«የማይመቱት ልጅ፣ ሲቆጡት ያለቅሳል!» (ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት)

 

እሑድ ሐምሌ ፲፯ ቀን ፪ሺህ፰  ዓ.ም.            ቅፅ ፬ ፣ ቁጥር ፲፰

 የጐንደሩ ጉዳይ የዐማራውን ኅልውና የማስከበሩ ትግል የመጀመሪያው ምዕራፍ እንጂ የመጨረሻው እንዳልሆነ ይታወቅ!

Moresh 90ሰሞኑን የሞሶሎኒ ዓላማ አራማጅ የሆነው ዘረኛው የትግሬ ወያኔ አረመኔአዊ አገዛዝ፤ ባለፉት 40 ዓመታት በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ በተናጠል፤ በዐማራው ነገድ በጥቅል፤ የሚፈጽመው የዘር ማጥፋት እና የዘር ማጽዳት ወንጀል ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋርሯል። በቅርቡም ባካሄደው ዘግናኝና ሰቅጣጭ ግድያና ሥቃይ፣ እስራት፣ እንግልትና የማንነት ነጠቃ፣ የጥቃቱ ሰላባና ዒላማ የሆነውን የወልቃይት፣ የጠገዴና የጠለምት ሕዝብ ትዕግሥት አሟጦ ወደለየለት ሕዝባዊ አመጽ መሸጋገሩን የብዙኃን መገናኛ መሣሪያዎች መዘገባቸው ይታወሳል። የሕዝባዊ አመጹ አነሳስም ሕዝቡ አስቦና አቅዶ ያደረገው ሳይሆን፣ በአባይ ወልዱ የሚመራው የትግራይ ገዥ እና «የትግሬ ነፃ አውጭ ግንባር ሊቀመንበር»፣ «የዐማራ ክልል አስተዳደር» ተብየው ሳያውቅና ሳይፈቅድ፣ አፋኝ ነፍሰ ገዳዮቹን በማን አለብኝነት ወደ ጎንደር ከተማ ልኮ፣ የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ ሕጋዊና ሰላማዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባሎችን  በደረቁ ሌሊት፣ ሰርቆና አፍኖ ለመውሰድ ባደረገው የአሸባሪነትና የውንብድና ሥራ፣ ጀግናው ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ፣ «የአገዛዝ ሥርዓቱ ያወጣው ሕግ ከሚፈቅደውና ከሚያዘው ውጭ፣ በሌሊት ማንም እንደሌባ አፍኖ ሊወስደኝ አይችልም» በማለት በወሰደው ሕጋዊ የተከላካይነት ርምጃ፣ በተፈጠረው የተኩስ ልውውጥ፣ በቋፍ ላይ ለነበረው የሕዝብ ብሶት፣ አሸባሪውና ወንበዴው ወያኔ ቤንዚን በማርከፍከፉ የተነሳ የተፈጠረ ሕዝባዊ ማዕበል ነው።

የጎንደር ሕዝብ፣ አስተዋይ፣ ጨዋና የአብሮነት ስሜቱ የጠነከረ በመሆኑ እንጂ፣ ወያኔ ሆን ብሎ በቀሰቀሰው ሕዝባዊ ቁጣ ከወያኔ ጋር ንክኪ ብቻ ሳይሆን፣ የዘር ትስስር ባላቸው ላይ ይደርስ የነበረው ጥፋት መጠነ ሠፊ ሊሆን ይችል እንደነበር ብዙዎች ያምናሉ። በመሆኑም ሕዝቡ ቁጣውን የገለጸው፣ በሁሉም የትግሬ ተወላጆች ላይ ሳይሆን፣ የሥርዓቱ ተጠቃሚዎች እና ሰላይ አሰላዮችን መርጦና ለይቶ ነው። ቁጣውን የገለጸውና ክንዱን ያነሳው፣ ትምህርት ሰጭ በሆነ መልኩ፣ ላለፉት 40 ዓመታት የወያኔ ሰላዮች፣ ተላላኪዎች፣ ገዳዮችና አስገዳዮች በመሆን ሕዝቡን ሲያሰቃዩ በነበሩና፣ ለወያኔ በሰጡት አገልግሎትና ሁለንተናዊ ድጋፍ፣ የልዩ ልዩ ጥቅሞች ተጠቃሚዎች በሆኑት ወያኔዎች ላይ ነው።

«ለሕዝብ ጥቅም፣ ለሰዎች ዕኩልነት፣ መብትና ነፃነት፣ ከሁሉም በላይ ለኢትዮጵያ አንድነት ቆመናል» ለሚሉና «በሕዝብ የበላይነት እናምናለን» ለሚሉ፣ «ወያኔ ዘረኛና አጥፊ ድርጅት ነው ብለው ከልብ ለሚያምኑ፣» የጎንደር ሕዝብ የወሰደው ራስን የመከላከል ርምጃ ተገቢና ለሌሎችም በአርኣያነቱ የሚጠቀስ እንጂ፣ የሚያስወግዝ አልነበረም። ሆኖም፣ «የማይመቱት ልጅ፣ ሲቆጡት ያለቅሳል፣» ዓይነት የሆኑት በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ የትግሬ ተወላጆች፣ አንዳንዶቹም ወያኔን አምጠው ወልደው፣ የትግሬ ዘር በነቂስ ዐማራውን በዘር ደመኛ ጠላትነት እንዲያይ፣ ፕሮግራም ጽፈው፣ አደራጅተውና መርተው ከዚህ አጥፊ ደረጃ ያደረሱ ቡድኖችና ግለሰቦች፣ የጎንደር ሕዝብ ራሱን የመከላከል ሰብአዊና ፖለቲካዊ ተፈጥሮአዊ መብቱን ተጠቅሞ በወያኔ አፋኝ ቡድኖች ተጎትቶ ላለመታረ,ድ ያደረገውን የመከላከል ርምጃ በማውገዝ፣ የባዶ በርሜል ጩኸት ሲጮኹ ተሰምተዋል። በዚህም የማስመሰል ተቃዋሚነታቸው ዕርቃኑን እንዲቆም አድርገዋል። የወያኔ አጋርነታቸውንና የዐማራው ነገድ ጠላትነታቸውንም ዳግም አሳይተዋል። የሚገርመውና የሚደንቀው እነዚህ ወገኖች ወያኔ ባለፉት 40 ዓመታት፦

o      የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብን ማንነት ነጥቆ «ትግሬ ናችሁ» ከማለት ያለፈ፣ አጽመ እርስቱን በመንጠቅ ከሰባት መቶ ሺ በላይ ትግሬዎችንና የወያኔ ታጋዮችን አስፍሮ ሕዝቡን ለልመና ሲዳርግ፣

o      በአስር ሺዎች የሚቆጠሩትን የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብን ንብረታቸውን ወርሶ ሲገድል፣

o      በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩትን የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብን ሲያሰድድ፣

o      በ1985 ዓ.ም. በአደባባይ ኢየሱስ ቤተክርስቲያ ላይ ለፀሎት በተሰበሰቡት ምዕመናን ላይ በመትረየስ ሩምታ ከ60 በላይ ገድሎ፣ በመቶ የሚቆጠሩትን ሲያቆስል፤

o      በደደቢት ሠራዊት ከተማዋን አስከብቦ የጎንደርን ሕዝብ የደም ካሣ የመብራት ኃይል ማመንጫ ጄኔሬተር ነቅሎ ብዘት ከተማ ሲተክል፣

o      የጎንደርን ሕዝብ የሚንቀሳቀስ ንብረት ነቅሎ ወደ ትግራይና ኤርትራ ሲያጉዝ፣

o      ከ1983 እስከ 1985 ዓ.ም. ባሉት ዓመታት በበደኖ፣ በአሰቦት ገዳም፣ በወተር፣ በመቻሬ፣ በአርባጉጉ፣ ዐማራውና ክርስቲያኑ ከነሕይዎቱ ገደል ሲጣል፣ በገጀራ አንገቱን ሲቀላ፣ ነፍሰጡሮች ሆዳቸው በሳንጃ ሲቀደድ፣ እናቶች ጡታቸው ሲቆረጥ፣

o      በወለጋ፣ በከፋ፣ በኢሉባቡር፣ በመተክል፣ ለዘመናት ይኖሩ የነበሩ ዐማሮች፣ ዐማራ በመሆናቸው ብቻ፣ ቤት ንብረታቸውን ተነጥቀው ሲባረሩ፣ ሲገደሉ፣ ታርደው ሲበሉ፣

o      የዐማራውን ተፈጥሮአዊ የመራባት መብቱን በመግፈፍ በወሊድ ቁጥጥር ስም እንዲመክን ሲደረግ፣

o      በአጠቃላይ ባለፉት 25 ዓመታት የወያኔ አገዛዝ 5 ሚሊዮን ዐማራ ከምድረ ገጽ ሲያጠፋ፣

o      በጋምቤላ ሕዝብ ላይ የዘር ፍጅት ሲፈጽም፣

o      በቴፒና በአዋሳ ንፁሐን ዜጎችን ሲገድልና ሲያሰቃይ፣

o      በኦሮሞ ተወላጆች ላይ ያላቋረጠ ግድያ፣ እስራትና መሬት ነጠቃ ሲያደርግ፣

o      በሱርማ ተወላጆች ላይ እንደ ጥንቱ የባርነት ዘመን እንደ በቅሎ ቀይዶ፣ እንደ በሬ ጠምዶ፣ የምድር ሥቃይ ሲያሳያቸው፣

o      በ1997 ዓ.ም. የብሔራዊና ክልላዊ ምርጫ ወያኔ በሕዝብ ድምፅ ተሸናፊ በመሆኑ፣ ሥልጣኑን ላለመልቀቅ በወሰደው የኃይል እርምጃ ባስከተለው ሕዝባዊ አመጽ፣ በአዲስ አበባ ከተማ በአጋዚ ሠራዊት ንፁሐን ዜጎች ጭንቅላትና ልባቸውን ተመትተው ለሞቱና ለቆሰሉ ኢትዮጵያውያን፣ «ለምን?» ብለው ያልጠየቁ ወገኖች ዛሬ፣ «ለምን ወያኔ ይደፈራል? እንዴት ተብሎ ወያኔ ይቆነጠጣል?» በሚል ስሜት፣ ወያኔና አጋሮቹ በጎንደር ሕዝብ ላይ የተለመደ የጥፋት ክንዱን እንዲያነሳ ጥሪ አቅርበዋል።

እስካሁን ይፋ ከተደረጉት መግለጫዎቻቸው፣ ወያኔ የባሕሪው የሆነውን የጥፋት ክንዱን፣ በተናጠል በጎንደር ሕዝብ ላይ፣ በጥቅል ደግሞ በዐማራው ነገድ ላይ እንዲያነሳና የዘር ፍጅት እንዲፈጽም ጥሪ ያቀረቡትና ለጥፋቱም ተባባሪ መሆናቸውን የገለጹት የትግራይ ተወላጆች የሚከተሉት ናቸው።

አንደኛ«የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር – ዴሞክራሲያዊ ምትሕብብር ትግራይ» የተሰኘው የፖለቲካ ድርጅት፦

ይህ ድርጅት የወያኔ መሥራች አባሎች ብቻ ሳይሆኑ፣ የድርጅቱን ፕሮግራም ባዘጋጁ፣ በመሩና ባደራጁት አረጋዊ በርሄና ግደይ ዘርዓጽዮን የተመሠረተና የሚመራ መሆኑ ይታወቃል። እነዚህ ሰዎች በየግል የሥልጣን ሽኩቻ ከድርጅቱ ከሕወሓት እስከተባረሩበት 1977-78 ዓ.ም. ድረስ፣ ወያኔ በኢትዮጵያ አንድነት፣ ብሔራዊ ጥቅም፣ በሕዝቡ ሉዐላዊነትና ነፃነት ላይ ለፈጸው አገራዊ ክሕደት፣ በመጀመሪያ ደረጃ ተጠያቂዎች ከሚሆኑት መካከል ናቸው። ከሁሉም በላይ «ዐማራው የትግሬ ሕዝብ ደመኛ ጠላት ነው! በመሆኑም የትግሬ ዘር ተደራጅቶ ዐማራውን ማጥፋት አለበት፤» የሚለውን የወያኔ ፕሮግራም በመጀመሪያ ደረጃ እንዲይዝ አንድ አድርገው የጻፉና በዚህም በወልቃይት፣ ጠገዴ እና ጠለምት ሕዝብ በተናጠል፣ በጥቅል በጎንደሬውና በዐማራው ነገድ ላይ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀል እንዲፈጸምበት መመሪያ ያዘጋጁ፣ መመሪያ የሰጡ፣ ሕዝቡን ለጥፋት የቀሰቀሱ፣ ያደራጁና የመሩ መሆናቸው በግልጽ ይታወቃል። አረጋዊና ግደይ ከድርጅቱ እስከተባረሩበት ጊዜ ድረስ፣ ድርጅቱን በሊቀመንበርነትና በምክትል ሊቀመንበርነት የመሩ፣ የድርጅቱን ፕሮግራም አርቅቀው ያጸደቁ፣ ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ እንዲሁም ከወሎ የነጠቁት ራያና ቆቦ፣ ሰቆጣ ወደ ትግራይ ግዛት እንዲካለል ካርታ ያዘጋጁ መሆናቸው ይታወቃል። ይህን «አናውቅም፣ አልሰማንም» የሚል ካለ፣ የአቶ ገብረመድኅን አርኣያን ቃለምልልሶችና ጽሑፎች እንዲያዳምጥና እንዲያነብ ይጋበዛል። ወዳጅና ጠላቱን ለይቶ የማያውቀው «ተቃዋሚ ነኝ» የሚለው ወገን፣ የእነዚህን መሠሪ ሰዎች ዓላማና ሤራ በቅጡ ሳያውቅ፣ ከነርሱ ጋር የፖለቲካ ሽርክና መግጠሙ ከማሳዘን አልፎ ያሳፍራል። የተቃዋሚው ጎራ ትግል ለድል አልበቃ ያለውም እነዚህን የመሰሉ ሰዎች ከማግለል አልፎ፣ ትግሉን እንዲመሩ እድል በመስጠቱ ነው።

የአረጋዊ በርሄ ቦርሳ ተሸካሚ የሆነውና የዚሁ ድርጅት አባል የሆነው፣ ወላጆቹ ባወጡለት ስም ዮሴፍ ዘለለው፣ ወያኔ ባወጣለት የጥፋት ስሙ ደግሞ መኮንን ዘለለው የተባለው ባንዳ፣ ከኤስ.ቢ.ኤስ. ሬዲዮ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ፣ « አማርኛ ወደ ወልቃይት ሄደ እንጂ፣ ወልቃት ትግሬ ነው» ብሎ መናገሩን የምናስታውሰው በከፍተኛ ቁጭት ነው። ተቃዋሚውን ለመሰለልና ለመከፋፈል የቆሙትን እነዚህን የመሰሉ ሰዎች በተቃዋሚው ጎራ ማሰለፍ፣ አንድም ወያኔንና ባሕሪውን አለመረዳት፣ ሁለትም እያንዳንዱ የትግሬ ትውልድ ለወያኔ ያለው አመለካከት ስስ መሆኑን አለመገንዘብ ነው። ይህ ደግሞ ራስን በራስ ከመግደል ተለይቶ የሚታይ አይደለም። (ይህ አባባል ግን ሁለቱን የዕውነተኞቹ የጥንቶቹ የትግራይ ሕዝብ ዓላማና ፍላጎት አራማጅ የሆኑትን በግልጽ ለወያኔ የጉረሮ አጥንት የሆኑትን አቶ ጌታቸው ረዳንና አቶ ገብረመድኅን አርኣያን አይመለከትም።)

ተቃዋሚው ዕውነት በቁርጠኝነት ወያኔን ለመታገል ከቆረጠ፣ ከእንደነዚህ ዓይነት ሰዎች ራሱን ማጽዳት አለበት እንላለን። ይህን እንድንል ያስገደደን፣ «በአረጋዊ በርሄና ግደይ ዘርአጽዮን የሚመራው «የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር» በ18/7/2016 «ጎንደር፣ የህዝቡ ትግል ሲግል-የኢህአዴግ ውድቀት ሲቀላጠፍ» በሚል ርዕስ ባሰራጨው መግለጫ፣ ወያኔን አጥብቀው የሚቃወሙ፣ የወያኔን ተልዕኮና ግብ ምን እንደሆነ በቅጡ የተረዱ ግለሰቦችና ድርጅቶችን፣ ከሁሉም በላይ ወያኔ የትግራይን ሕዝብ በነቂስ አደራጅቶ በኢትዮጵያ፣ በኢትዮጵያዊነትና በዐማራው ነገድ ላይ እያደረሰ ያለውን የዘር ፍጅት አጥብቀው የሚቃወሙ ወገኖችን፣ «የትግራይን ሕዝብ ከወያኔ ባለመለየት ሊያጠቁት ነው» በማለት፥ ለወያኔ መረጃ አቅራቢ፣ ሰላይ፣ ገዳይና አስገዳይ በሆኑት የትግራይ ተወላጆች ላይ የሚሰነዘረውን በሐቅ ላይ የተመሠረተ ክስና ወቀሳ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት እንደሆነ በማስመሰል ወያኔአዊ ተልዕኮውን ሊጭንብን ሞክሯል። እንዲህም ሲል ሊያስፈራራን ይሞክራል።

«የትግራይ ህዝብን የአምባገነኑ መደብ አጋር አድርጎ የሚያይ ሽባ አመለካከት ከሽባነቱ አልፎ የጋራ ትግሉን አደናቃፊ በመሆኑ አጥብቆ ይቃወመዋል። የኢሕአዴግ ገዥ ቱጃሮችን በማንበርከክ የሥልጣን ባለቤት ለመሆን የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያደርገውን ትንቅንቅ ለመበረዝና የሚካሄደው ትግልን ተራ የብሔሮች ቅራኔ በማስመሰል አንዳንድ ቡድኖች ለፕሮፓጋንዳ፣ ለፖለቲካና ለንብረት ፍጆታ ሲሉ ትግሉን ጥላሸት ሊቀቡት የሚዳዱ አደናቃፊዎችም በጊዜ ሃይ ሊባሉ ይገባል።» ሲል ያስጠነቅቃል።

እነዚህን ሁለት አረፍተ ነገሮች አፍታትተን የያዙትን ፍሬ ነገር ከገለባው አበጥረን እንመርምር። «የትግራይ ህዝብን የአምባገነኑ መደብ አጋር አድርጎ የሚያይ ሽባ አመለካከት ከሽባነቱ አልፎ የጋራ ትግሉን አደናቃፊ በመሆኑ አጥብቆ ይቃወመዋል።» በመጀመሪያ ደረጃ ወያኔ የተደራጀው በዘር እንጂ፣ በመደብ ወይም በሀብት ክፍፍል ልዩነት ላይ አይደለም። በመሆኑም ደጋፊዎቹ፣ የሰው ኃይል ምንጩ፣ የገንዘብ ምንጩ፣ የመረጃ አቅራቢው፣ የሀሳብ ደጋፊው ትግሬ ነው። አባሎቹም በነቂስ ትግሬዎች ናቸው። ይህን አረጋዊ እና ግደይ ሊክዱን አይችሉም። ከካዱም «ክህደት የዘር ነው እንዴ?» ብለን እንድንጠይቅ ያስገድደናል። ወያኔ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ይፋ እንደሆነው፣ በትግራይ ክፍለሀገር ውስጥና ውጭ ከሚኖረው ትግሬ የወያኔ አባል ያልሆኑት ከሃያና ኃምሣ አይበልጡም። እነዚህም መውጫ ያገኙት ሲሰደዱ፣ መውጣት ያልቻሉት ኃብት ንብረታቸውን ተወርሰው ለዘመናት በትግራይ እስር ቤቶች እንዲማቅቁ ተደርገዋል። አቶ አብርሃ በላቸው፣ አቶ ኃይሌ ኪሮስ አሰግድ፣ ወይዘሮ ዙፋን፣ ወይዘሮ ኤልሳ ተስፋየ ወዘተርፈ ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው።

