&M will be a force for change for the common good of the people in countries of repression like Ethiopia—for our humanity has no boundaries. That means refusing to overlook the injustice; standing strong and firm in upholding all your values to the great benefit of the voiceless.

Please feel free to contact me should you have further questions, suggestions or comments.

Sincerely yours,

Obang Metho,

Executive Director SMNE
910- 17th St. NW, Suite 419.
Washington, DC 20006 USA
Phone 202 725-1616
Email: obang@solidaritymovement.org
Website: www.solidaritymovement.org

ሰለ ሰማያዊ ፓርቲ ጥሪ፤ ለሰማዩ አምላኬ ጸሎት አደርሳለሁ…!

ሰማያዊ ፓርቲ እና ሌሎች ዘጠኝ ፓርቲዎ በመተባበር ”ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ” በሚል ቀጣዩ ምርጫ ነጻ እንዲሆን ምርጫው ብቻም ሳይሆን በኢትዮጵያ ምድር የሰው ልጆች ነጻ እንዲሆኑ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ከህዝብ ጋር በመሆን ድምጻቸውን ሊያሰሙ የክንውን ቅደም ተከትሉን በቅርቡ ይፋ አድርገዋል። ይደረጋሉ ተብለው ከሚጠበቁት የ10484897_675825339202040_7611881303839978882_nሰላማዊ ተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ትልቁ መርሃ ግብር የሚሆነው ህዳር ሃያ ሰባት እና ሃያ ስምንት ሊደረግ የታሰበው የሃያ አራት ሰዓታት /የአዳር/ የአደባባይ ተቃውሞ ነው።

ከእርሱ በፊትም የፊታችን እሁድ በአዋሬ ቤልኤር ኳስ ሜዳ ላይ ከሚደረገው የአደባባይ ሰብሰባ በፊትም በጥቅሉ ከሁሉም መርሃ ግብሮች በፊት እነ ሰማያዊ ሁላችንም በየእምነታችን ለሰማዩ አምላክ ”አደራ ጎፍታ” ብለን እንድንጸልይ ጠይቀውናል… ታድያ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ለአደባባይ ተቃውሞውም ሆነ ለስብሰባው መድረስ ባልችል እንኳ እንደሚከተለው ለምን አልጸልይም… ብዬ አስብኩ…

አደራህን ጎፍታ
አደራህን ጌታ
ከባለ ሰይፎቹ ፊት
ሰልፍ ልንወጣ ነው ጥበቃህ ይበርታ
ብዙ ስንቅ ብዙ ትጥቅ እጅግ ያደራጁ
በስልጣን ወንበር ላይ ጎልምሰው ያረጁ
ስልጣን ብርጭቆ ውስጥ ስኳር በዝቶባቸው
እጅጉን ጣፍጧቸው
ስልጣን ብርጭቆ ውስጥ ብቅል በስቶባቸው
እጅግ አስክሯቸው
ቢጠጡት ቢጠጡት አልበቃም ያላቸው…
ምን ያደርጉን እንደሁ አናውቀውምና
ለኛም ብርታት ስጠን ለነርሱም ልቦና
አደራህን ጎፍታ
አደራህን ጌታ
ከባለ ሰይፎች ፊት
ሰልፍ ልንወጣ ነው ጥበቃህ ይበርታ….

(ይቺን ነገር፤ የግጥምን አድባር ተለማምነን ካረዘምናት እና ተስፋ ሰጪ ሆና ከተገኘች በሌላም መስኮት ይዘናት እንከሰት ይሆናል…!)

ሀና ላላንጎ የተደፈረችው ሺሻ ቤት ውስጥ ነበር! ፖሊስም ተጠያቂ ነው!

(ኢ.ኤም.ኤፍ) ካለፈው ሳምንት ጀምሮ የአገር ቤት እና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን መነጋገሪያ ሆኖ የቆየው በወንዶች የተደፈረችው እና ህይወቷ ያለፈው የሃና ላላንጎ ጉዳይ ነው:: የወጣቷ አሟሟት ብዙዎችን አሳዝኗል:: የተለያዩ ሚዲያዎች የሃናን ቤተሰቦች በማነጋገር ከሁኔታው ሌሎች እንዲማሩ ጭምር አሳስበዋል:: በአገር ቤት የሚገኙት ሚዲያዎች የሃናን, እናት, አባት እና እህት በማነጋገር ልዩ ልዩ ዘገባዎችን አቅርበዋል:: ሆኖም እናት እና አባት ጭምር መልስ ያልሰጡባቸው ጉዳዮች ነበሩ:: ከነዚህ ውስጥ አንዱ “ሃና የተደፈረችው የት ነው?” የሚለው ጥያቄ ነው::

