የግዕዝ ፊደል እውነታዎች፣ ቅርሶችና ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት – ዶክተር አበራ ሞላ

 

 

ባሕር ዳር፣ ሰኔ 06/2008 ዓ.ም. የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት (አብመድ)
፩. ከምዕራብ አፍሪቃው ሀውሳና ከምስራቅ አፍሪቃው ስዋህሊ ቀጥሎ የአፍሪቃ ትልቁ ቋንቋ ነው።
፪. ከሰሜቲክ የቋንቋ ቤተሰቦች በስፋት በመነገር ያለም ሁለተኛ ቋንቋ ነው።
፫. ከ85.6 ሚሊየን በላይ ተናጋሪ አለው።
፬. ከ 1272 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ የመንግሥት ቋንቋ ነው።
፭. ከአፍሪቃ ብቸኛው ባለፊደል ቋንቋ ሲሆን፣ ፊደላቱን ከወንድሙ ከግዕዝ ተውሷል።
የላንቃ ድምፆችንም ራሱ ፈጥሯል። (ሸ፣ጨ፣ዠ፣ቸ፣ጀ፣ኘ)
፮. የኢትዮጵያ የስራ ቋንቋ ሲሆን የአሜሪካ መንግስትም አማርኛ በአሜሪካ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ፈቅዷል።
፯. ከ 1981 ጀምሮ አማርኛ በዶክተር አበራ ሞላ አማካኝነት እስከ ሙሉ ፊደላቱ

በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ

ሙሉውን http://docs.google.com/viewer?url=http%3A%2F%2Fwww.satenaw.com%2Famharic%2Fwp-content%2Fuploads%2F2017%2F11%2Ffacts-about-geez.pdf&hl=en_US&embedded=true

Download (PDF, 894KB)

Leave a comment