ድርጅቱ ከምሥረታው ጀምሮ ዘረኛና ጎጠኛ ከመሆኑ የተነሳ፣ ለመጀመሪያዎች አምስትና ስድስት ዓመታት ምልመላ የሚያካሂደው ከአድዋ፣ አክሱምና ሽሬ ተወላጆች ብቻ ነበር። በዚህም የተነሳ ድርጅቱ ዐሽአ (ዐድዋ፣ ሽሬ አክሱም) በሚል ተለዋዋጭ ስም ይታወቅ ነበር። ይኸም ሆኖ የምልመላ ቅድሚያ የሚሰጣቸው በእናት በአባታቸው ትግሬ ለሆኑት ነበር። የነዚህን አውጃራ ተወላጆች መልምሎና በዓላማው ሥር ካሰለፈ በኋላ ወደሌሎቹ አውራጃዎች ሲጓዝ የምልመላ ቅድሚያ የተሰጠው አሁንም በእናትም በአባትም ትግሬ ለሆኑ፣ ቀጥሎ በአባታቸው ወገን ትግሬ ለሆኑ፣ እነዚህን የጥፋት ዓላማቸው ተሸካሚዎች አድርገው ሲጨርሱ፣ በእናት ወገን ትግሬ የሆኑትን መመልመላቸው ይታወቃል። ከዚህ አንፃር ወያኔ ከዘረኝነት አልፎ ለሴቶች ያለውን ዝቅተኛ አመለካከትና ልዩነት በግልጽ ያሳያል። በዚህ ሂደትም «ድፍን የትግሬ ተወላጅ፣ ወዶም ይሁን ተገዶ የወያኔ ዓላማ አራማጅ አልነበረም፣ አልሆነም» የሚሉ ካሉ ከዕውነት በተቃራኒ የቆሙ የጥፋት መልዕክተኞች ብቻ ናቸው።

የትግሬ ዘር ለወያኔ የሰው ኃይል፣ የገንዘብ፣ የመረጃና መሰል ጉዳዮች ምንጭ ባይሆን ኖሮ፣ ወያኔ ከዚህ ደረጃ መድረስ አይችልም ነበር። ይህን በተመለከተ ወያኔ ስልጣን በያዘ ማግስት መለስ ዜናዊለትግራይ ሕዝብ በመቀሌ አደባባይ «ከእናንተ በመወለዳችን ኮርተናል፣ ወርቆች ነን»ሲል የገለጸው ከሕዝቡ ያገኘው ድጋፍ ሠፊ እንደሆነ ያረጋግጣል። ከዚህም በተጨማሪ፣ የአውሮፓ የትግሬዎች ማኅበር በመግለጫው ይፋ እንዳደረገው፣ በ17 ዓመቱ የወያኔ ትግል 60,000(ስድሣ ሺህ) የትግራይ ወጣቶች በጦርነቱ መሞታቸውን፣ 170,000(አንድ መቶ ሰባ ሺህ) መቁሰላቸውን ይፋ አድርገዋል። እንግዲህ በሕይዎት ያሉትን ስንጨምር ነገዱ አለው ከሚባለው 5 ሚሊዮኑ ውስጥ አንድ ሚሊዮኑ በቀጥታ በትጥቅ ትግል መሳተፉንና ቀሪው በልዩ ልዩ መስኮች ድርጅቱን ይረዳ እንደነበር የማይሞተው ታሪካችን እያሳየን ነው። እና «የትግራይ ሕዝብ ለወያኔ አልረዳም» የሚለው አባባል ተራ ማጭበርበርና በሕዝብ ስም ድብቅ ዓላማን ለማራመድ ከመጣር ተለይቶ አይታይም። መባል ያለበት፣ «የትግራይ ሕዝብ ወዶም ሆነ ተገዶ፣ አምኖም ሆነ በጊዜው ስሕተት ለወያኔ መሣሪያ መሆኑ ዕውነት ነው። ይህ ደረቅ ሐቅ ነው። ግን ሕዝብን እንደሕዝብ በጠላትነት መፈረጁ ለፖለቲካዊ ትክክለኝነትና ለወደፊቱም የአብሮነት ጉዞ መልካም ስለማይሆን ሕዝቡን ከዋነኞቹ አጥፊዎቹ ልጆቹና የድርጅቱ አመራሮች እንለይ» የሚለው ነው። ይህን ለመለየት ደግሞ፣ ሕዝቡ ራሱ የልጆቹን ዕኩይና አጥፊ ተግባር ከምክር ጀምሮ እስከ ውግዘት ከዚያም በአካልና በሀሳብ ልክ እንደ ጌታቸው ረዳና ገብረመድኅን አርኣያ በይፋ ተቃውሞውን ማሳየት ይጠበቅበታል። ይህ በሌለበት ሁኔታ ሕዝቡን ከወያኔ ለይቶ ለማየት ከማስቸገሩም በላይ፤ ሕዝቡ በወያኔና ተባባሪዎቹ ላይ ቁጣውን ሲገልጽ «የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ነው» ብሎ መፈረጅ፣ ከወያኔነት የተለየ አድራጎት አይደለም።

በሌላ በኩል «ወያኔ ኢትዮጵያን አጠፋ፣ ሕዝቡን በዘር ለያይቶ አገሪቱን በተነ፤ በዐማራው፣ በኦሮሞው፣ በጋምቤላውና በሱማሌው ነገዶች ላይ የዘር ፍጅት ፈጸመ» ብለው የሚጮኹትን ግለሰቦችና ቡድኖች የሚያራምዱትን አመለካከት «ሽባ » ከማለት አልፎ፣ «የጋራ ትግሉን ያደናቅፋል» በማለት የአዞ እንባ «ለጋራ ትግሉ ያነባል።» የእነዚህ ወገኖች አቋም በገሐድ የሚታይን የጥፋት እርምጃ መቃወም እንጂ፣ ጎጂ አመለካከት ወይም አጥፊ ርዕዮተ-ዓለም አይደለም። በነባራዊ ዓለም በገሐድ የሚታይን የጥፋት ጉዞ መቃወም «ሽባ» ካስባለ፣ አረጋዊና ግደይ፣ የኢትዮጵያን ታሪክ በመቶ ኦመት በመገደብ፣ «ኤርትራ በኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት የተያዘችና ናት፤ በመሆኑም መገንጠል አለባት፤ የትግራይ ሕዝብ ራሱን ችሎ ይስተዳደር ነበር፣ ስለሆነም ከኢትዮጵያ መገንጠል አለበት፤» ብለው የጻፉና የተናገሩ ምን ሊባሉ ይሆን? ትውልድ ይታዘብ። በወያኔ ድርጊት ላይ የተቃውሞ ድምፅ ያሰሙትን ወገኖች በሽባ አመለካከት የፈረጁ ሰዎችና ድርጅቶች አቋም ስንመረምር፣ «ዝንጀሮ የራሱን ጠባሳ ሳያይ፣ በጓደኛው ይስቃል» የሚለውን አባባል ያስታውሰናል። እናም በሽባ አመለካከት የዘር ፖለቲካ ተወልደው ያደጉት አረጋዊና ግደይ ሌሎችን «ሽባ» ሲሉ፣ የራሳቸውን ማንነት ሕዝቡ የማያውቅ መስሏቸው ስለሚሆን ልካቸውን እንዲያውቁ ማድረግ ተገቢ ይመስለናል። ይህ አባባላችሁ ሕዝቡ የከረረ አቋም እንዲይዝ የምትገፋፉት እንጂ እንዲለዝብ የማያደርግ ስለሆን እንድታስቡበት ግድ ይላችኋል። ይህ አባባላቸው ሕዝቡ የከረረ አቋም እንዲይዝየሚገፋፋ እንጂ፣ እንዲለዝብ የማያደርግ ስለሆነ፣ በወያኔዎችና በተላላኪዎቻቸው ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። «የማን ቤት ፈርሶ የማን ይበጅ፤ ያውሬ መውለጃ ይሆናልኢንጂ!» የሚለውን የቆየ የአባቶቻችን ይትባህል ልብ እንድትሉ ልናሳስባችሁ እንወዳለን። ፋሲል ደመወዝ «አረሱት ሁመራን፣ አረሱት መተማን፣ ያውም የእኛን ዕጣ፣ እነርሱ ምን ያርጉ ከእኛ ሰው ሲታጣ»ሲል ያዜመው ዜማ ባዶ ሰሚ ያጣ ሙዚቃ እንዳይመስላችሁ። ከእኛም ሰው መኖሩን የሰሞኑ የጎንደር ሕዝብ ነውጥ፣ ያሳያችሁ ይመስለናል። ወያኔና ተከታዮቹ ምን ቢደረግ ልትሰሙ ብቻ ሳይሆን፣ ልትፈሩእንደምትችሉ የሰሞኑ የትግሬዎች ማኅበራትና ድርጅቶች ውካታ እና እሪታ ከበቂ በላይ ማሳያ አያስፈልገውም። ስለሆነም የተነጠቅነው መብታችን፣ መሬታችን፣ ማንነታችን እስኪመለስ ድረስ በሚገባችሁቋንቋ ለማነጋገር እንደሚቻል ሕዝቡ ቁርጠኝነቱን አሳይቷችኋል፣ ለወደፊትም ይቀጥላል።

ሁለተኛው ሀሳብ «የኢሕአዴግ ገዥ ቱጃሮችን በማንበርከክ የሥልጣን ባለቤት ለመሆን የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያደርገውን ትንቅንቅ ለመበረዝና የሚካሄደው ትግልን ተራ የብሔሮች ቅራኔ በማስመሰል አንዳንድ ቡድኖች ለፕሮፓጋንዳ፣ ለፖለቲካና ለንብረት ፍጆታ ሲሉ ትግሉን ጥላሸት ሊቀቡት የሚዳዱ አደናቃፊዎችም በጊዜ ሃይ ሊባሉ ይገባል።» የሚለው የተጥመለመለ ሀሳብ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ኢሕአዴግ የሚባል ድርጅት የለም። ኢሕአዴግ የሚባል ድርጅት አለመኖሩን ሥብሃት ነጋ በተለያዩ ሬዲዮ ጣቢያዎች ባደረገው ቃለ ምልልስ ነግሮናል። በመሆኑም ኢሕአዴግ የወያኔ የሕዝባዊ ድርጅቶች ስብስብ የሆነ መሣሪያ እንጂ፣ ገዥው ድርጅት ሕወሓት/ወያኔ ነው። ይህን አረጋዊና ግደይ ይጠፋቸዋል ተብሎ አይጠረጠረም። የልጅነት ዕድሜአቸውን ያሳለፉበት የወያኔ ድርጅትና በዚህም ተጠቃሚ የሆነው ብዙኃኑ የትግራይ ሕዝብ እንዲነካባቸው ስላልፈለጉ፣ የጥፋቱን የአንበሣ ድርሻ ለአሽከሮቹ ለማሸከም በማቀድ የተጠቀሙበት የማታለያ ዘዴ ነው። የሚታለል ካለ! በነአረጋዊ አገላለጽ የሚያሳዝነውና እነርሱንም ከከፍተኛ ግምት ውስጥ የሚጥላቸው «–የሚካሄደውን ትግል ተራ የብሔሮች ቅራኔ በማስመሰል አንዳንድ ቡድኖች ለፕሮፓጋንዳና ለንብረት ፍጆታ ሲሉ ትግሉን ጥላሸት ሊቀቡት የሚዳዱ አደናቃፊዎች በጊዜ ሃይ ሊባሉ ይገባል፤» የሚለው ነው።

አረጋዊ በርሔና አጋሩ ግደይ ዘርኣጽዮን የሚመሩት ድርጅት ሮማን ፕሮቻስካ የተባለው የኦስትሪያ-ሐንጋሪ ቆንሲል የሞሶሎኒ መልዕክተኛ ሆኖ፣ እኤአ በ1935 ባሳተመው መጽሐፍ «ኢትዮጵያ የብሔረሰቦች እስር ቤት» እንደሆነች፣ አሳሪውም «ዐማራው» እንደሆነ፣ «ለእያንዳንዱ ብሔር የመገንጠል መብት ቢሰጠው ኢትዮጵያ የምትባል አገር እንደማትኖር» የጻፈውን፣ ዋለልኝ መኮንን እንደ ደረቅ ሐቅ ተቀብሎ፣ በተማሪው እንቅስቃሴ ውስጥ ነዝቶ ዛሬ በአገራችንና በዐማራው ነገድ ላይ የደረሰውን ጥፋት የወለደ መሆኑ ይታወቃል። የዚህ ዓላማ አራማጅ የሆነው ወያኔና መሥራቹ አረጋዊ፣ «የኢትዮጵያ መሠታዊ ችግር የብሔር ጭቆና ነው። ጨቋኙም ዐማራ ነው። የትግሬ ብሔር በነቂስ ተደራጅቶ ዐማራውን ማጥፋት አለበት» የሚል ፕሮግራም አዘጋጅቶ፣ በአገሪቱና በዐማራው ነገድ ላይ ከፍተኛ የጥፋት ተግባር ከፈጸሙ በኋላ፣ ሕዝቡ የጥፋት ጉዞውን ለመግታት ሲንቀሳቀስ፣ እንቅስቃሴው በጥፋት ኃይሎችና ቡድኖች ላይ ትኩረቱን ሲጥል፣ በብሔሮች መካከል ያልነበረውን ቅራኔ እንደነበር አድርገው ስለው በዐማራውና በሌሎች ነገዶች ላይ የዘር ፍጅት ከተፈጸመ በኋላ፣ «የሚካሄደው ትግል ተራ የብሔሮች ቅራኔ በማስመሰል» የሚለው አገላለጽ፣ ፍፁም ክህደት ከመሆኑም በላይ ተራ ማጭበርበር ነው። ፍረዱ ወገኖቼ፣ ዛሬ በአገራችን ውስጥ ከወያኔ ጋር የሚደረገው ግብግብና ትንቅንቅ የመደብ ትግል ነው? የርዕዮተ ዓለም ነው ፍትጊያ ወይ? ትንቅንቁና ግብግቡ በነገዶች መካከል አይደለም ወይ? ወያኔ የትግሬን ዘር አደራጅቶና አስታጥቆ በአጋዚ ሠራዊት የሚጨፈጭፈው ዐማራ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሊ፣ አኙዋክ፣ ኑኤር፣ ወዘተርፈ የመደብ ጠላት ነው? መቼም አረጋዊና መሰሎቹ «አዎ!» እንደሚሉን አንጠራጠርም። ገና ጧት ወያኔ በረሃ ሳይገባ ትግሉን «በብሔሮች መካከል ማድረግ እንዳለበት» አምኖና ወስኖ፣ በዚህም «የትግራይ ነፃ አውጭ ግንባር» የሚል ስም ሰጥቶ ነገዱን በዙሪያው አሰልፎ በሌሎች ነገዶች ላይ ጦርነት አውጆ፣ የዘር ፍጅት ከፈጸመ በኋላ፣ ፍጅቱ እሳቱን ወዳነደዱት ክፍሎች ሲዞር፣ ከቅራኔ አልፎ ተፃራሪ ደረጃ ሲደርስ፣ «ትግሉን ተራ የብሔሮች ቅራኔ በማስመሰል» ማለት ምን ማለት ነው። ዐማራው፣ ኦሮሞው፣ ሶማሌውና መሰሉ ሲሞት ለነገ አረጋዊ የጽድቅ ሥራ ነው። እነዚህን የገደሉ ሰዎች «ተው! ግድያችሁን አቁሙ፤ በልክ ሁኑ፣ ሕግ ይዳኛችሁ!» ሲባሉ፣ ወንጀል እና በትግሬ ዘር ላይ እንደተዘመተ ዕኩይ ተግባር ሊቆጠር ነው። ይህ ዓይነቱ አቋም ነው የትግሬን ትውልድ የሌሎች ነገዶች ተወላጆች ከጥርጣሬ አልፈው «ሁሉም የወያኔ አባሎችና ተባባሪዎች ናቸው» ብለው እንዲያስቡ የሚያስገድደው።

በመሆኑም በነአረጋዊ በርሔ ድርጅት የወጣውን የመግለጫ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት፣ ለጎንደር ሕዝብ ድጋፍ የወጣ ሳይሆን፣ አጥፊውን የወያኔ ቡድን ሕዝቡ እንዳይቃወም ለማስፈራራት፣ «ወያኔን ከነካችሁ እኛ አለንባችሁ» በሚል ስሜት እንድንገነዘበው አድርጎናል። ስለሆነም በኢትዮጵያ አንድነት የሚያምኑ፣ ከሁሉም በላይ ወጣቱ የዐማራ ትውልድ «የትግራይ ዴሞክራሲዊ ትብብር» የተሰኘው ድርጅትና መሪዎች ከመለስ፣ ከስብሐት፣ ከዐባይ ፀሐየ እና መሰሎቻቸው የማይለዩ፣ የወያኔ አገዛዝ እንዲቀጥል በአማራጭነት የተሰለፉ መሆኑን አውቆ እንዲታገላቸው ጥሪአችን እናቀርባለን። በተለይ «ሸንጎ» የተሰኘው የድርጅቶች ስብስብ ይህንም ድርጅት አቅፎ የያዘ በመሆኑ ቆም ብሎ ራሱን በመፈተሽ ትብብሩን ከዕውነትኛ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶችና ግለሰቦች ጋር እንዲያደርግ እንጠይቃለን።

ሁለተኛ፦ በአውሮፓ የትግሬዎች ማኅበር፦

ይህ ማኅበር የጎንደሩን ሕዝባዊ አመጽ በመቃወምና ወያኔ በሕዝቡ ላይ የጥፋት ክንዱን እንዲያነሳ፣ ንብረታቸው ለወደመባቸው የወያኔ አባሎችና ሰላዮች አስተዳደሩ ካሣ እንዲከፍል ጥሪ ያደረገውና ለዚህም ከመንግሥት ጎን እንደሚቆሙ ያሳወቀ ነው። ይህ ዘረኛ የትግሬዎች ማኅበር Friday, 15th of July 2016 በተጻፈና «በቅርቡ በጎንደር ከተማና አካባቢዋ በተከሰተው አውዳሚ ሁከት አስመክቶ (አስመልክቶ ለማለት ይመስላል) የተሰጠ መግለጫ፣» በሚል ርዕስ ባወጣው የእሪታ መግለጫ፣ የወያኔ ቱባ ባለሥልጣኖችና ተማርን የሚሉ ልጆቹ በብዙኃን መገናኛ መሣሪያዎች ፊት እየቆሙ፣ «ሕወሓትን እና የትግራይን ሕዝብ» መለየት አይቻልም እያሉ የነገሩን ደረቅ ሀቅ መሆኑን እንድንገነዘብ፣ በወያኔና በሕዝቡ መካከል ልዩነት እንደሌለ እንድንረዳ አድርጎናል። ይህ ማኅበር ባወጣው በዚህ መግለጫው እንዲህ ይለናል፦

«—-ኩሩና ታጋሽ የትግራይ ህዝብ ለዓመታት ሲጠነሰስ የቆየ ጥላቻ በቅርቡ በጎንደርና አካባቢዋ በሂወቱና ንብረቱ አሳፋሪና አሳዛኝ የሆነ ከባድ የጥፋት ድርጊት ሲከናወን ለመመልከት በቅተናል። ስልጣን እንጂ የሃገር፤ የሕዝቦች ሰላምና ዕድገት ግድ የማይሰጣቸው ሐይሎች ለተንጋደደ የፖለቲካ ፍጆታ ሲሉ የትግራይ ሕዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለየ ተጠቃሚ እንደሆነና የችግሮች ሁሉ ምንጭ እንደሆነ አድርገው በማቅረብና በመስበክ የጥቃቱ ሰላባ እንዲሆን አድርገውታል።»

ቀጥሎም

«በመራራው የ17 ዓመታት ትግል የትግራይ ህዝብ ከ60,000 በላይ የሂወት ከ170,000 በላይ ደግሞ የአካል ጉዳት ከፍሎ ውድ ልጆቹን እንደ አብርሃም በግ ለመስዋዕትነት ያቀረበውን ሕዝብ ፍፁም ዘረኛ በሆነ የትምክህት ሃይሎች የተደጋጋሚ ጥቃቶች ሰለባ መሆኑ በጣም ያሳፍራል።»

በማለት የወያኔ ሰላዮች በመደፈራቸው የተሰማውን ቁጭት ገልፆ፣ ተጎጂዎች ላላቸው ወያኔዎች ካሣ እንዲከፈሉ፣ ተመሳሳይ ጥቃት እንዳይፈጸምባቸው ጥበቃ እንዲደረግላቸው፣ በጥፋቱ ተሳትፈዋል የሚባሉት ወገኖች ለሕግ እንዲቀርቡና የማያዳግም ርምጃ እንዲወሰድባቸው ይጠይቃል። «መንግሥት» ለሚወስደው ርምጃም «ከጎኑ እንደሚቆሙ» ገልጸዋል።