ለዚህ እና ለሌሎችም ጥያቄዎች ምላሽ የምናገኘው ደግሞ ከውስጥ አዋቂ ምንጭ ነው:: ይህ ውስጥ አዋቂ ሃና የተደፈረችው ያለ ፍላጎቷ ሺሻ ቤት ተወስዳ መሆኑን በዝርዝር ያስረዳል:: ይህ የሃና ጉዳይ በጣም የብዙ ሺህ እህቶቻችን ጉዳይ መሆኑንም ያብራራል:: በተለይም እነዚህ ሺሻ ቤቶች በትምህርት ቤት አቅራቢያ የሚገኙ በመሆናቸው ለወጣት ተማሪዎች መጥፊያ እየሆኑ ነው:: በውጭ አገር በትምህርት ቤት እና በአምልኮ ቦታዎች አቅራቢያ የመጠጥ እና የንዲህ አይነት ነውረኛ ድርጊት መፈጸሚያ ቦታዎች እንዳይኖሩ አጥብቆ ይከለክላል:: በአገራችን ግን እነዚህ ሺሻ ቤቶች በትምህርት ቤት አቅራቢያ እየተከፈቱ ለወጣቶች መጥፊያ እንደሆኑ የሃና ጉዳይ አንዱ ምስክር ነው::
hanna
ይህን ጽሁፍ አንብበው ሲጨርሱ “ፍትህ ለሃና” ከሚለው ዘመቻ በተጨማሪ; ሺሻ ቤቶች ከትምህርት ቤት አቅራቢያ እንዲነሱ የሚጠይቅ አዲስ ዘመቻ መከፈት ያለበት ይመስለናል:: “ፍትህ ለሃና” ካልን’ ፖሊስ ጭምር በሃና ሞት ምክንያት ከተጠያቂነት መዳን የለበትም:: “የፖሊሶቹስ ጥፋት ምን ነበር?” ካላቹህ ይህንን ጽሁፍ በሙሉ ማንበብ ይኖርባችኋል:: ለማንኛውም አንዳንድ ማስተካከያ አድርገን ያቀረብንላችሁ የውስጥ አዋቂው (ሰይፈዲን ሙሳ) ዘገባ ከዚህ ቀጥሎ ቀርቧል::

ይህንን መረጃ ያገኘሁት ጦርሀይሎች ሙሉ ወንጌል ከሚገኘው የታክሲ ተራ አስከባሪዎች ነው፡፡ ከታሰሩት አንዳንዶቹ የእነዚሁ መረጃ ሰጪዎችም ጓደኞች ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች የነገሩን ምንነት ከፖሊስም በላይ የሚያውቁ ናቸው ቢባል ሀሰት አይሆንም፡፡ የነገሩኝን ነገር እንደሚከተለው አቅርቤዋለሁ፡፡ በ21/1/07 ዓ.ም ሀና በሴት ጓደኛዋ ምክንያት ያለ ወትሮ በምሳ ሰአት ወደ ቤት እንሂድ ብለው ያመራሉ፡፡ ይህ ሀሳብ የተፈጠረው በጓደኛዪቱ ሲሆን ቀድማ በሀና ጉዳይ ከአንድ ሹፌር ጋር ተስማምታ ነበር፡፡ “ምሳ ይዛ ስለማትመጣ ምሳ እንብላ ብያት ይዣት እመጣለሁ ያኔ ትቀላጠፋለህ” በሚል፡፡ ሀና እንደተባለው ጓደኛዋ ባዘጋጀችው ወጥመድ ውስጥ ገባች፡፡ አብረው ወደ ጦር ሀይሎች ጉዞ ተጀመረ፡፡ ሀና፣ ጓደኛዋ፣ ሹፌርና አንድ ረዳት፡፡ ሀና ከመውረጃዋ ራቅ ብላ መሄዷ በክፉ አልጠረጠርችውም፣ ብታቅማማም በጓደኛዋ ግፊት ግን ቶሎ እንመለሳለን ዛሬ ስለደበረን ሻይ ቡና ብለን ልክ በሰአታችን ወደ ቤት እንሄዳለን ብላ ካግባባቻት በኋላ ጉዞው ቀጠለ፡፡
ሹፌር “ችግር የለም ልክ በሰአቱ እኛ እናመጣቿለን፣ ሰፈራችሁ ድረስ እናደርሳቿለን” ተብለው ተነገሩ፡፡ የጉዞ መጨረሻ ሙሉ ወንጌል ታክሲ ተራ ነበር፡፡ እዛው ያ እነ ሀና ይዞ የመጣው ታክሲ ለሌላ ሹፌር ተሰጠና እነ ሀና ይዘዋቸው ከመጡት ሰዎች ጋር ከጋና ኤምባሲ ወረድ ብሎ ወደ የሚገኝ ቤት ሆነ፡፡ ተገባ፡፡ውስጥ ሌሎች ወንድችም ነበሩ፡፡ ጫት ና ሺሻ እንደ ጉድ የሚደራበት ቤት ነው፡፡ “የሀና ጓደኛ ከዚህ በፊትም ልማድ አላት” ብሎኛል ይህንን ያስረዳኝ ሰው፡፡ ሀና ግን የመጀመሪያዋ ነበር:: ትንሽ እዚህ እንቆይና እንመለሳለን ተብላ ሻይ ተፈልቶላት እዛው “..አትፍሪ ተጫወቺ” እየተባለች ቆይታለች፡፡