ከላይ የአውሮፓ የትግሬዎች ማኅበር (የአውሮፓ የወያኔ ቅርንጫፍ ማለቱ ይቀላል) ከፍ ሲል የተጠቀሱትን ሀሳቦች እንፈትሽ። « ለዓመታት ሲጠነሰስ የቆየ ጥላቻ» የሚለውን ሐረግ ምንለማለት እንደሆነ እንመርምር። ምርምራችን ትክክለኛ ውሳኔ ላይ እንዲያደርሰን «ጥላቻውን ማን ፈጠረው? ለምንስ ተፈጠረ? እንዴትስ ተፈጠረ?» የሚሉትን ጥያቄዎች አንስተን ተገቢና ትክክለኛ መልስማግኘት አለብን። በኢትዮጵያ ነገዶች መካከል ጥላቻና መጠራጠር እንዲፈጠር ያደረገው የትግሬ-ወያኔ ነው። ይህ አጥፊ ቡድን በ1968 ዓ.ም. ባውጣው ፕሮግራም «ዐማራው የትግራይ ሕዝብ ጠላትስለሆነ ትግሬ ተደራጅቶ ዐማራውን ማጥፋት አለበት» በማለት ሕዝቡን የሰበከ፣ ያደራጀ፣ የመራና የፈጀ መሆኑ ግልጽ ነው። ወያኔ ከትግራይ ምድር ሲወጣ፣ ሌሎችን ነገዶች አደራጅቶ በዐማራው ላይእንዲዘምቱ ማድረጉን የኢሕዲን(ብአዴን)፣ ኦሕዴድ፣ ደሕዴግ እና መሰሎቹ ቋሚ ነቃሾች ናቸው። በነዚህ ትብብር የአገሪቱን አስተዳደር በነገድ ሸንሽኖ ሕዝቡን ሆድና ጀርባ ያደረገው ወያኔ ነው።የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምትን ሕዝብ የፈጀ ወያኔ ነው። ወረዳዎቹን ወደ ትግራይ በጉልበት ጠቅሎ ሕዝቡን ጦም አዳሪ ያደረገው ወያኔ ነው። በወልቃይት ጠገዴ ለም መሬቶችን ከዐማራዎቹ ነጥቆያሰፈረው ትግሬዎችን ነው። እናንተ ሰዎች፣ የለየላችሁ ከሃዲዎች ካልሆናችሁ በስተቀረ «አልተደረገም» አትሉንም። ዳሩ ግን ክህደት የዘር ይመስል፣ የወያኔ ሰዎች ፍፁም ከሃዲዎች ናችሁና ከእናንተ ዕውነትአንጠብቅም። እነዚህ የሕይዎት፣ የመብት፣ የኢኮኖሚ፣ የባህልና የማንነት ነጠቃዎች ጥላቻን መፍጠራቸው የታወቀ ነው። ጥላቻ ደግሞ አመጽን መፍጠሩ ዲያሌክቲካዊ ሂደቱ ነው። ጎንደርም የሆነውይኸው ነው። « አሸዋ ላይ ፈሶ ጤፍ አይታፈስም፣ ምን ጊዜ ቢረዝም ቂም አይበሰብስም» ነውና ባህላችን ተጀመረ እንጂ፣ ሒሣብ ገና አልተወራረደምና በዚህ ሊገርማችሁ አይገባም። «ወንድ ልጅ፣ መቼይሞታል ቢሉት፣ የሠራውን የረሳ ዕለት» እንደተባለው በጎንደር ሕዝብ ላይ በተናጠል፣ በዐማራው ነገድ ላይ በጥቅል የሠራችሁትን ሁሉ አቀፍ በደል ረሳችሁት እንዴ? እናንተ ብትረሱት እኛ የችግሩሰላባዎች ምንጊዜም አንረሳውም። የወያኔ አረመኔአዊ ሥራ እንርሳህ ብንለውም አይረሳምና!

ሌላው አሳዛኙ ነገር ይህ የአውሮፓ የትግሬዎች ማኅበር የገለጠው፣ እነርሱ በዘረፉት የአገርና የሕዝብ ሀብት ቁንጣን ይዟቸው ሲያገሱ፣ ብዙኃኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከቆሻሻ ገንዳዎች የተጣለትርፍራፊ በወረፋ እንደሚበላ፤ ምሳ፣ ቁርስና እራት በቤተሰብ በወረፋ የሚመገብ፤ ያም «ትንሽ አላቸው» በሚባሉ ቤተሰቦች ነው። ከሁሉም በላይ ከ15 ሚሊዮን በላይ የሆነው ሕዝብ ለርሃብ ተጋልጦለልመና ተዳርጎ ባለበት ወቅት፣ «ስልጣን እንጂ የሃገር፤ የሕዝቦች ሰላምና ዕድገት ግድ የማይሰጣቸው ሐይሎች ለተንጋደደ የፖለቲካ ፍጆታ ሲሉ የትግራይ ሕዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለየተጠቃሚ እንደሆነና የችግሮች ሁሉ ምንጭ እንደሆነ አድርገው በማቅረብና በመስበክ የጥቃቱ ሰለባ እንዲሆን አድርገውታል።» በማለት ያሰፈሩት ሀሳብ ወያኔዎች የቱን ያህል ካለራሳቸው ጥቅም በቀርለአገርና ለሕዝብ መብትና ጥቅም ደንታ ቢስ ስግብግብ ፍጡሮች መሆናቸውን ያሳያል። ለመሆኑ ከመንጋደድ አልፎ የወደቀ ፖለቲካ የሚያራምደው ማነው? በ21ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ላይ ሆኖ፣ የጎሣፖለቲካ አባቱ ማነው? ለዘር የበላይነት የሞተው ማነው? ከላይ «ስድሣ ሺህ ሞቱ፣ መቶ ሰባ ሺህ ቆሰሉ» የተባሉት እኮ፣ የትግሬን ጥቅም ለማስከበር ነው። የምናየውም ይኸው ነው። ወያኔ ወይም ትግሬኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትን፣ ዐማራንና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖትን አጥፍቶ፣ የትግሬን የበላይነት ለማንገሥ የተደራጀና ያለ እንጂ፣ ለሕዝብ ነፃነት፣ ዕኩልነት፣ አንድነትና ብልጽግና የቆመ ድርጅትአለመሆኑ፣ ከጅቡቲ መቀሌ፣ ከሱዳን መቀሌ የሚገነባው የባቡር ሐዲድ፣ ትግራይ ውስጥ የተገነቡት ዩኒቨርስቲዎች፣ ኮሌጆች፣ ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ ፋብሪካዎች፣ የተዘረጉት አውራ መንገዶች፣የተገነቡት ከተሞች ወዘተርፈ አፍ አውጥተው ይናገራሉ። «የትግራይ ሕዝብ በወያኔ አልተጠቀመም» የሚሉ ወገኖች «ተጨፈኑ እናሞኛችሁ» የሚሉ ብቻ ናቸው። ወታደራዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ የደህንነትና የፋይናንስ ተቋሞቹ በነቂስ በትግሬ ልጆች የተያዙ ናቸው። ባጭሩ የአገሪቱ ቢሮክራሲ ከዘበኛ እና የጽዳት ሠራተኛ ጀምሮ እስከ ሚኒስተር ያሉት ቦታዎች በወያኔ አባሎች የተሞሉናቸው። አገሪቱ አሉኝ ከምትላቸው 65 ጄኔራል መኮንኖች መካከል 61ዱ ትግሬዎች ናቸው። ከዚህ ወዲያ ለሥልጣንና ለጥቅም መስገብገብ ምን አለ? ማለት ያለባችሁ ደረቁ ሐቅ፣ «ወያኔ የሞተውናየተደራጀው ለትግራይ ሕዝብ ሁለንተናዊ ጥቅም ነው» ብትሉ ተፈርታችሁ ዕውነትም በመናገራችሁ ተወዳችሁ ትከበሩ ነበር። ውሸት ያስንቃል፣ ያዋርዳል እንጂ፣ አስከብሮም አስፈርቶም አያውቅም።

ሦስተኛ፦ የሰሜን አሜሪካ የትግሬዎች ማኅበር

ይህ ማኅበር በበኩሉ በጁላይ 14/ 2016 «በጎንደር ከተማ በተፈጠረው ረብሻ በማስመልከት ከትግራይ ተወላጆች ማሕበር በሰሜን አሜሪካ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ» በሚል ርዕስ በተጻፈ፣ በጎንደርከተማ የተከሰቀሰውን ሕዝባዊ አመጽ በቁጥጥር ሥር ለማዋል «መንግሥት» የወሰደውን የተቀናጀ የአፈና እርምጃ አሞግሶ፦

«–ቀጣይ እና ውጤታማ እንዲኾን የፌደራል እና የክልሉ መንግሥቶች የህዝባችንን ሰላም ለማስፈን አበርትተው እንዲሰሩ ጥሪአችንእናቀርባለን። መንግስት እየወሰደ ያለውንእርምጃ እንዲቀጥልና የሁከትና ብጥብጡ መሪ ተዋናዮች–ማለትም “በሕጋዊ ጥያቄ“ ሽፋን እናስም ሕገወጥ ድርጊት ሲያከናውኑ መንግሥት የደረሰባቸው አካላት- በቁጥጥር ስር ውለውበአፋጣኝ ወደ ፍርድ እንዲያቀርባቸውእንጠይቃለን።» ይላል።

ይህ መግለጫ ከላይኞቹ የሚለየው፣ በቀጥታ የወያኔው አፈቀላጤ የጌታቸው ረዳ አባባል ግልባጭ መሆኑ ነው። በዚህ  የትግሬዎች ማኅበር አገላለጽ፣ የሕዝብ ሰላም ማለት የወያኔ ሰላም ማግኘት ነው። አጥፊዎች ከተነኩ፣ ገዳዮች ከተገደሉ፣ በዝባዦችና ሌቦች ንብረታቸው ከወደመ «ሰላም ተናጋ» ይሉናል። የአምስት ሚሊዮን ዐማሮች ሕይዎት ሲጠፋ፣ ንብረታቸውን ተዘርፈው ሲባረሩ ለነርሱ ሰላም ነው። ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ «ወያኔ አገር እያጠፋና ሕዝብ እየበደለ ይኑር» የሚል በመሆኑ፣ በየትኛውም መልኩ የዐማራው ነገድ የሚገዛው አይሆንም። መግለጫው ግን አንድን ሐቅ ፍንትው ብሎ እንዲታይ ያደረገ በመሆኑ ይበል የሚባል ነው። «ትግሬና ወያኔን ለዩ» ለሚሉ ወገኖች፣ በማያሻማ መልኩ ወያኔ ማለት ትግሬ፣ ትግሬ ማለት ወያኔ እንደሆነ ሁነኛ መልስ ሰጥቷል።

አራተኛ፦ አብርሃ ደስታ፣ አስራት አብርሃም እና ሙሉዓለም ገብረመድኅን የተባሉት፦

እኒህ ሰዎች በየግላቸው «ለምን ወያኔ ይነካል» በሚል ስሜት ተቃውሞአቸውን አሰምተዋል። ያሰሙት ስሞታ ከፍ ሲል በተጠቀሱት መግለጫዎች በተሰጡት መልሶች የሚካተት በመሆኑ ዝርዝር ውስጥ መግባቱ መደጋገም ስለሚሆን ማለፉን መርጠናል። ሆኖም ግን «የወያኔ ተቃዋሚ ነው» የሚባለው አብርሃ ደስታ ያሰማው ተቃውሞ ማንነቱን በጥብቅ እንድንፈትሽ የሚገፋፋ ሆኖ አገኝተነዋል። ይህ ሰው ለሁለት ዓመት ታሥሯል። ባጭር ጊዜ መፈታቱ በራሱ ጥርጣሬ ላይ የሚጥል ነው። ምክንያቱም ከእርሱ የከፋ ያልጻፉትና ያልተናገሩት አንዱዓለም አራጌና እንስክንድር ነጋ ዐማሮች በመሆናቸው ብቻ የ18 ዓመታትና የዕድሜ ልክ እስረኛ ሲሆኑ፣ እርሱ ከሁለት ዓመት እሥራት በኋላ መፈታቱ ለወያኔ ባለው ቀረቤታና ስስ ልብ እንደሆን እንድናጤን አድርጎናል። በጥንቃቄ ከመረመርነው፥ መታሰር በራሱ የቁርጠኛ ተቃዋሚነት መስፈርት አይደለም። ለስለላና ለተለያዩ ሥራዎች ሰዎች በተቃዋሚነት ስም ይታሰራሉና። በሌላም በኩል ትክክለኛ ተቃዋሚው፣ ከዳዊት ከበደ፣ ከአብርሃም ያየህ፣ ከስየ አብርሃ እና ከነጋሶ ጊዳዳ ትምህርት መውሰድ ያሻዋል እንላለን።

የጎንደር ሕዝብ ጭቆናው፣ አፈናው፣ እስራቱ፣ እንግልቱ፣ ውርደቱ ከሚሸከመው በላይ በመሆኑ፣ ክንዱን በጨቋኞች ላይ አንስቷል። ይህ ክንድ፣ በአሉባልታና በዛቻ አይዝልም፤ አይታጠፍምም። የሚዝለውና የሚታጠፈው፣ ዕውነተኞቹ የትግራይ ልጆች፣ በጎንደር ሕዝብና በዐማራው ላይ ወያኔ የፈጸመውን ይህ ቀረው ያልተባለ ግፍና በደል አምነው፣ ዳግም እንዳይደገም ወያኔን በማውገዝ፣ ከጎኑ ሲቆሙ ብቻ ነው። ይን ሲሆን፣ ጎንደሬው፣ ከሁሉም በላይ ዐማራው፣ የይቅርታ ባህሉ እጅግ የዳበረ በመሆኑ፣ «ባለፈው ይብቃ» የማለት አቅሙ የጎለበተ ስለሆነ፣ ዕምነቱም ስለሆነ፣ በዳዮቹ የሠሩትን ጥፋት ከልብ ካመኑ፣ በይቅርታ አብሮ ለመኖር አይቸገርም። በዛቻና በማስፈራራት ግን፣ ከእንግዲህ ወዲያ ጎንደሬው «አፈርኩ» ብሏልና ባለፈው መልኩ ክብሩና መብቱ ተገፎና ተረግጦ መኖር የማይችል መሆኑን ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። በማስጠንቀቂያው መሠረት ከጎኑ መቆም፣ ካልሆነም የሚሰነዝረውን ለመቀበል መዘጋጀት ነው። ምርጫው የወያኔና የትግራይ ሕዝብ ነው።

በዚህ ረገድ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት፣ እስካሁን እንዳደረገው ሁሉ፣ ዐማራው በአንድ አዕምሮ አስቦ እንደሠራዊት በመትመም፣ ሊያጠፉት የተሰለፉትን ኃይሎች እንዳመጣጣቸው በመመከት፣ ወያኔና አጫፋሪዎቹ እንደሚሉት «ፈሪ፣ እና ሽንታም» አለመሆንክን በተባበረው ክንድህ የጎንደርን ምሳሌ በመከተል ወያኔና አጋሮቹን ልታሳያቸው ግድ ከሚልህ ምዕራፍ ላይ የደረስክ መሆንክን አውቀህ፣ ለማይቀረው የነፃነት ጉዞ ትጥቅህን እንድታበረታ ጥሪ እናቀርባለን!

የወልቃይት ጠገዴ፣ የጠለምት፣ የሑመራ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ የመላው ዐማራ ሕዝብ ጥያቄ ነው

ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ሑመራ ዐማራ ነው!

ዐማራን ከፈፅሞ ጥፋት እንታደጋለን!

ፈለገ አሥራት የትውልዳችን ቃልኪዳን ነው!

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

ወገን ሆይ! ትዕግሥታችን ገደብ ይኑረው! ወርቃማ ጊዜያችንን በከንቱ አናባክን! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

 

13700047_10209705498584979_5058341605162188491_nወያኔ እያደረገው እንዳለው በወልቃይት የአማራ ማንነት ሕዝባዊ ጥያቄና እንቅስቃሴ ዙሪያ ሕገወጥ የሆነ የኃይል ወይም የአፈሙዝ ምላሽ እንጅ የገዛ ሕገመንግሥቱ በሰጠውና በደነገገው መብት መሠረት ፈጽሞ ሊያስተናግደው እንደማይችልና እንደማይፈልግም እስከአሁን ከፈጸማቸው ሕገወጥ ድርጊቶቹ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡

ወያኔ ለዚህ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄና እንቅስቃሴ ፍጹም አሳፋሪ በሆነ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጭ በተደጋጋሚ  ወገኖቹን የተቃውሞ ሰልፍ በማስወጣትና ሕገወጥ መፈክር በማስተጋባት በሕግ አግባብ ተይዞ በዚሁ አግባብ ብቻ ሊታይ በሚገባው ጉዳይ ላይ በዚህ ሕጋዊ ሒደት ላይ ሕገወጥ የሆነ ጣልቃገብነት በመፈጸም በሕጉ መሠረት ሊገኝ ከሚገባው መፍትሔ አስቀድሞ የራሱን ሕገወጥ ጥቅም የሚያስጠብቅ ምላሽ በመስጠት ፍትሐዊና ሕጋዊ ውጤት እንዳይገኝ ሲያደናቅፍና ሲያሰናክል መቆየቱ የአደባባይ ምሥጢር ነው፡፡

እሱ በእንዲህ ዓይነት መንገድ ለሕዝባዊ የማንነት ጥያቄ መንግሥት ነኝ ከሚል አካል ፈጽሞ በማይጠበቅና እግጅ በወረደ መልኩ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ሕጋዊውን ጥያቄ ለማዳፈን ለማሰናከል የሕዝብ የብዙኃን መገናኛውንም አላግባብ በመጠቀም በሰፊው እየተንቀሳቀሰ እያለ መቸም ሐፍረት የሚባል ነገር ፈጽሞ አያውቃቸውምና ትንሽም ሳያፍሩና ሳይሸማቀቁ ሌላውን ወገን ሕግንና ሕግን ብቻ በተከተለ መንገድ ጥያቄውን ማቅረብ እንደሚገባ በተደጋጋሚ አበክረው ለማሳሰብ ጥረት ያደርጋሉ፡፡
ወያኔ ሊያውቀው የሚገባው ዐቢይ ጉዳይ ቢኖር የጨዋታው ሕግ በተሻረበትና በፈረሰበት ሜዳ ላይ ሕግ አክብሬ ልንቀሳቀስ በማለት ጭዳ የሚሆንና ከንቱ መሥዋዕትነት ሊከፍል የሚችል ወይም የሚገደድ ቂል የትም ቦታ ሊኖርና ሊገደድ የማይችል መሆኑን ነው፡፡

እነሱ ሕግን አክብረው ለመንቀሳቀስ ቅንጣት ታክል እንኳ ፍላጎቱና ፈቃደኝነቱ ሳይኖራቸው እጅግ ትዝብት ላይ ሊጥል በሚችል ደረጃ የሕዝብ የብዙኃን መገናኛን ሕገወጥ ለሆነ እንቅስቃሴያቸው ፍጹም ሚዛናዊነትንና ሌሎች መርሖዎችን ፍጹም ባልጠበቀ መልኩ አላግባብ እየተጠቀሙ ሌላው አካል ሕግን ብቻ አክብሮ እንዲንቀሳቀስ መጠየቃቸው የሰዎቹን ገደብ የለሽ ራስ ወዳድነት ግፈኝነትና ድንቁርናን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነውረኛ የወንበዴ ተግባር ነው፡፡

ከዚህ ሒደት የምንረዳው ሀቅ ቢኖር ወያኔ ለዚህ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄ ሕጋዊና ፍትሐዊ ምላሽ ለመስጠት ፍጹም ፈቃደኛ አለመሆኑን ነው፡፡
ለዚህም ነው ይሔንን ሕጋዊ የማንነት ጥያቄ ወያኔ ሥልጣን ከያዘ ከሽግግር መንግሥትነት ዘመኑ ጊዜ ጀምረው ባነሡ ወገኖች ላይ ሕገወጥና ግፍ የተሞላበት ምላሽ ሲሰጥ በሐሰት እየወነጀለም በግፍ እርምጃ ሲቀጣ የኖረው፡፡ እንዲሁም ያለ አካባቢው ሕዝብ ፈቃድ ፍላጎትና ይሁንታ በአንባገነናዊ እርምጃ የወልቃይት ጠገዴን አና የጠለምን ሑመራን የጎንደር መሬቶችን ወደ ትግራይ ከልሎ ሲያበቃ “ይህ የምትሉት የማንነት ጥያቄ በ1983ዓ.ም. የመንግሥት ለውጥ ሲደረግ ምላሽ አግኝቷል! አሁን አናስተናግድም” ሲል ሕጋዊ የሕዝብ የማንነት ጥያቄውን ሊያስተናግደው እንደማይፈልግ በመግለፅ ላይ የሚገኘው፡፡