ጪሱ ጪሳጪሱ ያማራት አይመስለም፡፡ ሀና እየቆየች እየደከማት፣ እንቅልፍ እንቅልፍ እያላት ሄደ ከዛም ውስጥ ወደሚገኝ መተኛ ቤት አስገቧት፡፡ ይዟትም የገባው መጀመሪያ ሹፌሩ ነው፡፡ ሀና ሰውነቷ ሞላ ያለ በሺሻ ቤት አንደበት ያልተበላችና ያልረገበች ልጅ ነው የምትባለው፡፡ ከሹፌሩ በኋላም ሌሎች ተከታትለው ገብተው ድርሻቸውን ወስደዋል፡፡ የሀና ጓደኛም እዛው ሌላ ክፍል ከሌሎች ወንዶች ጋር ነበረች፡፡ ያ ሃሺሽ እና ሺሻ ያነወዘው ስሜት ሀናን ስቃይ ውስጥ ከቷታል፡፡ በዚህ አይነት ጊዜው እየገፋ ሳለ ተማሪዎች የሚለቀቁበት ሰአት ደረሰ፡፡ ሀና ግን መንቃት አልቻለችም፡፡ እንደ ሌሎቹ ብድግ ብላ እራሷን ጠራርጋ የምትዘጋጅበት ሁኔታ አልነበረም፡፡ ቢባል ቢባል አልተቻለም፡፡ ታክሲ መጣ፡፡ ቢያንስ ታነክሳለች ተብሎ ነበር የተጠበቀው እሷ ግን ካለችበት መነሳትም አልቻለችም፡፡ እንዲህ ሆና እንዴት ነው የምንወስዳት ተባብለው እዛው ውይይት ተጀመረ፡፡ ጓደኛዋ የሆነ መላ ፈጥራ ሀኪም ቤት እንድትወስዳት ሀሳብ ተነሳ፡፡ አይሆንም ለብቻዬ እፈራለሁ አለች፡፡ በቃ እስከማታ ልትነቃ ትችላለች እስከዛ አንዳችን ቤት ትረፍ ተባለ፣ ሹፌሩ ባለትዳር ስለሆነ ወደእሱ ቤት አይታሰብም፡፡ ሌላኛው እኔ ዘንድ ትሂድና ትረፍ ብሎ ተቀበለ፡፡ ሀናን ተሸክመው ጫኗት፡፡ የሀና ጓደኞችም ምንም እንደማያውቅ ምንም እንደሌለ መስላ ወደ ቤቷ ሄደች፡፡ ከወላጅ ተደውሎ ተጠየቀች አላውቀው አለች፡፡ ከልጆቹ ግን ተደውሎ እስካሁን እንዳልተሸላትና እዛው እንደምታድር ተነገራት፡፡

እንደዚህ የሆነችው ለነገሩ አዲስ ስለሆነች ነው በደንብ ከተደረገች ይሻላታል ተብሎ ማታም በቁስሏ ላይ ቁስል ተጨመረባት፡፡ አደረችበት፡፡ ቤተሰብ እስከ ትምህርት ቤት ሄዶ ነገሩን ለማጣራት ተሞከረ፡፡ መልስ አልተገኘም፡፡ ጓደኛ ተጠየቀች፡፡ መልስ የለም፡፡ ሌሎች የክፍል ልጆች ግን አብረው እንደነበሩና አብረው ሲሄዱ እንዳያቿው ተናገሩ፡፡ የክፍል ሀላፊው በፖሊስ ተያዘ፡፡ በጓደኛዋም ላይ ክትትል ቀጠለ፡፡ እስከዛ ጊዜ ድረስ ግን ጓደኛ የተባለችው ልጅ ለሀና የምትቀይረው ልብስ እንደወሰደችላት፣ እየተመላለሰችም ትጠይቃት እንደነበረ ታውቋል፡፡ ይህንን ሁሉ ለወላጅ ባትናገርም፡፡ በአምስተኛ ቀን ፖሊስ አጨናንቆ ሲጠይቃት የሆኑ ልጆች በስልክ እየደወሉ እሷን እንደሚያስፈራሯትና ታክሲ ተራ አካባቢ የሚከታተሏት እንዳሉ አድርጋ ተናገረች፡፡ ስልክ ቁጥሩንም ለፖሊስ ሰጠች፡፡ እስከ አምስተኛው ቀን ያለው በዚህ አለቀ፡፡