አሁን በዚህ ሰሞን ሲያደርገው እንደተስተዋለውም የሕዝባዊ የማንነት ጥያቄውን አስፈጻሚ ወኪል አባላት ላይና በእነዚያ አካባቢዎች ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ባሉ በርካታ ወገኖች ላይ ሐሰተኛ ስም ሰጥቶ በአሸባሪነት እየወነጀለ እነሱን ወኅኒ በማውረድ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄውን አዳፍኖ ለማስቀረት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡

እንደ እውነቱ ከሆነ እነዚህ ወገኖች ወያኔ ያነሣባቸው ክስ እንኳን ሐሰተኛ መሆኑን በሚገባ እያወቅነው ይቅርና ያነሣባቸው ክስ እውነት ቢሆንም እንኳ ለዚህ ተጠቃቂው ያንን ሕገወጥ ውሳኔ ወስኖ እነኝህ ቦታዎችን ወደ ትግራይ ከከለለበት ጊዜ ጀምሮ ከ25 ዓመታት በላይ ብዙ መራራ ዋጋ እያስከፈለ ሲቀርብ ለቆየ ሕዝባዊና ሕጋዊው የማንነት ጥያቄ ሕጋዊና ፍትሐዊ ምላሽ ለመስጠት በፍጹም ፈቃደኛ ሊሆን ያልቻለው ወያኔ እንጅ በምንም ተአምር ሕገ መንግሥታዊ፣ ዲሞክራሲያዊ (መስፍነ ሕዝባዊ) እና ሰብአዊ የማንነት ጥያቄያቸውን ሕጋዊና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ምላሽ ለማሰጠት በግፍ መብቱና ዕድሉ ስለተነፈጋቸው ስለተከለከሉ ለሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄያቸው ፍትሐዊና ሕጋዊ ምላሽ ለማግኘት ሌላ አማራጭ እንዲጠቀሙ የተገደዱት ወገኖች አይደሉም፡፡

ስለሆነም ወያኔ ለዚህ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄ ሕጋዊና ፍትሐዊ ምላሽ በፍጹም የማይሰጥ መሆኑን አረጋግጧልና ወያኔ ለሕዝባዊው የማንነት ጥያቄ ሕጋዊና ፍትሐዊ ምላሽ እንዲሰጥ መጠየቅ በከንቱ ወርቃማ ጊዜያችንን ማባከን ነውና በተሻረና በፈረሰ የጨዋታ ሕግ መጫወታችንን ትተን በቦታው በተተካው የጨዋታ ሕግ በመጫወት ወያኔን አንበርክከን ለሕጋዊና ፍትሐዊ የማንነት ጥያቄያችን እኛው እራሳችን አግባብ የሆነውን ምላሽ በመስጠት የሚያስከፍለውን መሥዋዕትነት በመክፈል መብታችንን ማስከበሩ ምንም አማራጭ የሌለው ጉዳይ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ ፈጥነን እንነሣ!!!

ልብ በሉ! ልበ በሉ! አሁንም ልብ በሉ! ይሄንን ዕድል ሳንጠቀምበት ቆራጥ ወገኖቻችንን አሳልፈን ሰጥተን ለአውሬ አስበልተን አርፈን ለመቀመጥ ከዳዳን ወያኔ ይሄንን ጊዜ እንደምንም ተቅለስልሶ ካሳለፈና የተነሣበትን እሳት አታሎና አባብሎ ካጠፋ በኋላ ነገ እጅግ ከፍቶ በመምጣት ዳግም ቀና ልትል በማትችልበት አኳሃን እጅግ አዋራጅና አስከፊ በሆነ ሁኔታ እንዳትሆን አድርጎ በሰብእናህ ላይ ተጫውቶ እንደሚያጠፋህ ልታውቀው ይገባል፡፡

ወገኔ ሆይ! ከዚህስ እንኳንና አንድ ሞት ሽህ ሞትን ልንመርጥ ይገባናልና አሁኑኑ ደፍረንና ቆርጠን ብንነሣ የትንኝ ያህል ቀሎ የምናገኘውን ወያኔን በቀላሉ ጨፍልቀን በመጣል ይህችን ሀገር ከነቀርሳዋ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንገላግላት!!!

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!! ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
amsalugkidan@gmail.com

 162 0

ሰበር ዜና…. ሐገራችን ኢትዮጵያ በትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን የጎጥ ሐይል ጭንቀትና ዉጥረት

 

13731624_10209705498504977_3247603340161467476_nሐገራችን ኢትዮጵያ በትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን የጎጥ ሐይል እጅ ከወደችበት ወቅት አንስቶ በገዢዉ ሀይል ላይ እንደዚህ ያለ ጭንቀትና ዉጥረት ተፈጥሮ አያዉቅም ለማለት ያስደፍራል!!
ህዝባዊ ተቃዉሞዎች ከድምጸትና ከመፈክሮች ዘለዉ መስዋትነት እየተከፈለባቸዉ ከመገኘት ባለፈ መልኩ መንግስት ተብዬዉ አጥቂ ህዝብ ደግሞ ተከላካይ ሆኗል።
አሁን ነገሮችን መቆጣጠሩ እጅግ የተሳነዉ ህወሃት በተጠንቀቅ የቆሙ የነጻነት ሐይሎች በሐገር ዉስጥ ያለዉን የአመጽ እንቅስቃሴ ተገን አድርገዉ የማያዳግም እርምጃ ሊወስዱ ይችላሉ የሚል ስጋት አስጠብቦታል።
በኦሮሚያ ምእራብ ወለጋ ከቤጊ( Begi ) እስከ ቶንጎ( Tongo ) እንዲሁም አሶሳ ( Asosa ) ዙሪያዉን የመከላከያ ሰራዊት እንዲሰማራ ከተደረገ የሰነበተ ቢሆንም በሐገር ዉስጥ የተቀሰቀሰዉን የዉስጥ አመጽ በማክሸፍ በወንጀል ላይ የሚገኘዉን የልዩ ሐይልንና የአጋዚን ቅጥረኛ ጦር ግዳጅ በመደገፍ መከላከያዉ ስለተሰማራ ህወሃት መራሹ ቡድን ከፍተኛ የሐይል እጥረት ላይ ወድቋል።
በተጨማሪ በሰሞኑ በጎንደር የተቀሰቀሰዉን ህዝባዊ አመጽ ተንተርሶ በሰሜኑ ክንፍ ጠርምሶ ይገባል ተብሎ በእጅጉ የተፈራዉን አርበኞች ግንቦት 7ን በተለይም በህወሃት መከላከያ ሰራዊት ዉስጥ አንዳርጋቸዉ እየተባለ የሚጠራዉን ክ/ጦር ለመቆጣጠር የመከላከያ ሰራዊት 5 ክ/ጦሮች በሰሜኑ እዝ ዉስጥ በአንድ ተቋጥረዉ የቃኘዉ ስለላ፣ የብረት ለበስ ( ሜካናይዝድ ) ፣ የእግረኛ ግንባርና ደጀን ፣ የአየር ሐይል ጊዜያዊ ስምሪት፣ የልዩ ሐይል፣ የአካባቢ ሚሊሻዎች ፣ የጸረ ሽብር ቡድን ባጠቃላይ ያለ የሌለዉ ሐይል ተሰማርቶ ይገኛል።
ህወሃት አለኝ የምትለዉ ይህዉ መከላከያዋ ድንገተኛ የሆኑ ማንነታቸዉ ያልተረጋገጠ መጠነኛ ጥቃቶች እያስተናገደ ሲሆን የሰሞኑን የህወሃት መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ ስትራተጂ እና አወቃቀር ተጠልፎ መዉጣቱን ከ25ተኛ ክ/ጦር አመራሮች ፍንጭ የተገኘዉ ፍንጭ አረጋግጧል ።
ዜና -በልኡል አለም

የትግራይ ግዛት ክፍሎች እነማን ነበሩ (ከታሪክ መዝገብ በዶ/ር ኀይሌ ላሬቦ)

አንዳንድ የምዕራብ መንግሥታት በአፍሪቃ ቀንድ ላይ ባላቸው ጥቅምና ቀዝቃዛ ጦርነት በወለደው ፉክክር ተገፋፍተው፣ በወያኔ ስም የሚጠራውን የድሮውን የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር በአፄ ምኒልክ ዙፋን ካስቀመጧቸው ጊዜ ጀምረው፣ መሪዎቹ በስመ የብሔር ብሔረ-ሰቦች ነፃነትና እኩልነት ከፍተኛ ያስተዳደር ክልል ለውጥ አድርገዋል። ከነዚህ ለውጦች መካክል ቀንደኛ ቦታ ይዞ የሚገኘው የኢትዮጵያን መሬት እነሱ ላመኑበት ዓላማና ዕቅድ በሚመቻቸው መንገድ፣ ዘርማንዘርን መሠረትና መስፈርት ባደረገ መልኩ ሸንሽኖ በመከለል፣ በዚህ መንገድ የተፈጠረው እያንዳንዱ ጐሣ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር ማድረግ ነው። ኢትዮጵያ የሚትባል አገር ከተፈጠረች ጀምሮ በልዩ ልዩ መልክና መንገድ በመወላለድና በመቀላቀል የተዋሐደውንና የተሳሰረውን ሕዝብ፣ በዚህ ወያኔ በፈጠረው የምናብና የልበወለድ ምሥል ያገሪቷን ሕዝብ መከፋፈሉ አነጋጋሪ ብቻ ሳይሆን አጨቃጫቂም ሁኗል ማለት ነገሩን በጣም አቅልሎ ማየት ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን በተወሰኑት አካባቢዎች ወደ ታላቅ ሽብርና ጦርነትም መርቷል።

Tigray Region after 1991

ወያኔ እንደ አውሮጳ አቈጣጠር (አ. አ.) በሺ ዘጠኝ መቶ ስድሳዎቹና ሰባዎቹ መኻል አብዛኛውን ዓለምንም ሆነ፣ ኢትዮጵያን ያናውጥ የነበረ የወጣቱ ተማሪ እንቅስቃሴ ርዝራዥ መሆኑ መረሳት የለበትም። ይሁንና ወጣትነት በዐዋቂነት፣ ከዚያም በሽማግሌነት ሲተካ ገጠመኛቸው እየሰፋ፣ ያስተሳሰብ ችሎታቸውም እየረቀቀና እየተሻሻለ ሄዶ፣ ከነዚህ ወጣቶች አብዛኞቹ አሁን አድገውና በስለው ወደኋላ ተመልሰው ያኔ ይሠሩት የነበሩትን ድርጊቶች ሲመለከቱ፣ አንዳንዶቻቸው ሲስቁበት፣ ሌሎቹ ሲጸጸቱበት ይታያል። ወያኔዎች ግን ለዚህ የታደሉ አይመስሉም። ከልጅነት እምነታቸውና ግትርነታቸው ፈቀቅም አላሉም። በቅዱስ መጽሐፍ አነጋገር፣ እንደግብጻዊው ፈርዖን ልባቸው እንደነደነ፣ አንገታቸው እንደገዘፈ፣ ርእዮታቸው በቅዠትና በምናብ ዓለም እንደተሰቀለ ቀርቷል። ከዕድሜና ከትዝብት ማለትም ከገጠመኝ የሚመጣው የአእምሮና የአስተሳሰብ ብስለት ሳይጐበኛቸው ወደሕይወታቸው መጨረሻ እየቀረቡ ናችው። ሥልጣናቸውን ያገኙት እንደአብዛኞቹ አላንዳች ዕፍረት እንደሚወቅሷቸው የድሮዎቹ አጤዎች በጒልበትና በጦር ኀይል ሲሆን፣ ግን እንደነሱ ሕዝቡን በማስደሰትና ጥቅሙን በመጠበቅ የማስተዳደር ችሎታም ብቃትም ከቶ አላሳዩም ብቻ ሳይሆን አገሩን የብዝበዛና የወረራ ምድር እንጂ እንደእናትና እንደትውልድ አገራቸው አድርገው አላዩትም ማለቱ ስሕተት አይመስለኝም። ይኸ ሁናቴ ግን ከፍተኛና ሰፋ ያለ የታሪክ፣ የኅብረተሰባዊና የሥነልቡና ትንተናና ጥናት የሚፈልግ ራሱን የቻለ ርእስ ስለሚፈልግ ለጊዜው አልፈዋአለሁ።

የዛሬ ጽሑፌ የሚያተኩረው ለብዙ ጊዜ አነታራኪ ሁኖ ቈይቶ፣ አሁን ግን እየከፋ መጥቶ፣ ወደጥኑ ጦርና ደም መፋሰስ ደረጃ ሊያደርስ የቀረበውን፣ በትግራይና በኩታገጠም አገሮች፣ በተለይም ጥንት በጌምድር፣ አሁን ደግሞ ጐንደር ተብሎ በሚጠራው ግዛት መካከል በተፈጠረው ውዝግብ ላይ ነው። ሁላችንም እንደምናውቀው፣ ነገሩ የተነሣው በወያኔዎች የሚመራው የኢትዮጵያ ሕዝብ ደሞክራሲያዊ ግንባር መንግሥት የዘረጋው በዘርማንዘር ላይ የተመሠረተው የክልል መንግሥት ሥርዐት፣ ከማንኛውም ክልል ይበልጥ ትግራይን የሚበድል ሁኖ ስለተገኘ ይመስላል። ይኸንን ለመረዳት ብዙም መመራመር አይጠይቅም። ገና ወጣት ልጅ ሳለሁ ዕድል ገጥሞኝ ወደኤርትራ ለትምህርት ስሄድ፣ በጣም የገረመኝና በጭንቅላቴ ውስጥ እስካሁን ተቀርጾ የቀረ ነገር ቢኖር፣ እግሬ ትግራይን እንደነካ መሬቱ ከልክ በላይ ከመበላቱ የተነሣ ከድንጋይ ውጭ አፈር ማየት ብርቅ ነበር። ሕዝቡ በጣም የሚደነቅ፣ ጨዋና እጅግ በጣም በኢትዮጵያዊነቱ የሚኰራ ሁኖ ሳለ፣ መሬቱ ግን አሳዛኝ ነበር። እርሻው የጠጠርና ያፈር ድብልቅ፣ ጭንጫ መሬት ነው። ገና በልጅ እግርነቴም ቢሆን፣ ይኸ ምንድር ነው ብዬ ስጠይቅ እየተዘራ ያለ ማሳ ነው ሲሉኝ እጅግ ደነገጥሁኝ፤ እንዴት አባቱን እህል እዚህ መሬት ላይ ሊበቅል ይችላል ብዬ ላምን አልቻልኩም ነበር።

በተደጋጋሚ በተለያየ ቦታ እንደተጻፈውና እንደተገለጠው ወያኔ ገና የሽምቅ ጦርነቱን ሲያካሂድ ያለመውና የፀነሰው ዓላማ፣ ከኢትዮጵያ ነፃነቷን አግኝታ፣ ሀብታምና ኀያል የሆነች የትግራይን መንግሥት መፍጠር ነው። ይኸ ነገር እስካሁን ግቡን ባይመታም የወያኔ መሪዎች አሳቡ ስሕተት መሆኑንና፣ አሁን ግን እንደማይቀበሉት የገለጹትና የተናገሩት ነገር የለም። የረጅም ጊዜ ዓላማችን አይደለም ብለውም አልተናዘዙም። ይልቅስ የተያያዙት በጦር ሜዳ ላይ የጠነሰሱትን ዕቅድ በተግባር በማዋል ላይ መስሎ ይታያል። ዕቅዱም የሚከተለውን ይመስላል።

በነሱ አስተሳሰብ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የትግራይ መልክዐ ምድር፣ የተወሰነ ቅርጽና ይዘት ኑሮት አያውቅም። በየጊዜው ይቀያየር ነበር። ከመላ ጐደል ግን፣ በምዕራብ ከሱዳን፣ በምሥራቅ ከቀይ ባሕር ሲካለል፣ በሰሜን በአሁኑ የኤርትራ መንግሥት ውስጥ የተጠቃለሉትን አብዛኞቹን አገሮች፣ በደቡብ ደግሞ አያሌውን የወሎን ክፍሎች ያካትት ነበር ባዮች ናቸው። ከዚህም የተነሣ የትግራይን የተፈጥሮ ሀብትና የአፈር ድኽነት፣ ከወሎና ከበጌምድር መሬቶች በመውሰድ ሊክሡ ፈለጉ። መንግሥት እንደመሆናቸው ሥልጣናቸውን በመጠቀም እንዳሉት መተገበር ጀመሩ። አንዳንድ የተማርን ዐዋቂዎች ነን ባዮች የአካባቢያቸው ምሁራንም የፈበረኩትን የታሪክ ማስረጃ በማቅረብ ድጋፋቸውን አበረከቱላቸው። እንደነዚህ እኔ ጥራዝ-ነጠቅ በምላቸው የታሪክ ምሁራን አባባል በሰሜን በጌምድር (በአሁኑ ቋንቋ ጐንደር) የሚገኙ ወልቃይት፤ ጸገዴ፣ ጸለምትና ሌሎችም እነሱን የመሳሰሉ አገሮች በተለያየ ጊዜ በትግራይ ገዢዎች አስተዳደር ሥር ነበሩ በማለት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል[1]

ሐቁ ግን እጅግ ከዚህ የራቀ ነው። በእጃችን ያሉት የታሪክ ሰነዶች የሚነግሩንም ሆነ አገሩን ያስተዳድሩት የነበሩት ገዢዎች የሚሰጡን ማስረጃዎች በፍጹም ይኸንን አቋም አይደግፉም። ከውጭ አገር ጸሓፊዎች መካከል እንደ አ. አ. በሺ ስድስት መቶ ኻያ ዐራት ዓ. ም. ገደማ ወደኢትዮጵያ መጥቶ አገሩን ለረጅም ዓመታት ያህል ዙሮ የጐበኘው የጶርትጓሉ የማኅበረ ኢየሱሳውያን ቄስ አባ ማኑኤል ዳልሜይዳ፣ የደጋው ኢትዮጵያ ወይንም የሐበሻ ታሪክ (Historia de Ethiopia a alta ou Abassia[2])” በተባለው መጽሐፉ የትግራይን ግዛት ርዝመትና ስፋት በመጠኑ ይገልጥልናል። እንዲሁም እንደ አ. አ. በሺ ስድስት መቶ ኻያ ዐራት ዓ. ም. ኢትዮጵያ ሄዶ መቀመጫውን ትግራይ ውስጥ አድርጎ ላሥር ዓመት ያኽል ባገሩ የኖረው አባ ማኖኤል ባራዳስ (Manoel Barradas) የተባለው ሌላ ኢየሱሳዊ፣ “በኢትዮጵያ ስለትግራይና አስተዳደሯ ዳግማዊ ሐተታ(Tratado secondo do regno de Tegre’ e seus mandos em Ethiopia[3])” በሚለው መጽሐፉ፣ የትግራይን ግዛት ክልልና ስፋት በደምብ አድርጎ ይተነትናል። ለናሙና ያህል የጠቀስኳቸውን የውጩን አገር ማስረጃዎች እዚሁ አቁሜ፣ ወዳገር ቤት ብገሠግሥ የነገሥታቱ ታሪኮች አሉ። እነሱም ደጋግመው የሚነግሩን ከጶርትጓሎቹ ማስረጃ የተለየ አይደለም።

በእነዚህ መረጃዎች መሠረት የትግራይ የሹመት ወይንም የግዛት ክፍሎች በተናጠል ሲዘረዘሩ፣  አክሱም ካለበት ትግሬ ከተባለው አውራጃ ራሱ፣ ቦራ፣ ሐዋዜን፣ መንበርታ፣ ሰለዋ፣ ሰሐርት፣ ሠራዬ (ሠራዌ)፣ ሺሬ፣ ተምቤን፣ ናግና፣ አበርጌሌ፣ አጋሜ፣ እንደርታ፣ ዐረብ፣ ዋጅራትና ገራልታ ናቸው። በጥንት እነዚህ ክፍለ-ግዛቶች በየራሳቸው ሹም ሲተዳደሩ፣ የመላው አገሩ የበላይ አስተዳደሪ ሁኖ የሚታወቀው “ትግሬ መኰንን” በሚል ማዕርግ የሚጠራው ሹም ነው። በቀረው ከትግራይ ማዶ ባለው አሁን ኤርትራ በመባል በሚታወቀው አገር ውስጥ ያሉት ክፍለ አገሮች የበላይ አስተዳዳሪ ባሕርነጋሽ ነበር። ግን በሺ ዐምስት መቶ ሰማንያ ዓ. ም.  ላይ ባሕርነጋሽ ይስሐቅ ምፅዋን ይቈጣጠር ከነበረው ከቱርክ መንግሥት ጋር ጐን ሁኖ በመሰለፍ ቢሽፍትና፣ እናት አገሩን አብሮ ወግቶ ቢሸነፍ፣ ግዛቱ ለትግሬ መኰንን ተሰጥቶ ቀረ። ይኸም ሁናቴ ኢጣሊያን የድሮውን የባሕርነጋሽ ግዛት በጉልበት ወስዳ ኤርትራ ብላ አዲስ ስም አወጥታ በቅኝ ግዛት እስከያዘችበት ጊዜ ድረስ አልተለወጠም።

በኢትዮጵያ፣ ማእከላዊ መንግሥቱ በዘመነ-መሳፍንት ወድቆ ከነበረበት፣ መልሶ በሦስቱ ነገሥታት (አፄዎቹ ቴዎድሮስ፣ ዮሐንስ፣ ምኒልክ) ጥረት በዘመናዊ መልኩ ከተቋቋመ በኋላም ቢሆን፣ ይኸ ያስተዳደር ክልል አልተቀየረም። በአፄ ኀይሌሥላሴም ዘመን የትግራይ ክልል በምዕራብ ከተከዜ ወንዝ፣ በደቡብ ከአላማጣ የማይሻገር እንደነበር፣ በጊዜው ጠቅላይ ግዛቱን የበላይ ሹም ሁነው ያስተዳድሩ የነበሩት ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም ለአሜሪካ የሬድዮ ድምፅ [Voice of America] በሰጡት መጠይቅ በይፋ በማያወላውል መንገድ ገልጠውታል[4]

እንግዴህ የሰሜን ጐንደርም ሆነ የወሎ ክፍለ አገሮች የትግራይ ግዛት ክፍል ሁነው የሚገኙት በወያኔ መሪዎች ጭንቅላትና እነሱ በተጠናወታቸው ልማዳቸው መሠረት በቅርቡ በፈበረኩት ልበወለድ ታሪክ ብቻ ነው ማለት ይቻላል። አፈታሪክም ሆነ የጽሑፍ ማስረጃዎች ግን በምንም መልክ አይደግፉም።

=================

[1] . ከነዚህ መካከል ብዙ ንትርክ የፈጠረው ዶ/ር ገላውዴውስ አርአያ በአ. አ. 16 የካቲት 2016 (March 16, 2016) ለVoice of America Tigrigna Program ላይ ወያኔ በሰሜን ጐንደር የሚያደርገውን ያስተዳደር ክልል የማኖኤል ባራዳስን ጽሑፍ አሳስቶ በመተርጐም  የሰጠው የቃለመጠይቅ ድጋፍ ነው። ስለንትርኩ http://www.ipetitions.com/petition/complaint-against-dr-ghelawdewos-araias ይመልከቱ።

[2] . የዚህ ጽሑፍ መጠነኛው ክፍል በC. F. Beckingham and G. W. Huntingford,  Some Records of Ethiopia, 1593-1646 (London: Hakluyt Society, 1954) በእንግሊዝኛ ተተርጉሟል። ከገጽ 14-15 ያለው የትግራይን ወሰንና ስፋት ይገልጣል።

[3] . ይኸ ጽሑፍ በElizabeth Filleul ተርጓሚነት በRichard Pankhurst አርታኢነት እንደ አ. አ. በሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ስድስት በእንግሊዝኛ ታትሟል። ሙሉ አርእስቱ Manoel Barradas, Tractatus Tres Historico-Geographici (1634): A Seventeenth Century Historical and Geographical Account of Tigray, Ethiopia (Wiesbaden: Harrassowitz, 1996). መጀመርያው ምዕራፍ ስለትግራይ ግዛት ስፋትና ወሰን [ገጽ 1-2]፣ ገቢና አስተዳደር ይገልጣል።

[4] . ቃለ መጠይቁን በhttps://www.youtube.com/watch?v=Oi4MQOie4PA ድረ-ገጽ መመልከት ነው።

ሰበር መረጃ… ለጎንደና ለመላዉ ኢትዮጵያዊ አደራ ትጥቅህን ጠብቅ!

በልኡል አለም

በሰሞኑ በጎንደር የአማራዉ ወገን ያደረገዉን እራሱን የመከላከል እርምጃ ተንተርሶ ድንጋጤ ላይ የወደቀዉ የህወሃት ቡድን 22 ሺ የሚጠጉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተሳተፉበት አሳሽ ቡድን ቤት ለቤት እንዲሰማራና የመሳሪያ ለቀማ እንዲያደርግ የሚጠይቀዉን ረቂቅ ለጠ/ሚንስቴር ሲራጅ ፈርጌሳ ያቀረበ ሲሆን ሚኒስቴር ተብዬዉ ከቻይናዉ ፕሮፌሰር ሳሞራ ጋር በዚሁ ጉዳይ ላይ መክረው ስምምነት ላይ መድረርሳቸዉ ተረጋጧል።

በመሆኑም በመላዉ ጎንደር እና የአማራ ክልል የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን ወገኖች በሙሉ በህወሃት ላይ የፈጠራችሁትን ከፍተኛ ብርጋጌ አጠናክራችሁ በመቀጥል በመደራጀትና በመመካከር የጋራ ጠላታችሁን ጠንቅቃችሁ እንድትጠብቁ የዉስጥ አርበኞች በአደራ መልክ አስጠንቅቀዋል።

ድል ለትዮጵያ ህዝብ ! !

Internal organized Ethiopian patriots

የመጨረሻው መጀመሪያ (ማስተዋል በለጠ — ከአዲስ አበባ)

ማስተዋል በለጠ (አዲስ አበባ)

ተመስገን ነው፡፡ ሰሞኑን ምን እንደታየኝ ወይም ምን እንደነካኝ እንጃ ደስ ደስ የሚል ስሜት ይሰማኛል፡፡ ምናልባት የ40 ዓመቱ አዚምና የ25 ዓመቱ ሰቆቃዎ ዐማራ የሚደመደምበት የመጨረሻ ምዕራፍ ደርሶ ሊሆን ይችላል፤ ምናልባት ይህ የመከራና የሥቃይ ዘመን ተገባድዶና ዕድሜውን ጨርሶ በጉጉት የምንጠብቀው ወርቃማ ዘመን ሊብት ዳር ዳር እያለ ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻ የነካኝን አላውቅም የላየ ላይ ተደሰት ተደሰት ይለኛል፡፡ ዕውን ያድርግልህ በሉኝ፡፡ ለአንድዬ ምን ይሳነዋል?Tigray People Front, TPLF

ወያኔዎች የሚያሳዛኑኝ የሰንበት ጽንሶች መሆናቸውን በተደጋጋሚ ገልጫለሁ፡፡ ብልጣ ብልጥ ለመሆን ካላቸው የተጋነነ ስሜት የተነሣ የዓለሙ መሣቂያ እስኪሆኑ ድረስ የተዘፈቁበት የቂልነታቸውና የነፍላላነታቸውም ብዛት እንዲሁ ከማስገረም አልፎ ያሳዝነኛል፡፡ ነገረ ሥራቸው ሁሉ ባልተለመደ አጃኢበት የሚያስደምም እንጂ በተለይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሚያናድድ ከመሆን ያለፈ ይመስለኛል፡፡

አንድ ግለሰብ ወይ ቡድን ጠቅልሎ ካልታወረ በስተቀር አንድን ከእርሱ የሚበልጥ ኃይል ከምድረ ገጽ ለማጥፋት አቅዶ ሊነሣ ባልተገባው ነበር፡፡ ጥንቸል ዝኆንን ስታሳድድና  ከመኖሪያ ቀየው ስታጠፋ ትታያችሁ፡፡ እርግጥ ነው – ቁንጫና ቅማል ልብስን ያስወልቃሉ፤ አዘናግታ ወደ ዘር ማፍሪያ የእግሮች መባቀያ የዘለቀች ጉንዳንም ሱሪን ታስወልቃለች – ይህን የመሰለ ትንንሾች ትልልቆችን የሚያዋርዱበት አጋጣሚም አልፎ አልፎ አለ፡፡ ከዚህ አንጻር በለስ የቀናት ጥንቸል አንድ ሞኝ ዝኆን አግኝታ ከመሀል ኢትዮጵያ እስከ ኬንያ ጠረፍ ብታባርረው ያሸነፈችው ሊመስላትና የደስታዋ ብዛት ከሚፈጥረው የሰውነቷ ሙቀት በሚመነጭ የላብ ጎርፍ  እስክትወሰድ ልትፈነጥዝ ትችል ይሆናል፡፡ ጊዜ ባለውሉ ግን ውሉን አይስትምና “የማሸነፍ” ህልምና ቅዠቷን ዜሮ የሚያደርግባት ዘመን ሲብት መፈጠሯን ተራግማ አታባራም፡፡ ትንሽ ሰው ምን ጊዜም ትንሽ ነውና ድሉም ሽንፈቱም አያምርም፡፡

ብዙ ላወራ አልፈልግም፡፡ የወሬው ዘመን አልቋል፡፡ ባለፉት ጥቂት የማይባሉ አሠርት ዓታት ብዙ አውርተናል፡፡ ያወራነው ሁሉ ፍሬ አላፈራም ማለት ድግሞ አንችልም፡፡ የውኃ ጠብታ ድንጋይ ይሰብራልና የእያንዳንዳችን ወሬ ማለትም የምናጋልጠው የወያኔ ግፍና በደል ቀስ እያለ ሰርፆ ይሄውና አሁን ዘመኑ ሲደርስ ፍሬ ማፍራትን ጀምሯል፡፡ ልብ አድርግ – የቴምር ተክል ለውጤት የሚበቃው በትንሹ ከ20 ዓመት በላይ ነው፤ ብርቱካንና ማንጎም ፍሬ ለመስጠት እንዲሁ ዓመታትን ይፈጃሉ፡፡ እናም በበኩሌ እስካሁን በድረገፅም ይሁን በሌላ መንገድ የጮኽሁት ሁሉ ከንቱ ነው ማለት አልፈልግምና እንደኔው ስትጮኹ ለነበራችሁ በተለይም እነ እስክንድር ነጋና ተመስገን ደሳለኝ – ስማችሁን ዘርዝሬ መጨረስ የማልችለው ብዕረኞች፣ ጋዜጠኞች፣ በተቃውሞ ጎራ የተሰለፋችሁ የድረ ገፅ ባለቤቶችና ባለሙያዎች ሁሉ – የነፃነታችን የመባቻ ጊዜ ትንሽ ቢቀረውም አስቀድሜ እንኳን ደስ ያላችሁ ብል ችኩል እንደማልባል እገምታለሁ፡፡ የሀገራችሁ ነፃነት በመቃረቡ በርግጥም ሃሤትን አድርጉ፡፡ የኢትዮጵያ አምላክ ኢትዮጵያን የሚጎበኝበት ጊዜ በመቃረቡ አምላካችሁን አመስግኑ፡፡ ለእግዚአብሔር የሚሣነው ነገር የለምና ነፃነታችን ቀርቧል፤ ደስ ይበለን!

በትግራይ ምድር ይኖር የነበረው የትግራይ ሕዝብ የአሁኑን አያድርገውና ከስድስት ሚሊዮን አይበልጥም ነበር፡፡ አሁን ግን ሁለት ሚሊዮን ስለመሆኑም እጠራጠራለሁ፡፡ ምክንያቱም ትግሬዎች በሕወሓት አዝማችነት መላ ኢትዮጵያን በመቆጣጠራቸው የፈለጉት ቦታ ሄደው በክብርና በሀብት ሙላት መኖር ይችላሉና በቀያቸው ብዙም ነዋሪ የለም – መልካም ትግሬዎች በብዙኃኑ ወራሪዎች ምክንያት ስሜታችሁ እንዳይጎዳብኝ በዚህች አጋጣሚ እናንተንም ፈጣሪንም እለምናለሁ፡፡ ይህን ሕወሓታዊ የወራሪነት እውነት ለመረዳት ትግራይንና ሌላዋን ኢትዮጵያ ተዘዋውሮ መጎብኘት ነው፡፡ ጎንደር ከተማ ውስጥ ብቻ ወያኔው ያመነው የትግራይ ሰው 20 ሺህ ገደማ ነው – መቀሌ ላይ ስንቱን ነገር ችሎና ታግሶ ስንት ዐማራ እንደሚኖር አላውቅም፡፡ በዐማራው አካባቢ እንደታዘብኩት ትላልቅ ንግዶችና ደህና ነዋሪዎች የትግራይ ሰዎች ናቸው፡፡ ትግራውያን ያልተቆጣጠሩት የዐማራ ከተማና ገጠር በጭራሽ የለም፡፡ በዐማራው ምድር ይበልጥ ዐማራዎቹ ትግሬዎች እንጂ ባለቤቶቹ በገዛ ቀያቸው ባዕድ ናቸው፡፡ ዕንቆቅልሽ ምን አውቅልህ፡፡ ቢሆንም ይህ መሆን ስላለበት ነውና ዐማሮች አትበሳጩ፡፡

በጎንደር፣ በሸዋ፣ በጎጃም፣ በወሎና በሌሎች የኢትዮጵያ ግዛች ከሌሎች ወንድምና እህቶቹ ጋር በፍቅርና በሰላም ተሽቆጥቁጦ የሚኖረው የዐማራ ሕዝብ ብዛት ከ20 ሚሊዮን ቢበልጥ እንጂ አያንስም፡፡ ዕንቆቅልሹን ተመልከቱ እንግዲህ፡፡ ከስድስት ሚሊዮን ሕዝብ የወጡ  ወደሁቱነት የተለወጡ ሀፍረተቢስ ቱትሲ ትግሬዎች ያን ቅን ኢትዮጵያዊ የሰሜን ሕዝብ በማስተባበር 20 ሚሊዮኑን ወደቱሲነት የተለወጠ ሁቱ-ዐማራ በገባበት እየገቡ እንደዐይጥ ሲጨፈጭፉት ይታያችሁ፡፡  ዐማራው ይህን ጭፍጨፋ በፀጋ የተቀበለው ፈርቶ ወይም ታግሶ ወይም መደራጀትና የተጋረጠበትን አደጋ እንዳመጣጡ መመለስ አቅቶት አልነበረም – መሆን ስላበት እንጂ፡፡ “ቀን እስኪያልፍ ያባትህ ባሪያ ይግዛህ” የሚለውን ተረት የፈጠረው ማን ነበር? አዎ፣ “ቀን እስኪያልፍ ብዬ አንገቴን ብደፋ፤ ‹አህያ ነህ‹ ብለው ዐወጁ በይፋ”፡፡ ጥጋበን ካልተቆጣጠሩት ፍጹም ያሳውራል፡፡ ከጥጋብ ይሠውር!!

“እግዜር ሲቆጣ ሽመል አይቆርጥም፤ ያደርጋል እንጂ ነገር እንዳይጥም” ይባላል፡፡ ይህ ሰፊ ሕዝብ መተኮስ ይችላል፤ ጠላትን ከወዳጅ መለየት ይችላል፤ ብዛትም ምልዓትም አለው፤ ዕውቀትም ብልሃትም አላጣም፡፡ የዐማራ ታሪካዊ የውስጥና የውጭ ጠላቶች ዐማራን ፈጀነው ይበሉ እንጂ፣ አመከንነው ይበሉ እንጂ፣ አሳደን አሰደድነው ይበሉ እንጂ፣ በማይምነት አደነቆርነው ይበሉ እንጂ፣ ከሃይማቱና ከሀገሩ የጋራ አስተዳደር አወጣነው ይበሉ እንጂ  … ዐማራ የተኛ አንበሳ መሆኑን ገና አላወቁትም፡፡ በናቁት ጥቂት ወሮበሎች ይህ ሁሉ ግፍና በደል ሊደርስበት የቻለው ታዲያ አሁን ወደዚያ ውስጥ መግባት የማያስፈልገኝ ሊያወራርዳት የሚገባው ዕዳ ስለነበረችበት ነው፡፡ አሁን ዕዳውን ከሚገባው በላይ ከፍሎ ጨረሰ፤ እናም ዐይኑ ተገለጠ፡፡ ከአሁን በላይ ዕዳው የነሕወሓት ነው፡፡

“ዐማራንና ኦርቶዶክስን አርቀን ቀብረናል” አሉ እነግፍ አይፈሬ ሣሞራና በክቱ ስብሃት፡፡ ሙያ በልብ ነው፡፡ ዝም ነበር የሚባለው እንጂ በአፍ እንዲህ አይቀዘንም ነበር – ይቅርታ ለጠያፍ ንግግሬ፡፡ ፈጣሪ ደግሞ ድርጊትን ብቻ ሣይሆን የአንደበት መስቃንም(ጡር) ይይዛል፡፡ ስለሆነም ይህን ትዕቢትና ዕብሪት ለማስንተፈስ ከ2004 የክረምት ወራት ጀምሮ ፈጣሪ ዱላውን አነሳና ብቀላውን ጀመረ፡፡ አሁን ደግሞ ወደማጠቃለያው ምዕራፍ እያኮበኮበ ነው፡፡ ይህን ትንቢታዊ መሠረት ያለው ነገር እየተናገርኩ ያለሁት የጎንደርን ግርግር ብቻ ተመርኩዤ እንዳይመስላችሁ – በፍጹም፡፡ መጠነኛ የልብ ልብ እንደሰጠኝ ብደብቅ ግን ራሴን እታዘበዋለሁ፡፡

ትልቁ የንግግሬ መታበያ የነገሮች ተፈጥሯዊ ሂደት ው፡፡ ለመትከል ጊዜ አለው፣ የተተከለውን ለመንቀልም ጊዜ አለው፡፡ ለፍቀር ጊዜ አለው፣ ለመጥላትም ጊዜ አለው‹‹ ለመጀመር ጊዜ አለው፣ ለመጨረስም ጊዜ አለው፡፡ ከፈጣሪ በስተቀር ለሁሉም ነገር መጀመሪያ እንዳለው ሁሉ መጨረሻም አለው፡፡ ለመጥገብ ጊዜ እንዳለው ለመራብም ጊዜ እንዳለው አለማወቅ ስህተት ነው፡፡ ይህ አዲስ ነገር አይደለም፡፡ ይህን መረዳት የተሣናቸውና የሚሣናቸው ደናቁርቱ ወያኔዎች ብቻ ናቸው፡፡ “የዱባ ጥጋብ ካለስንቅ ያዘምታል” እንዲሉ ሆኖባቸው ወያኔዎች በተለይ ላለፉት 25 ዓመታት የሚያደርጉትን እንዳጡ ጉያቸው ውስጥ ሆኜ አውቃለሁ፡፡ ስለዚህ የነሱ አወዳደቅ ከሮማንም በለው ከባይዛንታይን ኢምፓየር፣ ከዐፄ ኃ.ሥላሤም በለው ከደርግ … ከማንኛውም ምድራዊ (ክፉና ለሕዝብ ብቻ ሣይሆን ለፈጣሪ የማይመች) ኃይል፤ አወዳደቅ ዕጥፍ ድርብ የከፋ እንደሚሆን ጡት ያልጣለ ሕጻን ይረዳዋል፡፡ ምክንያቱም የክፋታቸው መጠን እስካሁን መለኪያ አልተገኘለትምና፡፡

ደግነቱ እንኳንም ትግሬዎች እንደሩዋንዳዎቹ ሁቱዎች ብዙ አልሆኑ፡፡ በዚህ ክፋታቸው በቁጥር ቢበልጡ ኖሮ እስካሁን አንድም ዐማራና ቀጭን ትዛዛቸውን የሚያዛንፍ ኦሮሞና ሌላ ዘውግ በሕይወት ባልተገኘ ነበር – ሳይደግስ አይጣላም ልጄ፡፡ የነዚህ የወያኔ ትግሬዎች ክፋት በዘር የሚተላለፍና እንደቂጥኝ ውርዴ በደም እየተላለፈ ትውልድን የሚበክል ወደመሆን ደረጃ የደረሰ ይመስላል፡፡ አፄ ዮሐንስ ዐማራን ልክ እንደ አሁኖቹ ብልጥ መሳይ ቂላቂል ወያኔዎች በምስለኔ እየገዙ በነበረበት አንድ ወቅት የሕዝቡን የሚስቶቻችንን በወታደርዎ ተቀማን ጥያቄ እንዴት እንደመለሱ ተጽፎ ስናነብ የሚሰማን ስሜት አሁን እየደረሰብን ካለው የልጆቻቸው ድርጊት ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ስለዚህም ክፋት በዘር እንደሚተላለፍ ብናምን ሊፈረድብን አይገባም፡፡ ጎበዝ የሆነ ትግሬ ማድረግ ያለበት ይህን የቆሸሸና እየተደጋገመም የሚከሰት አሳፋሪ ታሪክ ለመፋቅ በአዲስ መንፈስ ጥረት ማድረግ ነው፡፡ ተራራ እሚያህል የክፋት ሥራ አጠገብ አስቀምጦ በለምን ተደፈርኩ አጉል ስሜት መወራጨትና አካኪ ዘራፍ ማለት ለተጨማሪ ጥፋት ይጋብዛል፤ አይጠቅምም፡፡ መፍትሔው ራስን መመርመርና ስህተትንና ጉድፍን ማስወገድ ነው፡፡ ያኔ ፅዱ ሲኮን ከማንምና ከሁሉም ጋር በመተሳሰብ መኖር ይቻላል፡፡

እንግዲህ ዐውድማው እየተለቀለቀ ነው፡፡ ጎንደር ውስጥ አሁን ወይም ነገ ሰላም ሊሰፍን ይችላል፡፡ ጀግናው ደመቀ ዘውዱ ሊያዝና ሊገደልም ይችላል – አይበለውና፡፡ ሕዝባዊው ዐመጽ ዛሬ በማንኛውም ሥልት እንዲከሽፍ ሊደረግ ይችላል፡፡ የተነፋው ፊሽካ ግን የነፃነቱ ሩጫ ሳይጠናቀቅና የጭራቁ ወያኔ ወረደ መቃብር ለዓለም ሳይታወጅ ወደማኅደሩ አይገባም፡፡ አንድ ሀብታሙ ሚሊዮን ሀብታሙዎችን፣ አንድ ደመቀ ሚሊዮን ደመቀዎችን … እንደሚያፈሩ ከወያኔ በላይ የሚያውቅ ላሳር ነው፡፡ ይብላኝ ለነሱ እንደደነቆሩ ለሚሞቱ፡፡ “ታጋይ ይሞታል እንጂ ትግል አይሞትም” እያሉ አልነበር ወደሚቃዡባት የአራት ኪሎ ቤተ መንግሥት የመጡት?