ከዛ በኋለ ፖሊስ የስልክ ቁጥሩን ባለቤት ሲያፈላልግ ጥቆማ ደረሰው፡፡ እነዛ ጠቋሚዎች እራሳቸው ሀና ላይ ሲከመሩ ከነበሩ ታክሲ አስከባሪዎች መካከል ናቸው፡፡ ታክሲ ተራ ወንጀል መደባበቅና ከፖሊስ ጋርም መሞዳሞድ ያለ ነው፡፡ ስልክ ቁጥሩ የታወቀበት መረጃ ደረሰውና ከአካባቢው ተሰወረ፡፡ ለፖሊሶች አዲስ ሀሳብም መጣ:: “በቃ ልጅቷን (ሃናን) ይለቋታል እናንተ ወላጆቹን አሳምኑልን” የሚል ነገር፡፡ ፖሊስም ነገሩን ጠለፋ አድርጎ ስለወሰደውም ጭምር ነገሩ በሰላም የሚፈታ ከሆነ ብሎ ለተከታታይ አምስት ቀናት ወላጆችን የማጽናናትና እየደረስንበት ነው ታገሱ እያሉ ቆይ፡፡ ሌላ አምስት ቀንም ቢጨመርበት የሀና ቁስል እያመረቀዘ ሄደ፣ እራሷን መቆጣጠር ሳትችል ቀረች፡፡ ፖሊስ ቀነ ገደብ ሰጣቸው – ለአፋኞቹ፡፡
“ሃናን በቶሎ ካለቀቃችሁ እርምጃ እንወስዳለን” የሚል፡፡ በመጨረሻ በ11ኛው ቀን ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን አካባቢ በታክሲ አምጥተው ጣሏት፡፡ የሐና ጓደኛ ጨምሮ ሌሎች ሁለት ወንጀለኞች በዛው ታክሲ ከአካባው ተሰወሩ፡፡ የሐና እዛው መጣል ወላጅ ዘንድ ደረሰ፡፡ ሄዱ፡፡ መጀመሪያ ላይ ፖሊስ ነገሩን እንደማያውቅ ሆኖ ለማለፍ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል፡፡ ነገሩን የአየር ጤና አካባቢ ፖሊስ የነበረ ቢሆንም; ፖሊስ የሚከታተለው ልጅቷን ከማትረፍ ይልቅ ወንጀሉን የሰሩትን ልጆች ለማትረፍ ከፍተኛ ጥረት አድረጓል፡፡

አሁን ወደ እነዛ ታክሲ ተራዎች ስትሄዱ ልጅቷ የተደፈረችው በአምስት ሰዎች ብቻ ሳይሆን እዛ በሺሻና በጫት መርቅነው የነበረና ለጋ ገላዋን እያዩ ምራቅ ይውጡ በነበሩ ሁሉ ናቸው፡፡ ከአምስት በላይ፡፡ አስገድዶ በመድፈር ሁሉም ወንጀሎች ቢሆንም ልጅቷን ለሞት የሚያደርስ ወሲብ የፈጸሙባት ሰዎች ግን ከፖሊስ ጋር ተባባሪና ጠቋሚ መስለው በመቅረባቸው እስካሁን አለመያዛቸውን እየተነገረ ነው፡፡ በተለይ ልጅቷ ወሲብ ሲፈጸምባት ለብዙ ሰአታት እራሷን ስታ ስለነበረ በእሷ ላይ በትክክል ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱትም ወንጀለኞች መለየት አትችልም፣ ፖሊስ ግን ጥቆማ ተሰጥቶታል ሊቀበል ግን አልፈለገም እየተባለ ነው፡፡ በተለይ የጉሮሮና የፊንጢጣ ችግር ያደረሡባት ሰዎች ተጠቃለው አልታሰሩም፡፡
ፖሊስ ልጅቷ በሺሻ ቤት መደፈሯንም እንዲነገርበት አይፈልግም፡፡ ፖሊሶቹ ሌላም የሚሸፋፍኑት ነገር አለ:: ወላጆችን “ተጽናኑ እየተገኙ ነው” ብሎ በጎን ከወንጀለኞች ጋር ሲደራረር እንደነበረም እንዲታወቅበት አይፈልግም፡፡ ሀና ጦር ሀይሎች አካባቢ የተጣለችውም ፖሊስ ያደርገው በነበረው ድርድር መሆኑንም እንዲታወቅበት አይፈልግም፡፡ እዛ መጣሏን እያወቀ ልጅቷን ወደ ሀኪም ቤት ከመውሰድ ይልቅ ወላጅ አባት ሳይቀሩ ሲያመለክቱ በዳተኝነት ነገሩን ለማድበስበስ የሞከሩትም ለዛ ነው፡፡ እንዲሁም ፖሊስና የታክሲ ተራ የ1ለ5 አደረጃጀት መዋቅር እንዲፈርስ ስለማይፈለግ በሀና ላይ ችግር ያደረሱ ግን መረጃ በመስጠት ከፖሊስ ጋር የተባበሩ የተባሉ ወንጀለኞች እስካሁንም አልተያዙም፡፡ የተያዙት ሀና በነቃ አእምሮዋ ሆና ችግር ሲፈጥሩባት ያየችውን ብቻ ነው፡፡

የሐናም ጓደኛ በተላላኪነት ተማሪዎችን ከትምህርት ቤት እየመለመለች ለሌሎች የማስበላትና የማታለል ተግባሯ ፣ ወንጀለኞች ያሉበት ቦታና ማንነታቸውንም በደንብ እያወቀች ለወንጀል ተባባሪና ዱላ አቀባይ መሆኗ ግምት ውስጥ ሳይገባ፣ ለፖሊስ መረጃ መስጠቷና በተራ አስከባሪዎች ዘንድ ጥብቅና ስለተቆመላት አልተያዘችም፡፡የእሷ መያዝ ሌሎች አስወጊ ተማሪዎችምን ለስጋት ስለሚዳርግና የተማሪን ገላ የለመዱ ቡድኖችን አንሶላ ስለሚያርቁት እንዲሁም በተማሪዎች ላይ እየተፈጸመ ያለው የወሲብ ንግድ ችግር ያጋጥመዋል ገቢያችንን ያስቀርብናል” ሰለተባለ ይመስላል (ቦስተን ማራቶን ላይ ቦምብ በተደረገ ጊዜ አንድ ኢትዮጵያዊ ወንጀሉን እያወቅ እንዳላወቀ ሆነሀል ተብሎ መከሰሱና እንደታሰረ ልብ ይሏል)፡፡ ፖሊስ ሀና ትማርበት የነበረውን ትምህርት ቤት ስም በመግለጫው እንዳይጠቀም በትምህር ቤቱ ልመና ቀርቦለታል፡፡ የሺሻ ቤት አላፊው አልተያዘም፣ ስሙም አልተነገረም፡፡ ፖሊስ ከተወሰኑ ደጋፊ ሚዲያዎቹ ጋር ሆኑ ህዝብና ፍትህ ላይ እየቀለደ ነው፡፡ ልመናው ምን እንደሚያጠቃልል ግን በደንብ አልተገለጸም፡፡

አሁን በሀና ጉዳይ የፖሊስ ሚና እንዳየነው ፖሊስ እራሱ የወንጀል፣ በሴት ላይ ለሚደረግ ጥቃት ተባባሪ ብቻ ሳይሆን ከፍ ያለ ተዋናይ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሀና ወደ ሀኪም ቤትም ሄዳ ህክምና ማግኘት አልቻለችም፣ ለሀና ሞት የህክምና ተቋማችንም በዋናነት የፖሊስ አሰራርም ጭምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ድርጓል፡፡ አሁን እየሆኑ ያሉ ዘገባዎችና ዘመቻዎች ባብዛኛው ፖሊስ የሰራውን ወንጀል የመደበቅ ተግባር ነው፡፡ በሀና ጉዳይ ሳይነሳ መተው የሌለበት ግን “ትማርበት የነበረው ትምህርት ቤት እንዴት ተማሪዎች በትምህርት ሰአት እንዲወጡ ለምን አደረገ ታማ ከሆነም የተፈቀደላት ለወላጅ ተደውሎ ለምን አልተነገረም?” የሚል ጥያቄ ነው!!

ከሀና ታረክ ጋር በተያያዘና የሳያት ደምሴንም ጉዳይ ማንሳት ይቻላል፡፡ ሳያት ደምሴ ከጥቂት አመታት በፊት ጦር ሀይሎች አካባቢ አፍሪካ ኮከብ ተብሎ በሚጠራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትማር ነበር፡፡ አስረኛ ክፍል፡፡ እንዲሁ በጓደኛ ግፊት ሺሻ ቤት ገብታ በታክሲ ሹፌሮችና ረዳቶች እንደተደፈረች እናስታውሳለን፣ ለሰባት፡፡ ሳያት የተደፈረችበት ቤት እስካሁንም ፖሊሶች የሚቅሙበት ቤት ነው፡፡ እንዳውም ቅርንጫፍ ሺሻ ቤት ተከፍቷል:: አማኑኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ያለው የራዲካል ት/ቤት ተማሪዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ ይህ ሺሻ ቤት ከራካዲል ት/ቤት ቢያንስ በ400 ሜትር ርቀት ነው የሚገኘው፡፡ በጋራጅ ስለተሸፈነ አይታይም ብዙ የት ይደርሳሉ የተባሉ ቆነጃጅት ሴቶች ገብተው በቡድን ሳይቀር የሚደፈሩበት ቦታ ነው፡፡