ወያኔ የሚጠፋው መጥፋት ስላለበት ነው፡፡ ዐማራ የሚነሣው ጠፍቶ እንደማይቀር ቃል ስለነበር ነው፡፡ ያም ቃል ሥጋ ሆነና በወልቃይት ሰበብ ግዘፍ ነሣ፡፡ የሞኝ ሙርጥ 25 ዓመታትን መብለጡ የሚገርም ሆኖ ሣለ ከእንግዲህ ባለቀ ጨዋታ፣ በተበላ ዕቁብ፣ በሞተ ሰዓት ወያኔዎች የሚያደርጉትን ሁሉ ቢያደርጉ መቃብራቸውን ከማራቅና እንወክለዋለን የሚሉት ሕዝብ የበለጠ እንዲጠላ፣ ከወገኖቹም ጋር ተፈቃቅሮ እንደጥንት እንደጧቱ እንዳይኖር የጨለማ ግርዶሹን ይበልጥ እንዲጠቁር ከማድረግ ውጪ የሚሣካላቸው ነገር የለም፡፡ አኪርን ታውቃላችሁ – ካርታ የምትጫወቱ ሰዎች፡፡ እኔ እጫወት ነበር፡፡ በል ሲለኝ ጆከር እየጣልኩ ሳይቀር በተከታታይ ብዙ ገንዘብ እበላለሁ – የዕድል(አኪር) ነገር እጅጉን እስኪያስደንቀኝ ድረስ፡፡ ሳይልልኝ ሲቀር ደግሞ አራቱም ጆከሮች መጥተውልኝ እንኳን ለአንድ እየሄድኩ ከምንም ተነስተው እየዘጉብኝ ብዙ ይበሉኛል፡፡ አኪር ዞራ! የአኪር ጉዳይ ቀላል እንዳይመስልህ ወንድሜ፡፡ ወያኔም አኪሯ እያለቀ ነው – አኪር ሲያልቅ ሃቲማም ያበቃል፡፡ በቃ፡፡

ወያኔን ማን አጠፋው ብለህ ብትጠይቅ መልሱ ራሱ ወያኔ ነው፡፡ ደርግን ያጠፋው ራሱ ደርግ ነው፡፡ ፋሽዝምን ያጠፋው ራሱ ፋሽዝም ነው፡፡ ናዚዝምን ያጠፋውም ራሱ ናዚዝም ነው፡፡ ጠላት ከሩቅ አይመጣም እንል የለም? አዎ፣ ጠላትህ ከውስጥህ ይፈልቃል፤ የኔ ጠላት ለምሳሌ በኔው ውስጥ አለ – አንዳንዴ ይደበቃል – አንዳንዴም በግልጽ ይወጣል፡፡ ትልቁ ጠላቴ ሆዴ ቢሆንም ሌሎችም እንዳሉኝ እኔም አንተም እናውቃለን – please refer to `Achilles’ heel and nemesis`. ይህም አዲስ ነገር አይደለም፡፡ ልደት ሲበሰር በውስጡ ሞትን አዝሎ ነው፤ ሠርግ ሲበላ በውስጡ ፍቺን ከዘነጋህ ተሳስተሃል፤ ፍቅርን ስትጀምር ጠብን አትርሳ፡፡ የሁሉም ነገር መጨረሻ በመጀመሪያው ውስጥ አለ፡፡

እናም ወያኔ ጠላቱ የራሱ ምግባር ነው፡፡ ሳይቸግር ጤፍ ብድር፡፡ ቀንቶቷቸው ኢትዮጵያን ያዙ፤ ኢትዮጵያን መያዝ ደግሞ ብርቅ ሊሆንባቸው ባልተገባ ነበር – ስንት ብርቅ የሚሆን ነገር እያለ፡፡ እንኳንስ ሰፊው የትግራይ ሕዝብና ከየት መጣ ሳይባል ድፍን ወታደሩ የናቀውና እንገላገለው ብለው በአንድ ድምፅ መርጠው እንዲወክላቸው ወደ ደርግ የላኩት መንግሥቱ ኃ/ማርያምም እኮ ሥልጣን ይዟል – የኢትዮጵያ ሕዝብም ጥቁር ሰው መጣብኝ ብሎ በዘሩና በተክለ ሰውነቱ አልደነበረም – ሕዝቡ የደነበረውና በዝምታና በእርግማን መንጌን መቀመቅ የከተተው በመጥፎ ድርጊቱ ነው – በገዳይነቱ፡፡ አራት ኪሎ መግባት ታዲያ ለምንድን ነው ብርቅ ሊሆንባቸው የተገባው? ምናልባት ያን የመሰለ ወርቃማ የሚሊዮኖች ሎተሪ ስላልጠበቁ ይሆን? ምናልባት ራሳቸውን ይንቁ ይሆን ይሆን? ይህኛው በተለይ መጥፎ ነው፡፡ በበታችነተ ስሜት የተለከፈ ሰው ትልቅ የሥልጣንና የኃላፊነት ቦታ ሲይዝ አደጋ አለው – ሁሌም የሚያቃጭልበት የበታችነቱ ስለሆነ የሚሠራው ሁሉ አሉታዊና አፍራሽ ነው፡፡ ሰውን አያምንም፤ ፍቅር ትከዳዋለች፤ ሕይወቱ በጥርጣና ስጋት የተሞላ ነው፤ ደስታ ትሸሸውና የደስታን ዕጦት ለማሟላት መጠጣትና መስከር የዕለት ተለት መደበኛ ሥራው ይሆናል፡፡ ከሰው ጋር መኖርም ይከብደዋል – ምክንያቱም ተጠራጣና ፈሪ ሰው በባህርይው ሰውን አምኖ ልቡን አይሰጥምና፡፡

… እንጂ እነዚህ ብልጥ ነን የሚሉ ቂላቂል ወያኔ ትግሬዎች ሥልጣኑን እንደያዙ ሱቅ ውስጥ እንደገባ ሕጻን ሁሉንም ነገር ለራሳቸው ከመያዝ ይልቅ ቅጥ ያለው ነገር ቢሠሩ ማንም ዝምባቸውን እሽ ሳይል ተደላድለው በኖሩ ነበር፡፡ እነሱ ግን ብልጣብልጥነታቸው ድምበር አጣና ይይዙትንና ይለቁትን አሳጣቸው፡፡

ተመልከቱ – ብዙዎቹ ተጋሩ ያለ አንዳች ይሉኝታና ሀፍረት መላዋን ኢትዮጵያ ተቆጣጠሩ፡፡ ጥሩ፡፡ ሁሉን የመንግሥት የሀገር ውስጥ ሥራዎችና በውጪ ሀገራት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችን ተቆጣጠሩ፡፡ በጄ፡፡ ሁሉንም የጥቅም ሥፍራዎች ከላይ እስከታች የእምነት ቦታዎችን ሳይቀር የራሳቸው አደረጉ፡፡ ይሁን፡፡ አዲስ አበባ መቀሌ እስክትመሰል ድረስ የሕዘብ አሰፋፈሩን (ዴሞግራውን) ቀያየሩት – የትም ሂድ ሌሎችን ምን በላቸው ብለህ እስክትደነቅና እስክትጨነቅም ድረስ ትግሬ ነው የምታየው፡፡ ይህም ደግ፡፡ ትግሬ ካልሆንክ የዜግነት መብትህ አይከበርም – ሥራ መያዝ የለ፣ መነገድ የለ፣ ጉዳይህን ካለጉቦ ማስፈጸም የለ፣ ልጅን በጥሩ ት/ቤት ማስተማር የለ፣ በቃ አንተ በኢትዮጵያ ከእንስሳትም ያነስክ ድንጋይ ፍጡር ነህ፡፡ ይህም ይሁን ግዴለም፡፡ ትግሬ ቢገድልህ ፍትህ የለህም፤ ሚስትህን ጨምሮ ንብረትህንና ሀብትህን ቦታህንም ትግሬ ቢቀማህ አንተ ሰው አይደለህምና ማንም ከመጤፍ አይቆጥርህም፡፡ (አንተ ሰው ነኝ ትላለህ፣ ነህም – እነሱ ግን አንደሰውአይቆጥሩህም) እንዲያውም ይባስ ብለው ወደ ክስን ወቀሳ ከሄድክ ዘመነኞችን በማበሳጨትህ በግልብጥ ፍርድ ራስህ ዘብጥያ ትወርዳለህ፡፡ ይህም ግዴለም፡፡ ትለምደዋለህና እነዚህ ነገሮች ምንም አይደሉም – ራሳቸው ግፍ ካልፈሩ ፡፡

ነገር ግን ልብ በል – ኢትዮጵያን በዴሞክራሲያዊ መንገድ አስተዳድራለሁ የሚል አካል እንዴት ነው ከአንዱ ክልል ወይም ግዛት በጉልበቱና በሥልጣኑ መሬት ቆርሶ ወደ ሌላ ክልል የሚጨምረው? ሕዝቡ አይደለሁም የሚለውን ማንነት ለመሬቱ ሲሉ ብቻ ያልሆነውን ማንነት ለምን በግድ ይጭኑበታል? በሬውን ሙሉ በሙሉ ከያዘ በኋላ ስለበሬው ጥላ የይገባኛል ጥያቄ አንስቶ ጦርነት መግጠም ጅልነት አይሆንም ወይ? ሁሉን ከተቆጣጠሩ በኋላ በኩርማን መሬት ይህን ያህል መወራጨት ምን ማለት ነው? እነዚህ ወያኔዎች እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ መንግሥት (ገዢ) መሆናቸውን አላመኑም ማለት ነው? ከዚህም ከዚያም መሬት ቀምተው የራሳቸውን ክልል በማተለቅ ሌላ መንግሥት ለመመሥረት የነበራቸውን ህልም አሁንም አልረሱትም ማለት ነው? ወሎን እየገዙ ከወሎ መሬት መዝረፍ፣ ጎንደርን እየገዙ ከጎንደር መሬት መዝረፍ፣ አፋርን እየገዙ ከአፋር መሬት መዝረፈ ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው? “ሌባ ላመሉ ከማድ ይሰርቃል” ይባላል፡፡ ቀርቦ እየበላ ወይም ሊበላ ቀርቦ ሳለ ልማድ ነውና ከማዕዱ ይሰረቃል፡፡ መጥፎ ዐመል፡፡ እናም መሀል ኢትዮጵያን እያንቀጠቀጠ ያለ ቡድን ኮረምንና ወልቃይትን እንዲሁም ሁመራንና ራያና ቆቦን ወደግዛቴ ካላካለል ብሎ ሕዝብን መጨፍጨፍ ዛሬ ባይሆን ነገ ምን እንደሚያስከትል ካልተረዳ በርግጥም በቁም ነፍስ ይማር የሚያሰኝ የሞኝነት ተግባር ነው፡፡

ዐማራዎች በወያኔዎች ላይ የሚነሱት ወደው አይደለም – መኖር ስላለባቸው ነው፡፡ ጥጋበኛ ትግሬዎች ዐማሮችን እጓዳቸው ድረስ ሄደው መቆሚያ መቀመጫ አሳጧቸው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ የግፎች ሁሉ ጫፍ መድረስ ነው፡፡ ንቀት ብቻ አይደለም፡፡ ከዚያም በላይ ነው፡፡ ሁሉም ንቀትና ድፍረት ደግሞ ዋጋ አለው – እናያለን፡፡ ምናልባት ከአንድ ዓመት ባልዘለለ ጊዜ ውስጥ ወያኔዎች ሲጠፉ እናይ ይሆናል – ምናልባትም በሁለት ወይ በሦስት ዓመታት ውስጥ ሊጠፉ ይችሉ ይናል፤ ዋናው ነገር ግን በቅርብ የመጥፋታቸው ጉዳይ የማይቀር መሆኑ ነው፡፡ ለነገሩ ጎምቱዎቹ ወያኔዎች ግፋ ቢል ባማካይ ከ5 – 15 ዓመታት ውስጥ በተፈጥሮም ቢሆን ከመሬት ኑሮ መለየታቸው አይቀርም፡፡ ጦሳቸው ግን የሚተርፈው ለወጣቱ ትግሬ ነው፡፡

ወጣት ትግሬ ምን ያድርግ?

ወጣት የነብር ጣት ነው፡፡ ወጣት ከፈለገ ተራራን ንዶ አዲስ ከተማን ይፈጥራል፡፡ ስለዚህ ትግሬ ወጣቶች አባቶቻችሁ በቀደዱት የጥፋት መንገድ ከመጓዝ ታቀቡና አዲስ ታሪክ ሥሩ፡፡ ሕወሓት ምን ዓይነት ጥፋትና ዕልቂት እንደፈጸመ ተረዱ፡፡ እንደሕወሃት ድርጊት ቢሆን ኖሮ ትግራይ የዐመድ ማፍሰሻ ሆና ልትቀር በተገባት ነበር፤ እግዜር ግን እንደሰው አይደለምና ከዚያ ያድናታል፡፡ እንደሚታወቀው ሕወሓት ያልፈጸመው የክፋት ተግባር የለም፤ የፈጣሪን ኅልውና ሳይቀር ተገዳድሯል፤ በፍጡራኑ ላይ ይህ ቀረሽ የማይባል ግፍና በደል ፈጽሟል፡፡ ያን ሁሉ ጥፋት ሲያከናውን ደግሞ የትግራይ ሕዝብ የፈጠራቸው እጅግ በርካታ ዜጎች ከጎኑ አሉ፡፡ እርግጥ ነው – በሩዋንዳ ለዘብተኛ ሁቱዎች እንደነበሩና ለዘር የተረፉ ጥቂት ቱትሲዎችን ደብቀው እንዳዳኑ ሁሉ ለክራቸው ያደሩ ጥቂት ደጋግ ትግሬዎች ሕወሓት የፈጠረላቸውን ዐማራን የማጥፋት ዘመቻ ሳይካፈሉ በለዘብተኝነት የቆዩ አሉ፤ ከንፍሮም  ጥሬ ይወጣልና፡፡ በተረፈ አብዛኛው ትግሬ ከሕወሓት ጎን አልተሰለፈም ወይም ድርጅቱን እንደነፍሱ አይሳሳለትም ማለት ወይም በመርህ ደረጃ “ሕወሓት ለትግራይ ሕዝብ ጠቃሚ ነው” ብሎ የሚስብ ትግሬ እምብዛም ነው ማለት ከንቱ ውዳሴን ለማግኘት እንደመሻት ነው፡፡ አሥርና አሥራ አምስት ወሮበሎች 100 ሚሊዮን ሕዝብ አንቀጥቅጠው ገዙ ብሎ ማመንና ለማሳመን መጣር ጅልነት ነው፡፡ ስለሆነም የትግራይ ወጣት አስቀድሞ መሥራት ያለበትን መሥራት ይኖርበታል፡፡ ቀዳሚው ተግባር ግን ከወያኔ ማዕቀፍ ወጥቶ ባለትልቅ ራዕይ መሆን ነው፡፡ የወያኔ ፈፋ የማያሻግር የዘረኝነትና የዘውገኝነት መርህ ትግራይን ከሌላው እንዴት እንደነጠላት መረዳት አለባችሁ – የወያኔን ግፍና በደል አለባብሰው የሚያልፉትንና ይሄን የፈረደበት “ትግሬ በወያኔ አልተጠቀመም” የሚባል ጉንጭ አልፋ አጉል ቱሪናፋ ተውት – እሱ የአድርባዮች ከወያኔ ጋር  መሸራሞጫና ሞራል መገንቢያ ነው፡፡ ለእንደዚህ ዓይነቱ ቀልድ ጆሮ አትስጡ፤ ከእውነቱ ጋር ብቻ ተጋፈጡ፡፡

ዛሬ ብትበሉና ብትጠጡ፣ ሀብትና ገንዘብ ብታካብቱ፣ በሥልጣን ማማ ላይ ብትብለጨለጩ … ይህ ዓይነቱ ምድራዊ መኳኳል ቅጽበታዊና አላፊ ነው፡፡ ዘመን ይለወጣል፡፡ የጠገበ ይራባል፤ የተራበም ይጠግባል፡፡ ስለዚህ እየተበቃቀሉና እየተበዳደሉ መኖርን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ በተለይ የትግራይ ወጣቶች ከሌሎች መሰሎቻችሁ ጋር በመተባበር ብዙ ነገር መሥራት ይጠበቅባችኋል፡፡ ያባቶቻችሁን ፈለግ ተከትላችሁ እንዳትጠፉብን አደራ እላለሁ፡፡ ልጅ አባትን፣ ደቀ መዝሙርም መምህርን በአስተሳሰብና በአመለካከት በልጦና ተሽሎ ካልተገኘ አባትም አባት መምህርም መምህር አይባሉም፡፡ አንገቱን ደፍቶ ቀን የሚጠብቅ የመሀል አገር ሰው አንድ ጊዜ ከጠርሙሱ ከወጣ እንኳንስ የትግራይ ክልል የዳህላክ ደሴቶችም አይመልሱትም፡፡ ችግርን በእንጭጩ ካልቀጩት መነሻው እንጂ መድረሻው አይታወቅም፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፡፡ በደም ባህር ሊያስዋኙን ካቆበቆቡ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የጥፋ ኃይለች ፈጣ ይታደገን፡፡ የጠጠረ ልባችንን የሚያሟሽሽ የፍቅር በረከት ለሁላችንም ላክልን፤ አሜን፡፡

የወያኔ “የመረጃና ማስረጃ” ድንፋታ (ይገረም አለሙ)

ይገረም አለሙ

ወያኔ የሙያ ማህበርም ይሁን የፖለቲካ ፓርቲ መሪ ለሥልጣኑ አስጊ ሆኖ ሲታየው  (ፕ/ር ዓሥራት ወ/የስ፤ ዶ/ር ታየ ወልደሰማያት) በምርጫ ሲሸነፍ ወይንም ልሸነፍ እችላለሁ ብሎ ሲሰጋ (ምርጫ 97) የዜጎችን የመብት ጥያቄ ተከራክሮ መርታት ወይንም ተገቢውን ምላሽ መስጠት ሲያቅተው፡ (የሙስሊም ችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ፤ የወልቃይት ኮሚቴ) ሀሳብን በሀሳብ መሞገት፣ ብዕርን በብዕር መርታት ሲሳነው (በየእስር ቤቱ ያሉ ጋዜጠኞች) ምን እንደሚያደርግ ትናንትን የመርሳት ችግራችን አሰረስቶን ካልሆነ በስተቀር የሚታወቅ ነው፡፡The situation in Gondar and Oromia

ያለ ስማቸው ስም ሰጥቶ፣ ባልዋሉበት አውሎ፣ ያልሆኑትን አይደለም ፈጽሞ ሊሆኑ የማይችሉትን ናቸው ብሎ ማሰር ለሥልጣኑ ማረዘሚያ የሚጠቀምበት ዋንኛው ተግባሩ ነው፡፡ ታዲያ ሰዎቹ ተይዘው ከአዲስ አበባው ባዶ ስድስት ማዕከላዊ ከመድረሳቸው አስቀድሞ የተፈበረከው ወንጀል እየተዘረዘረ በቁጥጥር ሥር ያዋልናቸው ይህን በማድረጋቸው ነው ለዚህም  ከበቂ በላይ መረጃም ማስረጃም አለን እየተባለ ይፎከራል፡፡

ነገር ግን የተባለው ወንጀል ሁሉ  በአሳሪዎቹ ጭንቅላት ውስጥ ያለ  እንጂ በመሬት ላይ ያልተፈጸመ በመሆኑ ሰዎቹን አስረው የሀሰት ማስረጃ ከማዘጋጀት በትዕዛዝ የሚፈርድ ችሎት እስከማቋቋም ይደርሳሉ፡፡ ከዛም ለረዥም ግዜ የማሰመሰያ ክርክር ይካሄድና የቀረባበቸውን ማስረጃ ማስተባበል ባለመቻላቸው ተብሎ የፖለቲከኞቹ ውሳኔ በዳኞች አፍ ይነገራል፡፡

በዚህ እኩይ ተግባር የተካኑት የተንኮል አባቱ አቶ መለስ ነበሩ፡፡ የእኔ የምለው የምሰራውም ሆነ የምናገረው የለኝም  ብለው የአቶ መለስን ንግግር ብቻ ሳይሆን አነጋገራቸውን ሳይቀር ለመውረስ የሚቸገሩት አቶ ኃለማሪያምም  ተያይዘውታል፤ሰሞኑን የወልቃይት ኮሚቴ አባላትን ለማፈን ጎንደር ዘምቶ ችግር የገጠመው ሁለተኛው መንግስትም ባወጣው መግለጫ ይህንኑ ፉከራ አሰምቶናል፡፡ በየግዜው የሰማነው ፉከራ ባዶ ክሶቹም የውሸት ለመሆናቸው ችሎቶችን የተከታተለ ዜጋ ሁሉ የሚመሰክረው ነው፡፡ እኔ የአይን እማኝ ከሆንኩባቸው መካከል የአንድን ሰው ምስክርነት በማስረጃነት ላቅርብ፡፡

ምርጫ 97 ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኛ አድርጎት ነበር ለማለት ባልደፍርም ሁሉም ሰው የእለት ተእለት የሀገሩን ሁኔታ እንዲከታተል አብቅቶት ነበር ማለት ግን ማጋነን አይሆንም፡፡ ማንበብ መጻፍ የማይችሉ አናቶች ሳይቀሩ ከቤተክርስቲያን ሲመለሱ አለያም ወደ ገበያ ወጣ ሲሉ  ጋዜጣ እየገዙ  ቤት ሲደርሱ አንብቡልኝ ይሉ እንደነበር የሚዘነጋ አይመስለኝም፡፡

ይህን የፖለቲካ ተነሳሽነት የፈጠሩት ሰዎች ሲታሰሩ ደግሞ የሁሉንም ትኩረት ሳበው ፡፡ ከሀገር ክህደት እስከ ዘር ማጥፋት የከበደ ወንጀል ተለጥፎባቸው  አቶ መለስ እንደለመዱት በቂ መረጃና ማሰረጃ ይዘን ነው ያሰርናቸው እያሉ መፎከራቸው ደግሞ የችሎቱን ሂደት አጉዋጊ አድርጎት ነበር፡፡

ችሎቱ ቃሊቲ ወርዶ ቢርቅም፣ የውርጋጥ ደህንነት ተብየዎች ግልምጫ ስድብና ዛቻ ቢፈታተንም፤ ችሎት ሲገባ የነበረው ፍተሻ ቢያስመርርም፣የሚፈቀደው ለጥቂት የታሳሪ ቤተሰቦች ብቻ ቢሆንም  ሁሉን ችለው ችሎቱን ከተከታትሉት አንዱ ነበርኩ፡፡ በቀዳሚነት የቀረቡት የአቃቤ ህግ የምስል (ቪዲዮ) ማስረጃዎች ሲሆኑ አይደለም አቶ መለስ የፎከሩበትን አቃቤ ህጉ ማስረጃዎቹ የሚያስረዱልኝ በማለት ለችሎቱ ከሚናገረው ጭብጥ ጋር የሚዛመዱ አልነበሩም፡፡ የድምጽም የሰነድም ማስረጃዎቹም እንደዚሁ፡፡ በዚህ አጀኢብ እያልን አየተገረምን ከሰው ምስክሮች ደግሞ ምን እንሰማ ይሆን በማለት ስንጠብቅ አብዛኛዎቹ ሰልጥነው የመጡ  አባይ ምስክር መሆናቸውን እንጂ የሰዎቹን ወንጀለኛነት የሚያሳዩ አልሆኑም፡፡

ከእነዚህ ምስክሮች የአንዱን ነው በአስረጅነት የማቀርበው፡፡ እኝህ ሰው 367 ምስክሮች አሉኝ ያለው አቃቤ ህግ 59 አሰምቶ ቀሪዎቹ የተለየ አይመሰክሩም ሰርዣለሁ ተጨማሬ 15 ምስክሮች አቅርቤ ላሰማ ብሎ ተፈቅዶለት የመጀመሪያ ሆነው የቀረቡ ናቸው፡፡ አቶ ኑር ሁሴን ይባላሉ፣ ትግረኛ ተናጋሪ ሲሆኑ የሚኖሩት ሽሮ ሜዳ አካባቢ፣ የሚተዳደሩት በሀገር ባህል ልብስ ንግድ ነበር፡፡ ነብሳቸውን ይማረውና አሁን በህይወት የሉም፡፡ ጥቅምት 23/98 በመደብደባቸው መጀመሪያ ዘር ማጥፋት ኋላ ሙከራ ለተባለው ክስ ማስረጃ ሆነው ነው የተፈለጉት፡፡ አቃቤ ህግ መጀመሪያ ርሳቸውን ባለማግኘቱ  ሁለት የቀበሌ ጆሮ ጠቢዎችን አሰልጥኖ  ሽሮ ሜዳ አካባቢ ተደብድበው ወድቀው ሲያጣጥሩ አግኝተናቸው ማነው የመታዎት ብለን ሰንጠይቃቸው በግድ እየታገሉ ፍቃዱ እዮብ ቻይና (ብዙ ስም ጠርተዋል ) ናቸው፤ሽጉጤንም ወስደውብኛል ብለው ነግረውናል ብለው አንዲመሰክሩ አድርጓል፡፡ከዚህ በኋላ ነው አዴግራት ተገኝተው ሊመሰክሩ የመጡት፡፡

እንደ እምነታቸው መሀላ ፈጽመው ቃላቸውን ሲሰጡ አነጋገራቸው የሚያነቡ እንጂ በቃላቸው የሚናገሩ አይመስልም ነበርና ማጉረምረም ተሰማ፡፡ የመሀል ዳኛውም የምታመለክቱት ነገር ካለ ተናገሩና እናስፈትሻለን ከዛ ውጪ ማጉረምረም አይቻልም በማለት ቆጣ አሉ፡፡ እናስፈትሻለንን ምን አመጣው ዳኞቹም ተጠራጥረዋል ማለት ነው አልን፡፡  የጠየቀ ግን አልነበረምና ምስክሩ መናገራቸውን ቀጠሉ፡፡  የሚፈልጉት  የተናገረላቸው አቃቤ ህጎች ለዘር ማጥፋት ሙከራ ክሳቸው አስተማማኝ ማስረጃ እንዳቀረቡ ተሰምቶአቸው ፊታቸው በደስታ ፈካ፡፡

ዳኛው ስማቸውን የጠሩዋቸውን  ሰዎች  እዚህ ካሉት መካከል ማሳየት ይችላሉ በማለት ምሥክሩን ሲጠየቋቸው አዎ በማለት ከመቀመጫቸው ተነስተው ከፊሎቹን በትክክል ከፊሎቹን ደግሞ ስማቸውን እያቀያየሩ ጠቆሙ፡፡

 ከዛም  መስቀለኛ ጥያቄ ካላ ሲባል አንድ መልከ መልካም ወጣት ከበስተኋላ በኩል እጁን አወጣ፡፡ ዳኛው ወደ ፊት ናና መነጋገሪያውን ተጠቅመህ ጥያቄህን አቅርብ አሉት፡፡ መነጋገሪያውን ተቀብሎ  አንገቱን ሰብሮ በተቅለሰለሰ አነጋገር  አቶ ኑር ሁሴን እንተዋወቃለን አይደል አላቸው ፤ ምስክሩም  ወደ ቀኝ ዞር ብለው አተኩረው እያዩት ሳቅ አሉና አንተ ልጄ ፍቃዱ በደንብ እንተዋወቃለን እንጂ እኔን ልጆቼን ጸጉራችንን የምታስተካክለን አይደለህም እንዴ  ሲሉት ፈጠን ብሎ  ታዲያ እኔ ምን  አደረኩዎት አላቸው፣  ማ አንተ እኔን አረ ምንም አላደረከኝም በማለት ሲመልሱለት  እግዜር ይስጥልኝ ብሎ በፍጥነት ወደ መቀመጫው ተመለሰ፡፡

በዚህ የተደፋፈረ ሌላ ስሙን የጠቀሱት ወጣት  እጁን አውጥቶ ሲፈቀድለት  መነጋገሪያውን ተቀብሎ  እኔ አልመታሁዎትም እግዚአብሔር ምስክሬ ነው፣ ሕዝብ ምሥክሬ ነው ሲል  ዳኛው ጥያቄ ጠይቅ አሉት፤ እሱ ግን አልጠይቃቸውም እግዚአብሄር ይፍረድ በማለት ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡

ሌላው ዕዮብ በቀለ በማለት የጠቆሙት ወጣት ቀጠለና እኔስ ምን አደረኩዎት አላቸው ፤ ምስክሩም ምንም አላደረከኝም፣ ሁላችሁም ምንም አላደረጋችሁኝም ዐቃቤ ሕግ ስላለኝ እንጂ፣ እኔ ተደብድቤ ተጥዬ ፍቃዱንስ ዕዮብንስ ሌላችሁንስ መች አየሁና አሉ፡፡ በዚህ ግዜ በደስታ ተምነሽንሸው ፊታቸው ፈክቶ የነበሩት ሶስቱም ዐቃቢያነ ሕጎች በድንጋጤ ፊታቸው ከሰለ ከንፈራቸው ደረቀ፤ ዳኞቹ አግራሞት ታየባቸው ፣ታዳሚው በደስታ ስሜት  አጉረመረመ፡፡

ጓደኞቹን እንኳን አላናግር እያለ ለብቻው ይፏልል የነበረው ዐቃቤ ህግ ሽመልሽ ከማል መደበቂያ ያጣ መሰለ፡፡  ነገሩ ደግሞ በዝምታ የሚታለፍ አይደለም፣ በፍርድ ሂደቱ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ባይኖርም ዝም ብሎ ማለፉ ያስገመግማል፡፡ በመሆኑም ሁለተኛው ዐቃቤ ህግ  አብርሀ ተጠምቀ የሞት ሞቱን ከመቀመጫው ተነስቶ እየተርበተበ  እንኳን ለምስክሩ ለራሱም ግራ በተጋባ ሁኔታ ጥያቄ ሲያቀርብላቸው ሰምቻለሁ፣ አላየሁም እያሉ አስተካላለሁ ያለውን ጨርሶ ሲያበላሹበት  ክቡር ፍርድ ቤቱ የጤንነታቸውን ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባልን በማለት  አመለከተ፡

አንዳንዴ ነሸጥ እያደረጋቸው አንዳንዴም እውነት እየተፈታተነቻቸው ለደቂቃዎች እውነተኛ ዳኛ የሚሆኑት የመሀል ዳኛው አዲል አህመድ በቁጣ ቃል ችሎቱን ማሳሰብ አትችልም፤ጥያቄ ካለህ ጠይቅ ሲሉት ድንግጤው ብሶበት ጨርሻለሁ በማለት ተቀመጠ፡፡  ዳኞች የማጥሪያ ጥያቄ ቀጠሉ፤.

ጥ-ቅደም ደበደቡኝ አላሉም ነበር

መ-በል ተብዬ ነው

ጥ-ማነው ያለዎት

መ- ወደ ዐቃቢያነ ሕጎቹ እያመለከቱ እነርሱና ፖሊስ

ጥ- ማን እንደመታዎት በትክክል ያውቃሉ፡

መ-አላውቅም

ጥ- ሰማሁ ያሉት ማን ነው የነገረዎት

መ- መንግሥት

ጥ-መንግሥት ሲሉ ማንን ነው

መ-የደበደቡህ ተይዘዋል በማለት ማእከላዊ ጠሩኝ፣እዛ ስሄድ ስማቸውን ነግረውኝ እነዚህ ናቸው የደበደቡህ ፍርድ ቤት ቀርበህ ትናገራለህ አሉኝ ፤ምስክርነታቸው በዚሁ አበቃ፡፡ ይሄ ነው አንግዲህ የወያኔዎች መረጃም ማስረጃም አለን ፉከራ፡፡

የጎንደር ሕዝብ እያደረገ ያለውን ፍትሃዊ ትግል ሙሉ በሙሉ እንደግፋለን !! (ዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ)

 

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የአቋም መግለጫ ሐምሌ 15, 2008 ኖርዌይ !!

DCESON - satenawዴሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጲያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ ከተቋቋመበት መሰረታዊ ዓላማዎች አንዱና ዋነኛው በሃገራችን ኢትዮጵያ ያለውን ኢ-ፍትሃዊና  የአንድ ዘር የበላይነት አገዛዝ  የሰፈነበትን አምባገነን ሥርዓት በማውገዝ  እንዲሁም በመታገል  ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን  ማለትም  የዜጎችን እኩልነት የተረጋገጠባት፣ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት የተረጋገጠባት ፣ የዜጎች ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች የተከበረባትና የተረጋገጠባት  ፣ የሕግ የበላይነት የሰፈነባት፣ እንዲሁም ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በኩል አይን የሚታይባት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጲያን ለመገንባት የሚደረገውን ህዝባዊ ትግል መደገፍና ብሎም በአጋርነት መቆም ነው፡፡

እኛ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት አባላት የወያኔ መንግስት በመላው አገሪቱ ዜጎችን በማናለብኝነት ከትውልድ ቦታቸውና ከመኖሪያ አካባቢያቸው ማፈናቀልም ሆነ ይዞታቸውን በጠመንጃ አፈሙዝ መንጠቅ አንድን አገር አስተዳድራለሁ ያለን መንግስት ለሕዝብ ያለውን ንቀት ያሳያል። ወያኔ ስልጣን በጠመንጃ ከያዘ ጀምሮ በመላው አማራ በጉራ ፈርዳ ፣ በጋምቤላ ፣ በኦሮሚያ ክልል በማስትር ፕላን ሰበብ፣ እንዲሁም አዲስ አበባ ዜጎችን የመኖሪያ ቤታቸውን ከሀና ማርያም፣አቃቂ ቃሊቲ፣ላፍቶ ክፍለ ከተማና ሌሎችም አካባቢዎች ህዝብን ከይዞታቸው ማፈናቀል አሁን ደግም በጎንደር ወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄን በጠመንጃ አፈሙዝ ለማፈን የሚደረገውን ትግል በማናለብኘነትና በአምባገነንነት የተወሰደና ሕገ ወጥ እርምጃ ነው ።

በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በጎንደር ከተማ  ከወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄን ተንተርሶ  በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ  ላለፉት  ሃያ አምስት ዓመታት  የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ  ቀደም ሲል በቤጌምድር በኋላም በሰሜን ጎንደር በአማራነቱ ተከብሮ የኖረ ሕዝብ ስለሆነ ወደ ትግራይ ክልል መካለሉን በመቃወም ጥያቄዉን በአግባቡ ያቀረበ ቢሆንም ይህን በሰላማዊ መንገድ ላቀረበዉ ጥያቄ አንባገነኑ የወያኔ ጉጀሌ ቡድን የሕዝቡን ጥያቄ በሃይል ለማፈን የኮሚቴ አባላቱን ማሰርና ማፈን የቀጠለ ሲሆን ኮረኔል ደመቀ ዘዉዴ ለማሰር የሞከረዉን ሙከራ ተንተርሶ ሕዝብዊ ማዕበል/ቁጣ ተነስቷል። የሕዝብን ጥያቄ በሃይል ለማፈን እንደማይቻል ትላንት በኦሮሚያ የታየዉን ሕዝባዊ አመጽ ዛሬ በታሪካዊቷ ጎንደር ተደግሟል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ላለፉት25 ዓመታት በአሸባሪውና በፋሽስቱ ወያኔ ቁጥጥር ሥር ከወድቀበትጌዘ አስቶ የፍዳ ዓመታትን እያሳለፈ ሲሆን  በእነዚህ ረጅም  የመከራ ዓመታት አንድም ቀን ወያኔን ከመታገል የተቆጠበበት ጊዜ ግን አልነበረም:: ወያኔ የማህበረሰቡን እሴት በቁጥጥር ስር ለማስገባት በአካሄደው አረመኔያዊ ድርጊት አሉ የሚባሉትን ማህበራዊ  እሴቶቻችንን  በሙሉ  ተራ  በተራ  ያፈራረሳቸዉና  በራሱ  አሻንጉልቶች በመተካት ፀረ ማህበረሰብ ዘመቻውን በሰፊው ገፍቶበታል። ይህ አንባገነን ሥርዓት  ኢትዮጵያ እንደሃገር ሕዝቧም እንደ ሕዝብ ቀድሞ  በነበረዉ  ሃገራዊ  ትስስር እንዳይቀጥል  ለእኩይ ዓላማዉ ሲል ብቻ  የሃገሪቷን ሕዝቦች  በዘርና በቋንቋ በመከፋፈል የሃገሪቷን ሕዝቦችን ሲያጣላና  እርስ በርሳቸዉ እንዳይተማመኑ በከፍተኛ ጥንቃቄ የሰራና በሃገሪቷ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ማህበረሰቦች ወይም ብሄረሰቦች  ከራሳቸው ዘር ውጭ ሌላውን ማመን የማይችሉበት ሁኔታ ውስጥ እየገቡ ለመሆናቸው በቅርቡ እየተፈፀሙ ያለው ድርጊት ከበቂ በላይ ማስረጃ ነው። በጋራ ሁላችንም በሰውነታችን ብቻ ልንቀበላቸው የሚገቡ፣ ዘርን፤ ቋንቋንና ባህልን ተሻግረው ሊያስተሳስሩን የሚገቡ ጉዳዮቻችንን እያፈራረሳቸዉ ይገኛል።

የወያኔ/ኢህአዴግ መንግስት በህዝብ ያልተወከለ አገሪቱን  የግዛት አንድነት ያላስጠበቀ፤ የሃገሪቷን አኩሪ የነፃነትና  የአንድነትን ታሪክ ገድል የካደና የናደ  እኩይ ቡድን ስለሆነ ይህ ቡድን ከህዝብ ጫንቃ ላይ ማስወገዱ አማራጭ የሌለዉ ወቅታዊና ሃገራዊ ግዴታ መሆኑን ዲሞክራሲያዊ ለዉጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ሰጪ ድርጅት በጽኑ ያምናል።  በወልቃይት  ጠገዴ መሪዎች ላይ  ይህ አንባገነን  ታጣቂዎችን ከትግራይ ወደ ጎንደር በመላክ የኮሚቴ አባል የሆኑትን ኮለኔል ደመቀንና ሌሎችንም ለማፈን እንዲሁም ላለፉት ዓመታቶች  በወልቃይት ጠገዴ ማንነት ጥያቄ  አቅራቢዎች ላይ የጦር ሀይል፤ ደህንነትና ፖሊሶችን በማዝመት ጥያቄዉን ለማኮላሸት ቢሞክርም የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ጥያቄዉን እንዲያቀርቡለት የመረጣቸዉ የኮሚቴዉ አባላቶች ለሚደርስባቸዉ ወከባና  እንግልት ሳይበገሩ የተጣለባቸውን አደራ ያለማወላወል በመጠበቅ ባካሄዱት አኩሪ የትግል ገድል ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ ታሪኩን በወርቅ ቀለም ፅፏል። ዘረኛው  ወያኔንና ተባባሪዎቹ የማይገባቸውና  እስከ ዛሬ ያልተረዱት የሕዝብ ፍላጎት ብሎም ቁጣንውን አሻፈረኝ አልገዛም ብሎ ማመጽ ወቅቱ ጠብቆ የሚመጣ ክስተት ነው። የወያኔ መንግስት ይሄንን ሕዝባዊ መነቃቃት ለማጥፈት በሌሎችም ላይ እንደሚያደርገው ሁሉ የተለያዮ ዘዴዎችን በመጠቀም ያላሰለሰ የሞት ሽረት ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል።አሁንም በተግባር እየፈፀመ ነው።

ዴሞክራሲያዊ ውጥ በኢትዮጲያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ አምባገነኑ ህውሃት(ኢህአዴግ) በሰላማዊና በንፁሃን ዜጐች ላይ የወሰደውን ኃላፊነት የጐደለው እርምጃ አጥብቀን እያወገዝን የኢትዮጵያ ሕዝብ ልዩነቱን ወደ ጐን በመተው ይህንን ዘረኛ ና አምባገነን ስርዓት ለማስወገድ ከመቸውም ጊዜ በላይ ተባብሮ እንዲነሳ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ድምጻቸውን ሊያሰሙ በወጡ ዜጎች ላይ የወሰደውን አረመኔያዊ እርምጃ በጥብቅ እያወገዘን የጎንደር ሕዝብ እያደረገ ያለውን ፍትሃዊ ትግል ሙሉ በሙሉ እንደግፋለን።ለተጀመረው የነጻነት ትግል ዴሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጲያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ አጋርነቱን ይገልጻል።

 

ወያኔ በማስወገድ የሃገራችንን አንድነትና ዳር ድንበር እናስከብር!!!!