እኔ በግሌ ብዙ ጊዜ ለፖሊስ አመልክቻለሁ የሰማኝ ግን አላገኘሁም፡፡ አሁን አሁን ሊፒስቲክ ተቀብተው እንደሴት የሚያደርጋቸው ወንዶች ሳይቀሩ ሲወጡበትና ሲገቡበት አያለሁ፡፡ እዚህም ባብዛኛው ተማሪዎችን እየቀጠፉ ያሉት፣ አንዳንድ የታክሲ ሹፌሮችና ረዳቶች እንዲሁም ስድ ጋራጅ ሰራተኞች ናቸው፡፡ ቦታውን በደንብ ለመጠቆም ከራዲካል ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ካለው የወጣቶች ማእከል አቅጣጫ ወደ ኮካ በሚወስደው መንገድ የገንዳ ማስቀመጫው አካባቢ ነው፡፡ በጣም ብዙ ህጻናት የሚደፈሩበት ቦታ ነው፡፡ በሺሻ ቤት ምን ያህል የቡድን ወሲብ እንዳለ የሳያት ደምሴን ነገር ሰምተን በቀልድና በማላገጥ ማለፋችን አሁን በሀና ላይ ለደረሰው ነገር እንዳበቃን ልብ ልንልም ይገባል፡፡ ይህ ተማሪዎችን የማጥቃት ዘመቻ እስከ ትልልቅ ሆቴሎቻችን ድረስ እንደሚደርስ እንዲሁም በዚህ ነገር ከመንግስት ፈቃድ አግኝተው የሚንቀሳቀሱ ደላሎች እንዳሉበት እድሜያቸው ሳይፈቅድላቸው በብርና በተማሪ ደላላ ተታለው ብዙዎች እየተቀጠፉ እንደሆነ በእነ ሀና ላይ የደረሰው ነገርም ሳይቅድሙን እንቅደማቸው በሚል ስሌት እንደሆነ ሊታወቅ ይገባል፡፡ እንደእውነት የሀና መደፈር በሀገር ውስጥ ሰው መሆኑን እንጂ ህገወጥ እያልን ያለነው በየሆቴሉ የብዙዎች ህይወት እንደሚያልፍ ይህም ወንዶች ሳይቀሩ ያሉበት መሆኑን፣ ይህም በተለያየ ጊዜ በቪሲድ ሳይቀር ያየነው እውነት መሆኑን የሚታወቅ ነው፡፡ ፍትህ ለተማሪዎቻን!!! ፍትህ ለሃዎች!! ፍትህ ለዜጎቻችን!!
unnamed
———————————————————
ሀና መዳን ጀምራ ነበር ፍርድ ቤት ላይ ቆማ እንዴት እንደምትመሰክርም መለማመዷን ድግሞ አንድ ውስጥ ሌላ ሰው ያስታምም የነበረ ሰው እየነገረን ነው፡፡ ታዲያ ድንገት እየዳነች የነበረች ልጅ የሞተችው እንዴት፣ በማን ስህተትና ጥፋ ወይም ሸር ነው እንበል? ሀና ለምን በምን ሞተች? ስለተደፈረች?
————–
ሀና በዘውዲቱ ሆስፒታል!!

እህታችን ሀና ላላንጎ የአስገድዶ መደፈር ጥቃት ከደረሰባት በኋላ ህክምና ለማግኘት ስትል የብዙ ሆስፒታል ደጆችን ረግጣለች። ለመጨረሻ ጊዜ ግን ህክምናዋን ስትከታተል የነበረውና ህይወቷም ያለፈው በዘውዲቱ ሆስፒታል ነበር።

ዘውዲቱ ሆስፒታል ውስጥ ህክምናዋን ትከታተል በነበረበት ሰዓት የማውቀው ወዳጄ ሀና የተኛችበት ክፍል ውስጥ የታመመች ጓደኛውን ያስታምም ነበር። እሱ ጓደኛውን ሲያስታምም የሀናን የህመም ስቃይ አብሮ ተጋርቷል። ብዙ የማይነገሩ ስቃዮች ነበሯት። ይሄ ጓደኛዬ ሀና በሆስፒታል ውስጥ የሆነቻቸውን ሁለት አጋጣሚዎች ለኔ በውስጥ መስመር ነግሮኝ ነበር። እኔ ደግሞ ለናንተ ልንገራችሁ።

አንድ!
_____

ፖሊስ ‘ወንጀለኞቹ ናቸው’ ብሎ ከያዛቸው ተጠርጣሪዎች መሀከል አንደኛውን ተጠርጣሪ ፖሊስ ጥርጣሬውን በማስረጃ ለማስደገፍ ሲል ዘውዲቱ ሆስፒታል ድረስ በካቴና አስሮ ተጠቂዋ ሀና ፊትለፊት አቆመው።

ተጠቂዋ ሀና ‘ተጠርጣሪ’ ተብሎ የመጣውን ‘ሰው’ ስታይ በጣም አለቀሰች። ‘አንደኛው እሱ ነው’ ስትልም እያለቀሰች አረጋገጠች!! ተጠርጣሪው ግን ካደ። ክፍሉ ውስጥ ያሉ አስታማሚዎች ካልገደልነው ብለው ተነሱ። ተጠርጣሪው መካዱ እንደማያዋጣው ሲያስብ ሌላ የሚዘገንን ምክንያት ሰጠ። በኋላ ግን አመነ። በዚያ ክፍል ውስጥ የአስታማሚዎች የታማሚዎች እምባና ጩኸት ሞላው። ፖሊስ ቃሉን ይዞ ተጠርጣሪውን እንደታሰረ ከሆስፒታሉ ይዞት ወጣ!!