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ !!!!

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ !!!!

 

The Case of Rwanda: Lessons for Ethiopia

by  Dawit Woldegiorgis

This article is meant for Ethiopians to remind them to learn lessons from the Rwandan genocide. Some might think that such kind of scenario will never happen in Ethiopia. But just think about it: who thought that a country called Somalia with one language, one ethnic group and one religion would so rapidly fall apart and be a failed state for two decades? Who would have thought that the former Yugoslavia would disintegrate and result in the kind of genocide and ethnic cleaning we have seen in the heart of Europe, sending many leaders to the international criminal court? Who would have thought that South Sudan, which had its independence in 2011, after decades of war, would descend to a civil war that is causing the death and displacement of hundreds of thousands of South Sudanese? Who would have thought that Muammar Gadhafi would be overthrown in such a swift and brutal way and the country plunging into civil war and becoming the breeding ground of terrorists like ISIS, an evil that slaughtered many innocent young Ethiopian migrants?  And the list can go on.Lessons from the Rwandan genocide

Let me tell you a first hand story about the genocide in Rwanda just to remind you, though I know that you have read and heard about it and you may have watched the movie Hotel Rwanda.  In 1994, in the month of August I received a call from Ellen Sirleaf Johnson (current president of Liberia) who was then the UNDP Africa Bureau Chief. I was asked if I would be willing to head a UN emergency coordinating team to Rwanda. I accepted the offer.

That was just a few weeks after the genocide, the greatest mass murder since the holocaust, of close to one million Tutsis and moderate Hutus ended and the Rwandan Patriotic Front had just entered victoriously to Kigali. I had never been to Rwanda before. Flying over Rwanda is an incredible experience.  The scenery does not seem real. It is a beautiful country, a country of mountains as it is called in French (mille collines) and looks as if a green carpet has been plastered over the thousands of mountains with beautiful well-structured villages.  But being inside Rwanda at that time would give one a very eerie experience that one would never forget.

I had come to a country where in the last 100 days (April 6 to July 16, 1994) an estimated 800,000 to I, 000,000 Tutsis and some moderate Hutus were slaughtered; between 250,000 to 400,000 women raped (67% of these were later infected with HIV); etc. The statistics on the number of survivors, orphans, disabled people, widows etc. are staggering.   There are two major ‘ethnic’ groups in Rwanda Hutus composing of 84% and Tutsis 15% and  the rest Twas, the pygmy population who comprise around 1%.

Though the two groups are one culturally and linguistically united people, they had a very brutal past. The genocide was a culmination of accumulated hatred by the majority Hutus towards the minority Tutsis; hatred and mistrust that had its roots in the Belgian colonial era.  In 1860, a certain British officer by the name of John Hanning Speke:

“declared that all culture and civilization had been introduced by the taller sharper featured people who he considered Caucasians from the Horn of Africa, Ethiopians” and I may add perhaps the Oromos in particular. He considered Ethiopians to be of “Caucasian origin, descendent   from the biblical King David and therefore superior race to the Negros.” Of course this is not substantiated neither by history nor by science and therefore considered either oral history or just a legend. (I however don’t wish to make this subject of discussion since the intention of this article is to look into the genocide and the lessons that can be learnt). Such a contorted categorization of Africans was a convenient way for Europeans to divide and rule, in this case, by creating the illusion that Tutsi blood was more like them than was the Hutus. We see the same pattern in South Africa apartheid system where the whites were classified as first class citizens and the coloreds (half casts) who were to be the closest to the whites and therefore treated better as second class and the Indians who, though they are black, have sharper features third class and the   black Africans came last in the ladder of categorization of South Africans and rights and privileges distributed in that order.

In Rwanda this categorization resulted in the complete marginalization of the majority during the colonial period.  By the end of the Belgian presence in Rwanda in 1959, “forty three chiefs out of forty five were Tutsis as well as 549 sub-chiefs out of 559” in a country where peoples’ lives and land holding system were controlled by chiefs.  The result was a political and economic monopoly by the minority ethnic group. The college enrollments for example was:

1932 forty-five Tutsi and 9 Hutus

1945 forty-six Tutsi and three Hutu;

1954 sixty three Tutsi and 19 including 13 from Burundi

1959 two hundred seventy nine Tutsi and 143 Hutu.

Obtaining secondary education for Hutus was very difficult and even those who got the education had difficulty getting employment. This resulted in the creation of a special Rwandese Tutsi minority elites that controlled the lives of the majority and who believed in the Belgian and the Tutsi contorted history that made the Tutsis very different from the Hutus, a superior race narrative, which eventually was embedded into the minds of Tutsis for which they eventually paid a very dear price.  The Hutus who were denied everything they had prior to the coming of the colonialists and repeatedly told they were inferior to the Tutsis, began to hate all Tutsis. “The time bomb was set and it was now only a question of when it would go off …Rwandawas not a land of peace and bucolic harmony before the arrival of the Europeans (but) there is no trace in its pre-colonial history of systematic violence between Tutsi and Hutu as such…. ideas and myths can kill, and their manipulation by elite leaders for their own material and power interest  does not change the fact that in order to operate they first have to be implanted in the souls of men.”  (Gerard Prunier, the Rwanda Crisis.) Tutsis started a movement for independence and this angered the Belgians who quickly changed sides and replaced the Tutsi chiefs by Hutus.  When Hutu leaders got this power they started settling scores and in 1959 killed over 100,000 Tutsis. A huge number of Tutsis fled to neighboring Uganda, Zaire and Burundi.  It was by these refugees that the Rwandan Patriotic Front was established.

In 1994 the RPF, had intensified the war and was closing in Rwanda.  Radio des Milles Collines  (RTLM) financed by the government launched its program of hate and extermination just after the Arusha Accord. When the president was returning from Arusha, his plane was struck and he was killed. That incident triggered the genocide though the preparation to eliminate the Tutsis had been going on for quiet sometime.  A highly educated Rwandese professor, Ferdinand Nahimana was heading the radio programs. It was full of vitriolic propaganda of hate and clear messages for Hutu extremists to go out and kill.  The radio was sending out messages that Tutsis were controlling everything and seeking supremacy and this evil and injustice perpetuated by  this minority group can “be cured only by their total extermination” calling them hyenas, snakes, cockroaches, etc. It was hateful, dehumanizing, and designed to incite the people to rise up and kill Tutsis, capitalizing on the years of oppression that Hutus have endured under the real or perceived, direct and indirect control of a minority that only represented 15% of the population. It was not a spontaneous uprising. It was an uprising that had been in the making since the Habermanya government took over (the last government before the genocide). But the root of the problem goes back to the colonial period.

Many of the killers believed the Tutsis were evil people who have taken everything for themselves and treated the majority as second-class citizens and therefore deserve to be eradicated.   Children wee not spared according to Radio Milles Collines “”you must also kill the rat in gestation; it will grow up to be a rat, like the others.”

They used languages too graphic to repeat (if interested read Hate as a Contagion: the Role of Media in the Rwandan Genocide by Maria Armoudian).  Hutus were killed for helping the fleeing Tutsis because, according to the media they were “inyenzi’ cockroaches. Rwandan Hutus were called to rise up and finish the Tutsi once and for all. They were told to use knives, machetes and clubs.

The first few weeks in Kigali were extremely traumatizing for me. Though the RPF had been there for a month and cleaned up the city as much as it can, there were still bodies littered on the outskirts of the city   and roadblocks that have not yet been cleaned up, road blocks made of human corpses. We could see bodies floating on river Kivu though thousands had already been swept away down stream, ‘to Ethiopia’ as their killers stated when they threw them in to the river. One church was still full of corpses, with over 700 Tutsis who had run to the church hoping to get protection.  The churches all over Rwanda had been the traditional sanctuary for these deeply religious people but on this occasion they became the convenient place where they were killed in mass.   Many churches have been used as killing fields because there were a large concentration of frightened people in one small area.  In one case over 2000 people had sought refuge in the largest Catholic Church Saint Famille and all of them were killed after the parish priest handed them over to their killers. Apparently he was a supporter of the Hutu extremists.  The Ntarama church, where I saw over 700 corpses, has now been turned over to a genocide museum. At the time I arrived there were still some dogs feasting on human corpses and RPF had to go after stray dogs and shoot them.

Prior to the genocide, Rwanda had come a long way where it had become sometimes difficult to make a distinction between a Tutsi and a Hutu. There were many instances where Tutsis were mistaken for Hutus and spared from being killed. Moderate Hutus were killed because of their association to the Tutsis and because they did not want to be part of the killing machinery that was being put in place.

During the first days after the president’s plane was hit, on 6 April 1994, the ‘interhamwey’ (Hutu militia) started systematically killing Tutsis and Hutu moderates in the villages and neighborhoods by imposing curfews and roadblocks.  “The roadblocks and barriers were staffed by soldiers and gendarmerie on the main roads, while communal police, civil self-defense forces, and volunteers guarded others. Together, they successfully stemmed the flight of victims who tried to escape the genocide. Anyone who tried to hide was tracked down by search patrols that scoured the neighborhoods, checking in ceilings, cupboards, latrines, fields, under beds, in car trunks, under dead bodies, in bushes, swamps, forests, rivers, and islands. By April 11, after barely five days, the Rwandan army, interahamwe, and party militias had killed 20,000 Tutsi and moderate Hutu” (OAU May 2000).

In villages where both Tutsis and Hutus were living together people knew who was who and therefore identifying the Tutsi was not difficult.  But in the towns and particularly in Kigali, the business and political capital, where people did not know each other, identification was difficult. The roadblocks were the key locations where many were massacred. Fleeing people were asked their ID cards.  Tutsis were automatically hacked to death and those who don’t have ID cards were killed as well including Hutus who were suspected of being moderate or associated with Tutsis.  In Rwanda of those times all ID cards had to show the ethnic group one belongs to.

Jean Kambanda, Prime Minister of Rwanda during the months of the genocide, pleaded guilty to genocide and admitted that “he ordered the setting up of roadblocks with the knowledge that these roadblocks were used to identify Tutsi for elimination” and that he participated in the distribution of arms knowing that these would be used in massacres of Tutsis (OAU May 2000).

There are many lessons leant from the Rwandan genocide. Most relate to the response of the international community once the killing machinery was set off. Effective and active response would certainly have helped to reduce the level of carnage that took place in Rwanda in 1994, but it would never have been able to remove the level of anger and hate that were embedded in the minds of most Rwandese.

So we come to the most important lesson that Africa and particularly Ethiopia should learn from the genocide in Rwanda. The genocide in Rwanda happened because of ethnic politics and state sanctioned incitement to hate and kill. The responsible officials were disseminating contempt and demonizing the other group. The supreme court of Canada reviewing the response of the Canadian government based on the report of the then commanding Lt. General Romeo Dallaire stated “…. the holocaust did not begin in the gas chambers-it began with words. These are the chilling facts of history-the catastrophic effects of racism” and the Rwandan Tribunal stated “these acts of genocide were preceded by-and anchored in-the state orchestrated demonization and dehumanization of the minority Tutsi population-using cruel, biological of Tutsis as ‘inyenzi’ –prologue and justification for their mass murder.”  Yes genocide starts with words. Words are the means through which hate or love is expressed. In cases of genocide and crimes against humanity, words are the means through which the flames of hate and intolerance are fanned.

The situation in Ethiopia has not reached that level yet but if it is allowed to reach that level there is no way to stop it. The rhetoric and irresponsible statements coming out from some people including government  officials, from community leaders and from the major ethnic groups, which spreads faster and effectively through social media, suggests that if left on its own the situation   could escalate to wide spread hatred and retribution, civil war,  crimes against humanity and possibly to genocide.  ‘Genocide is defined in Article 2 of the Convention on the Prevention and Punishment of the Crime of Genocide (1948)’

Rwanda showed the worst that human beings can be. It showed how human beings could be manipulated to hate and kill through irresponsible leaders and members of the community in general who may harbor hatred. The hate and anger directed at particular ethnic group accumulates overtime  and  knows no boundaries when it is unleashed through a concerted effort of hate groups created by the deliberate polices of a government  and elite groups who seem to  care more about power than the long term consequences of their actions. Ethiopian leaders are accountable for what is happening now and worse on what may happen unless remedial measures are taken. “ Africa’s redemption is not only clasp in the hands of the leadership, but moreover in the active participation in change of the average person, in the home, in the school, in the work place and in their private relationship.”  (African Holocaust Society)

The damage done on the relationship between the various ethnic groups in Ethiopia is grave and warrants the intervention of the international community to exert meaningful pressure to stop this build up of tensions that could lead to a catastrophic end with very severe consequences that could dwarf the Rwandan genocide. The government should be made accountable and be willing to take steps that could restore sanity and heal the gaping wounds. For this to happen, Ethiopia needs leaders who are not consumed with narrow ethnic and personal interests but leaders who capitalize on the common thread that binds the people and the common vision for unity and democracy.

The international community’s indifference to the early warning   signs and faultiness is not acceptable. At this moment the major preoccupation of millions of Ethiopians has become individual and group security, stocking arms and guarding themselves from the excesses of a minority government. Some ethnic groups are spewing hate and vengeance and as in Rwanda   (where Hutus hated all Tutsis) people are unjustifiably beginning to hate all Tigreans. This, of course, is unfair to the large majority of Tigreans who are themselves victims of the policies of the current government which does not truly represent the best interests of the majority of Tigreans. When such a sense of insecurity, mistrust and hate is stretched to its logical conclusion it can lead to war and possibly genocide. The silence of the international community in the face of this build up is disturbing. The international community is needed now to ensure that sanity prevails and a system that addresses the grievances of all ethnic groups is installed sooner than later because at this stage the crisis is preventable. Conflicting western interests might not make an effective intervention possible but silence would not be appropriate either. Reconciliation, election, power sharing would not solve the fundamental problems and grievances once war starts because the stakes become higher as groups dig in deeper, the divisions become sharper and the sacrifices too many to allow easy compromises. The voice of the international community at this early stage could prevent this country from going into war with itself.

With such kind of catastrophe no one wins. In the end every body loses. There will be no Ethiopia to fight about. Each ethnic group in Ethiopia has treasures of wisdom. Let them tap to those wisdoms, let them see what is happening around the country, let them take note of the signs of difficult times ahead, let them prevent harm on each other, let them go back to the drawing table and begin with the common factors that unite them, let them dwell less on their differences and more on the common ties that bond them or else they become one of those countries they never imagined to be. Let Ethiopians have the courage to stand together to challenge the status quo and build a democratic system that would answer the grievances of all, because it is possible.  Africa has over 3000 tribes and 2000 languages and there are only 54 states. There is, therefore, no alternative to peaceful coexistence.

I worked in Rwanda for two years and had the honor to know closely President Paul Kagame, then vice president and head of the military. His challenge and the challenge the people faced were enormous. With half a million Hutu refugees ‘inetrhamways’ most of them just across the border, to build a peaceful country and begin reconciliation was indeed a very tall order. The threat of ‘interhamways’ unleashing another war was always there until in 1996 they returned in mass. The reconciliation program started in earnest only then. There was no family in Rwanda, in both the Hutu and Tutsi communities that were not severely affected by the genocide and yet there were no alternatives to re reconciliation and the task had to begin soon. It was difficult to bring about a majority rule as well. Democracy, in the way that has been defined by the western world posed a great danger in a country where reconciliation has not yet been complete and the memories of 1994 are still fresh in many minds. The President had to walk a fine line and the majority had to accept the reality. Pragmatism and common sense than idealism prevailed.

I left Rwanda after two years but what I saw and heard during those years haunted me for a long time until I returned to Kigali after ten years to see a population truly trying hard to leave the past behind, learn from the lessons and move on as one people and one nation. During my two years there I had been to the prisons and talked to former ‘interhaweys’ who have been implicated in the genocide. Some were still proud that they did what they did. The unrepentant voices of some were scary and had made me   doubt whether there could ever be a true reconciliation. The numerous voices of the survivors were also bitter. But the government and the people chose the right path. For over twenty years people are slowly learning to live together ad heal the wounds together even when they know that some in either communities have been killers and still harbor hate.

There were thousands who were identified as perpetrators of the genocide locked up in various prisons in Rwanda. To bring about justice and reconciliation, the Rwandan government introduced or reinstituted what is known in Rwandese tradition the Gacaca community court system.  In this system the communities select judges where the cases of perpetrators are heard. The court gives mitigated sentences for those who repent. In many cases those who repent are freed and allowed to go back to the community and be part of the reconciliation program where victims and perpetrators live side by side and talking to each other.

Unlike many other African countries where colonialists carved out the borders, Ethiopia was defined by its own people and its own history and the enormous sacrifices of every ethnic group.  It is their only home. Like any family in a home they had differences and on many occasions each encroached on the rights and freedoms of the other in the family. But they stayed together.

No conflict in Africa is similar to another. But the underlying reasons are always the same: leadership and governance. Ethiopia does not need a genocide or civil war to learn from its own lessons. It had its own turbulent years of nation building. It is now time to learn from its own past and from what has happened elsewhere in Africa and form one united people with freedom, justice and democracy for all.

As Bob Marley said: “One love, One Heart. Let’s get Together and Feel Alright.”

—————————————-

Dawit Woldegiorgis , Executive Director of Institute for strategic and Security Studies

የጎንደር ህዝብ ያከሸፈው የፋሽስቱ ህወሃት ወረራና የአጫፋሪዎቹ ጫጫታ (ልሳነ ግፉዓን ድርጅት)

 

Lsane gfuan

ከሐምሌ 5, 2008 ዓ.ም ጀምሮ የህወሃት አፋኝ ቡድን “የወልቃይት የአማራ ማንነት” ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባልትን ለማፈንና የጎንደርን ህዝብ ለማሸበር ባደረገው የውንብድና ተግባር ጀግናውና ታጋሹ የጎንደር ህዝብ ባሳየው ታላቅ ጀግንነት ለአፈና የተሰማራውና በትግራይ ተወላጆች ብቻ የሚመራውና የተዋቀረው የህወሃት አፋኝ ቡድን