ሁለት!
_____

የሀና ህይወት ከማለፉ በፊት ለነበረው የፍርድ ቤት ቀጠሮ በአካል ተገኝታ ችሎት ፊት ቀርባ ቃሏን እንደምትሰጥና እንደምትመሰክር ከተነገራት በኋላ ‘ችሎት ፊት ስቀርብ እንዲዚህ ብዬ ነው የምናገረው’ እያለች በሆስፒታሉ ክፍል ውስጥ ልክ ፍርድ ችሎት ውስጥ እንደቆመችና ዳኛው ፊት እንደቀረበች ሁሉ አክት እያደረገች ክፍሏ ውስጥ ላሉ ታማሚዎችና አስታማሚዎች ፊት ልምምድ ታደርግ ነበር!!

ሀና የሆነ ህልም ነበራት። ጥቃት ያደረሱባትን ወንጀለኞቹን በህግ ተፋርዳቸው ትክክለኛውን ፍርድ አስፈርዳና አስቀጥታቸው ለእሷ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች የእሷ አይነት በደል ለደረሰባቸው ሴቶች የፍትህ ተምሳሌትና ለመሆን ‘ከኔ በኋላ እንደዚህ አይነት በደል ይብቃ!” ለማለት!! ይመስለኛል!!

እናም ለሀና እና ለሀናውያን ትክክለኛና ፍትሀዊ ፍርድ እስኪገኝ ድረስ “ፍትህ ለሀናውያን” እንላለን!

ይድረስ ለአንተ ለፈዘዝከዉ – ለታወርከዉ!!!

ይድረስ ለአንተ ለፈዘዝከዉ – ለታወርከዉ!!!

ኖርኩኝ እንዳትለኝ!!!

በአባትህ አዉድማ ተወልደህ ተምቧችተህና ደኸህ ባደግክባት ሀገር እንደ ባዳ ከታየህ . . . በመሬትህ ጭሰኛ እየሆንክ የአያቶችህን ርስት ባንዳ ሲጫረትበት ሆዱ አናቱ ላይ የነገሰ ሀገሩን የከዳ ሲራኮትበት እያየህ እንዳላየህ እያለፍክ . . .
ሀገርህን በሚበታትን ከታሪክ በተቃረነ ጠባብ አስተሳሰብ ጥቂት ዘረኛ ግለሰቦች በቀደዱለህ ቦይ እየፈሰስክ . . .
ኑሮ አናትህ ላይ ንሮ እየሆነብህ እሮሮ . . . ታክስ በምትከፍልበት ቴሌቪዥን እለት ተለት ሙልጭ ተደርገክ ስትዋሽ . . .
የምትከፍለዉ ታክስ ተሰብስቦ በሚከፈለዉ ቅጥር ቅልብ ወታደር ወገንህ ‘በዉሃ ቀጠነ’ ሲደበደብ . . .
መስጊድ ገዳማቱ በሌቦች ተመልቶ ሀይማኖትህ እየተዘረፈ . . . ቤተክርስቲያናት በየቦታዉ ሲቃጠሉ . . . ለምን ያሉ ዘብጥያ ሲወርዱ . . .
በምናገባኝ እያለፍክ እዉነት ኖርኩኝ እንዳትል!!!
ታሪክም የለህ የሚወራ ቆይ ለልጅህስ ምን ልታወርስ? . . . ፍርሃትህን!? ግብዝነትህን!? አድር ባይነትህን!? ወይስ ለሆድህ ማደርክን!?
. . . ስለእዉነት ምን ትለዉ ለወለድከዉ? ሀገርህ ባዶ ሆና ምነ ቢለህ ምን ልትለዉ? . . .
እዉነት ኖርኩ እንዳትል ማፈሪያ ነህ ዉዳቂ ያባትህ አጥንት እማይቆረቁርህ የወገንህ እማባ ደሙ ግድ እማይልህ . . .
እዉነት ኖርኩ እንዳትል ስትወለድ ነዉ የመከንክ . . . ስትፈጠር ነዉ የከሰምክ . . . ቅርንጫፍ ያለ ግንዱና ስሩ ህልዉና እንደሌለዉ የቆምክባትንና የተፈጠርክባትን ምድር የሀገርክን ህማም ችላ ብለህ ግብር-ይዉጣህን ኑሮ ካልከዉ – – – ለመኖር ለመኖር ድንጋይ ቋጥኙም ይኖራል እድሜ ሳይገድበዉ!!!
ወዮ ላንተ ቀን ሲወጣ . . .ሀገር ቀና ሲሆን ባንዳ ሲሆን ባዳ!!!
ይሻልሃል ቶሎ ብትነቃ!

ወዴት እየሄድን ነው?!

እንደ ሀገር እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና ትክክል ነው ወይ? ጉዞዋችንስ? እውነት የያዝነው መንገድ ካሰብንበት ያደርሰናል? ወዴት እየሄድን ነው? ሠርክ በውስጤ የሚመላለሱ፣ አእምሮዬም መልስ ፍለጋ የሚደክምላቸው ጥያቄዎች ናቸው፡፡ እንድጠይቅ የሚያደርገኝ ደግሞ አንድም በየመስኩ እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና እና የጉዞው ስልት በበቂ የተጠና ስለማይመስለኝ፣ አንድም ከማስተዋል ይልቅ በጥድፊያና በ“በል በል” ስሜት የተቃኘ ስለሚመስለኝ ነው፡፡ አስተያየቴ ግብታዊ ቢመስልም ዝግ ብላችሁ ስታስተውሉት እንደምንስማማ ተስፋ በማድረግ ጥያቄዬን ይዤ ልቀጥል፡፡ ወዴት እየሄድን ነው?!ጥያቄውን የሚመልሱ የሚመስሉ (የሚመስሉ ነው ያልኩት) ንግግሮችን ከተለያዩ
እቅዶችና አቅጣጫዎች ላይ አንብበን ወይንም ሲነበብ ሰምተን፣ እንዲሁም ከመንግስት ሹማምንት አንደበት ሲነገር አድምጠን ይሆናል፡፡ እርግጥ ነው ለማመን መስማት አንዱ ምክንያት ቢሆንም የምንሰማው ከምናየው ጋር ካልሰመረ ግን ለማመን ይገደናል፡፡ (ደግሞም ከምንሰማው ይልቅ የምናየው ውሃ ይቋጥራልና የምናየውን እናምናለን፡፡) እናም ገለጻዎቹን በአንድም ሆነ በብዙ ምክንያቶች ለማመን እቸገራለሁ፡፡ ለዚህም አንድ ሁለት ምክንያቶችን ላንሳ፡፡ አንደኛ የአስተያየቶቹ ባለቤት “ጉዞውን የሚመራው” መንግስት በመሆኑ “ባስያዘን” ጎዳና ላይ በቂ ጥናቶችን ከማድረግ ይልቅ ለአላስፈላጊ ፕሮፓጋንዳዎች ትኩረት በመስጠት ላይ የሚጠመድ ስለሚመስለኝ ነው፡፡ ይህንንም በየጊዜው ትክክለኛ አቅጣጫዎች ናቸው ብሎ ካወጃቸው፣ አውጆም ከተገበራቸው ሆኖም (እሱ በገሀድ ባያምንም) ብዙም ሳይቆይ ከሰረዛቸው (ሲተቻቸው ባንሰማም) አቅጣጫዎቹና ተግባራቱ በተደጋጋሚ ታዝበናል፡፡ ሁለተኛ በየመስኩ የተቀመጡት ሕጎችና መመሪያዎች ለአንድ ግብ የቆሙ እንዲሆኑ ስለሚጠበቅ እርስ በርስ ሊመጋገቡና ሊናበቡ የሚገባ ቢሆንም ከዚያ ይልቅ እርስ በርስ የሚጋጩ መሆናቸው ነው፡፡ ይህ አለመናበብና እርስ በርስ መጋጨት በአንድ ከተማ ውስጥ በሚገኙ ሁለት ክፍለ ከተሞች ውስጥ ወይንም በአንድ ክፍለ ከተሞች ውስጥ በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የተለያዩ ሕጎች/መመሪያዎች ተፈጻሚ ሲሆኑ እስከማየት ይደርሳል፡፡ አንዱ ጋ የሚፈቀደው ሌላው ጋ ክልክል ሊሆን ይችላል፡፡ አንዱ ጋ የሚያስቀጣው ድርጊት ሌላው ጋ ሊያስመሰግን ይችላል፡፡ ሌላም ብዙ! እናም ጥያቄዬ መልስ ይሻልና እጠይቃለሁ፡፡ እውነት ወዴት እየሄድን ነው? እውነት እላችኋለሁ ነገራችን ሁሉ የተጠና እና የምር የታሰበበት አይመስልም ቀሪውን ከአዲስ አድማስ_Issue-774 ያንብቡ

መከራና ውርደት የሚያስቆም ለውጥ ለማምጣት

ይህን መከራና ውርደት የሚያስቆም ለውጥ ለማምጣት ሁለት ነባራዊ ሁኔታዎች መቀየር አለባቸው ። አንደኛው እስከዛሬ የተለመደውና የሚመቸንን መፍትሄ ቢስ የተቃውሞ ሂደትን መቀየር ሲሆን ፣ሁለተኛው እየተባባሰ የመጣውን የኢትዮጵያውያንን ስቃይና መከራ በፍጥነት ማስቆም ነው። ይህም ተልዕኮ የሚሳካው ፣የችግራችን ምንጭ የሆነውን ፣ ሕዝብን እና አገርን ለባርነት ገበያ አቅራቢውን ደላላ ኢህአዴግ በኃይል ስናስወግድ ብቻ ነው። ይህን በዋናነት ውጤታማ ለማድረግ የሚቻለውም የችግሩ ገፈት ቀማሽ የሆነው ኢትዮጵያዊ ኃይል ሲነሳ ብቻ ነው። ይህም የሚሳካው ኢትዮጵያውያን ለራሳቻው ነፍስና ሕይወት ዋጋና ክብር ሲሰጡ ነው።